en
Feedback
🎀ሴት ልጅ በኢስላም ውድ ልእልት ናት 🎀

🎀ሴት ልጅ በኢስላም ውድ ልእልት ናት 🎀

Open in Telegram

#🎀የሴት ልጅ ክብሯ በኢስላም የላቀ ደረጃ አላት #🎀እኛ የሰለፊያ ሴቶች ነን #🎀ሀሳብ አስተያየት ካላቹህ #🎀ቻናላችንን ይቀላቀሉ ሸር ያድርጉ #🎀https://t.me/aseelfy #🎀ሀሳብ አስተያየት ካለወት➴➴ @assslfy_bot በሚለው ያድርሱን እንመልሳለን

Show more
498
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
السلام عليكم ورحمةالله وبركاته ልዩ ፕሮግራም የዳዕዋ ዘመቻ በራያ ቆቦ ከነገ ጁሙዓ ጠዋት ጀምሮ እስከ እሁድ ምሽት ድረስ የሚደረድ ፕሮግራም ይዘንላችሁ ብቅ ብለናል እንኳን መቅረት
السلام عليكم ورحمةالله وبركاته ልዩ ፕሮግራም የዳዕዋ ዘመቻ በራያ ቆቦ ከነገ ጁሙዓ ጠዋት ጀምሮ እስከ እሁድ ምሽት ድረስ የሚደረድ ፕሮግራም ይዘንላችሁ ብቅ ብለናል እንኳን መቅረት ቀርቶ ማርፈድ አይታሰብም !! በአካል ራያ ቆቦ በመሄድ የታደሙ እንግዶቻችን  1, ሼይኽ አህመድ አወቀ 2, ሼይኽ ሙሐመድ አሚን 3, ሼይኽ ሁሴን ዑመር 4, ሼይኽ ሙሐመድ መኪን 5, ሼይኽ ሙሐመድ ገዛል 6, ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ 7, ወንድማችን አቡ ዓኢሻ አሏህ ከፈቀደ በኦንላይን ይገባሉ ብለን የምንጠብቃቸው እንግዶቻችን ኡስታዝ ኸድር አህመድ አል ኬሚሴ ሼይኽ አወል አህመድ አል ኬሚሴ https://t.me/+7NxWe_h1CNUwMWY0 https://t.me/+75U-d0sq3IY4MDk0

ቅድሚያ ለራሳችን ቦታ መስጠትን እንልመድ ብናስተምርም ትምርታችን ከሰዎች ተቀባይነት የሚኖረው ቅድሚያ ለራሳችን ቦታ ሰተን ተምረን ስናስተምር ነው በመልካም የሚያዘው ተናጋሪው ብዙ ነው ሰዎችን ያመላከተበትን ተግባሪው ግን ትንሽ ነው አላህ ይዘንልን በተለይ እህቶች ራስን ማስቀደም እንልመድ ብዙ ጊዜ የኡስታዞቻችንን አውዶ በመቁረጥ እና ከአንዱ ግሩፕ ወደሌለኛው ግሩፕ ማንሸራሸር የተለያዩ ፁሁፎችን ኮፒ በማድረግ እያሳመሩ በመላክ የተለያዩ ተከታታይ ፁሁፎችን በየቻናሉ ላይ በመፃፍ ሰዎችን ሲጠቅሙ እናያለን አላህ ይጨምርላቸው ጊዜያቸውንም አላህ በበረካ ላይ በረካ ይጨምርላቸው ከነዚህ እህቶች ውስጥ ግን የሚያንሸራሽሩትን አውዶ ግማሹን እንኳን በስረአት የማያዳምጡ አሉ በተከታታይ በሚልኳቸው ፁሁፎች ውስጥ ራሳቸው ቀድመው ምን እንደሚል ያልተረዱ አሉ ሀቂቃ ልክ እንደኔ ብዙዎቻቹ አጋጥሟቹህ ሊሆን ይችላል አንድ ፁሁፍ በብዙ ቻናሎች ላይ ሳየው ያነበብኩት እና የወደድኩት ተከታታይ ፁሁፍ ነበር እናም አንድ ቦታ ትንሽ ተወሰበሰበብኘ እህቴን ፈልጌ እንድታስረዳኘ ስጠይቃት የመለሰችልኘ መልስ እንድህ ነበር ሰዎች በገባቸው ልክ እንድጠቀሙበት እልከዋለሁ እንጀ እኔ በራሴ ተረድቸውም አብቤውም አይደለም አለችኘ ሀሳቧ ጥሩ ሳይሆን አይቀርም ግን ያንን ኮፒ አድርጋ እያሳማመረች በየቻናሉ ሸር ባደረገችበት ራሷ ደጋግማ ብታነበው ተጠቃሚ ሆና ላልገባቸውም በማስረዳት ትጠቅም ነበር ባለ አውዶዋም እህቴ ልክ እንደዚሁ በተለያዩ ቻናሎች አድሚን ተሰቷቹህ የምታገለግሉ እህቶች ቅድሚያ ለራሳቹህ ስጡ አታገልግሉ አይደለም ግን ራሳቹህን አስቀድሙ በተረፈው ጊዜያቹህ እኛን ከጠቀማቹህን በቂ ነው በተናገርኩት ነገር ስህተት ካለብኘ ለመታረም ዝግጁ ነኘ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

