en
Feedback
Disciples of Jesus

Disciples of Jesus

Open in Telegram

"ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀመዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከብራል" ዮሐ 15:8 #የዚህ ግሩፕ ዓላማ አማኞች አማኝ ብቻ ሆነው እንዳይቀጥሉ ነገር ግን ደቀመዝሙር እንዲሆኑ መርዳት ነው።

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
3 205
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Channel Posts
Repost from Disciples of Jesus
ማንነት👆👆👆👆👆👆👆👆

2
Samri We are thankful for you
0
3
join maderagi alcalkum network naw mesalegn
0
4
Please lasechegerachu new Legoadegnachu ena yalachubet group laye shear aderegulen 🙏
0
5
መክብብ 9፥17 “በሰነፎች መካከል ከሚጮኽ ከገዢው ጩኸት ይልቅ፣ የጠቢባን ቃል በጸጥታ ትሰማለች።”
0
6
New Recording 3.m4a
0
7
No text...
0
8
ከእልፍ Mesfin Gutu New song ኦኦኦኦኦኦ ምን አይነት ፍቅር ነው ውስጤ የገባው ጌታሆይ😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
0
9
🔥🔥🔥🔥🔥🔥
0
10
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏209 ሰው አድ በማድረግ ሶስተኛዋ የ25,000 ብር ተሸላሚ የሆነችው ቤተሰባችን ማህሌት ተፈራ እንኳን ደስ አለሽ።ሽልማትሽን በላህሽልን አካውንት አስገብተናል። እርሶም ፈጥነው 100 ሰው አድ በማድረግ የ25,000 ብር ተሸላሚ ይሁኑ። 💸💸💸💸💸💸💸💸💸💸ዛሬውኑ አድ ያድርጉ ገንዘብዎን ይቀበሉ
0
11
https://www.facebook.com/100049576505753/posts/685735163089028/?flite=scwspnss
0
12
Hey there Sebli, and welcome to Disciples of Jesus! How are you?
0
13
Betam sorri gn slalmetalgn new betam guwaguche eyetebeku new
0
14
4_5968656359795721255.mp4
0
15
https://t.me/DofJ3
0
16
Hey there Glory Muntd, and welcome to Disciples of Jesus! How are you?
0
17
SHARE SHARE SHARE 👇 @DofJ3
0
18
"በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ ሳታንጎራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ።" ፊል፡2፥14-15
0
19
#HolyBible #TheWordOfGOD አንብበው የተገረሙበትን😲 በ Comment ያስቀምጡ👇 ጠቅሞኛል ካሉ Share https://t.me/BSF_group https://t.me/Bible_Study_Fellowshp
0
20
የምድር ገነት ብለው የሚጠሯት የአሜሪካ ግዛቷ mawi እንዲህ ተቃጥላለች:: እግዚአብሔር አይዘበትበትም!!! ለግብረሰዶማውያን ምቹና ነፃ የሆነችው ተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን በመፍቀድ ቀዳሚዋ የነበረች ታላቂቷ ከተማ እንደሰዶም ወድማለች:: እግዚአብሔር አሁን አይቆጣም ያለው ማነው???? ይታገሳል እንጂ ይቆጣል!!!! አሁንም የዘመን መጨረሻ ላይ ነንና ነቅተን ትውልድን እናንቃ! በየእለቱ የምንሰማው አዳዲስ አስደንጋጭ ወሬ ለምደነው ኖርማል እንዳይሆንብን እንጠንቀቅ:: ይህም የምጥ ጣር ጅማሬ ነው:: 🧎‍♀️🧎🤲🙏🙏🙏 የማርቆስ ወንጌል 13: 4 ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? ይህስ ሁሉ ይፈጸም ዘንድ እንዳለው ምልክቱ ምንድር ነው? ብለው ለብቻቸው ጠየቁት። 5 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ ይላቸው ጀመር። ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። 6 ብዙዎች። እኔ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፥ ብዙዎችንም ያስታሉ። 7 ጦርንም የጦርንም ወሬ በሰማችሁ ጊዜ አትደንግጡ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና፥ ነገር ግን መጨረሻው ገና ነው። 8 ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፤ በልዩ ልዩ ስፍራ የምድር መናወጥ ይሆናል፤ ራብ ይሆናል፤ እነዚህ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው። 9 እናንተ ግን ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤ ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል በምኵራብም ትገረፋላችሁ ምስክርም ይሆንባቸው ዘንድ ስለ እኔ በገዥዎችና በነገሥታት ፊት ትቆማላችሁ። 10 አስቀድሞም ወንጌል ለአሕዛብ ሁሉ ይሰበክ ዘንድ ይገባል። 19 በዚያን ወራት እግዚአብሔር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያልሆነ ደግሞም የማይሆን የመከራ ዓይነት ይሆናልና። 20 ጌታስ ወራቶቹን ባያሳጥር፥ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም፤ ነገር ግን ስለ መረጣቸው ምርጦች ወራቶቹን አሳጠረ። 21 በዚያን ጊዜም ማንም። እነሆ፥ ክርስቶስ ከዚህ አለ፥ ወይም። እነሆ፥ ከዚያ አለ ቢላችሁ አትመኑ፤ 22 ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ ያስቱ ዘንድ ምልክትና ድንቅ ያደርጋሉ። 23 እናንተ ግን ተጠንቀቁ፤ እነሆ፥ አስቀድሜ ሁሉን ነገርኋችሁ። 24 በዚያን ወራት ግን ከዚያ መከራ በኋላ ፀሐይ ይጨልማል ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፥ 25 ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፥ የሰማያትም ኃይላት ይናወጣሉ። 26 በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በብዙ ኃይልና ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።
0