📱 ቀጥታ ስርጭት ሙሓደራህ ▪️የዳዕዋው ርእስ ፦ « ይድረስ ለፋኖ ደጋፊ ሙስሊሞች » 🎙 አብዱረሕማን አቡ ዑሰይሚን ተ ጀ ም ሯ ል https://t.me/abuUseyminabdurehman?livestream=3ad23cfef37a8acce0

📗
ከአርሹ በላይ
በዚህ ስራዬ ውስጥ ለነዚህ ሃሰተኞች ሰበብ ላለመስጠት የሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብ ቀርቶ የኢብኑ ተይሚያና የተማሪዎቻቸውን ንግግሮችም _ አላካተትኩም። ከቁርኣንና ከሐዲሥ ባለፈ ቀዳሚ ትኩረቴ ያደረግኩት የአሽዐሪያ አንጃ ከመፈጠሩ በፊት ባለፉት እስከ 300 ሂ. ድረስ በነበሩ ዑለማዎች ላይ ነው። ከዚህ ዘመን በኋላ በመጡ ስመ ገናና ዑለማዎች ሊሞግቱን ለሚሹ ማርከሻ ይሆን ዘንድ ያክል ብቻ ከ300 ሂ. ጀምሬ እስከ 7ኛው ክ/ዘመን 2ኛ አጋማሽ ድረስ ካለፉ ዑለማዎች እያለፍኩ አጣቅሻለሁ። አንባቢ በቀላሉ ይለይ ዘንድ ከየስማቸው ፊት ለፊት በሂጅራው አቆጣጠር የሞቱበትን አመት አስፍሬያለሁ። የቀደምት ዑለማዎችን ንግግር ሳጣቅስ በተቻለኝ መጠን ከዘመነ ኢብኑ ተይሚያ የቀደሙ ጥንታዊ ምንጮች ላይ አተኩሬያለሁ። አንዳንዶቹ ምንጮች ላይ ሊነሱ የሚችሉትን ጥርጣሬ ከወዲሁ ለመግፈፍ ስል በዚያኛው ጎራ በኩል የሚታመኑ ሰዎችን ስራዎች ብዙ ቦታዎች ላይ በተጓዳኝ ወይም በብቸኝነት አስፍሬያለሁ። አልፎ አልፎ የኢብኑ ተይሚያ፣ የኢብኑል ቀይምና የዘሀቢን ኪታቦች በምንጭነት ተጠቅሜያለሁ። ልብ በሉ! ንግግሮቻቸውን እያልኩ አይደለም። በታማኝነት ረገድ ጠላት የመሰከረላቸው እንደመሆናቸው የራሳቸውን አቋም ሳይሆን ለሌሎች ንግግር እንደ ምንጭነት በስሱ ብጠቀማቸው በሰፊው የተጓዝኩበትን አያደፈርስም ብዬ በፅኑ አምናለሁ። መፅሃፉ ውስጥ ያጣቀስኳቸውን ስብእናዎች በተመለከተ “አንቱታን" በወጥነት አልተጠቀምኩም። አንዳንድ ቦታዎች ላይ ሶሐቦችን ጭምር “አንተ” በሚል የገለፅኩባቸው ቦታዎች አሉ፡፡ ለቃላት አጠቃቀሜ የተለየ ትርጓሜ እንዳይሰጠው ነው ይህን የምለው። ይህን መፅሐፍ ከአራት አመት በፊት ነበር ያጠናቀቅኩት። አንድም የማሳተሚያው ገንዘብ ጉዳይ ሲያሳስበኝ አንድም እንደምንም ጨምቄ የገፁን ብዛት ለመቀነስ ሳውጠነጥን በህዳር 2010 ላፕቶፕ ኮምፒተሬ በእጄ ላይ እያለ የመኪና አደጋ ደረሰብኝ። መፅሐፉ ሳይታተም በመቅረቱ በዚያች መኪና ውስጥ ተቀርቅሬ ሞትን ስጠባበቅ በነበርኩባት ግማሽ ሰዓት አካባቢ ቁጭት ሲለበልበኝ ይታወሰኛል የአላህ ፈቃዱ ሆኖ ከነበርኩበት አጣብቂኝ ወጣሁ። ቆይቼም የለቀማ ስራዪን ባስቸኳይ ላጠናቅና ለህትመት ዝግጁ ማድረግ አለብኝ ስል ሌላ ያልታሰበ ዱብ አዳ ገጠመኝ። ኮምፒተሬ ከሙሉ መረጃዎቹ ጋር ጠፋ። መረጃዎቹን መጠባበቂያ ህርድ ዲስክ ላይ አስቀምጬ ስለነበር አልተደናገጥኩም ነበር። ማምቴ ግን ልከ አልነበረም። ባላወቅኩት ምክንያት ከፋይሎቼ ተነጥሎ ይሄኛው ሳይገኝ ቀረ። እራሴን ለቀጣይ አዲስ ስራ በማጭበት ጊዜ ይህ ከስተት መከሰቱ ለአጭር ጊዜም ቢሆን ሞራሌን አቀዘቀዘው። ከህመሜ ገና ስላላገገምኩ በምፈልገው ፍጥነት መስራት ባልችልም “ሆ ብየ እንደገና ጀመርኩት። አጠር ባለ ጊዜ አጠናቀቅኩኝ። ይሁን እንጂ በአቅም ማነስና በስንፍናዬ ምክንያት የህትመት ብርሃን ሳያይ ከሁለት አመት በላይ ከቆየ በኋላ የአላህ ፈቃዱ ሆነና ይሄው በዚህ መልኩ ወጣ። ተቆጥሮ የማይዘለቅ ምስጋና ለጌታዬ ይድረሰው። አንባቢዎቼን ሳስብ መጠኑ ተለጥጦብኛል። ይሄ ጭንቀቴ የመጀመሪያውን ስራዬን አሳጥቶኛል። የሚደንቀው አሁንም ተመሳሳይ መጠን ሆኖ ነው የተጠናቀቀው። አንባቢዎች ሆይ! እኔ ስፅፍ ከደከምኩት በላይ አትደክሙምና ከስሜት ነፃ ሆናችሁ በጥሞናና በትእግስት እንድታነቡት አሳስባለሁ። የምትችሉ ሰዎች ጉዳዩ በአሕባሽ መርዛማ ስብከት የተነሳ ሰፊ ውዥንብርና ጩኸት የበዛበት መሆኑን አውቃችሁ ይህንን ስራ በማሰራጨት ላይ የበኩላችሁን እንድትወጡ አደራ እያልኩ ስለምታደርጉት ሁሉ ቀድሜ አመሰግናለሁ። ዲኑ የሁላችንም ነውና ዲናችንን በመጠበቅ ላይ ሁላችንም በየፊናችን እንረባረብ። መልካም ንባብ........ መፅሀፉ የሌላቹህ እየገዛቹህ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

የሱና መፅሀፎችን ቃጠሎ አስመልክቶ አጭር መልክት በኡስታዝ ሙሀመድ ሲራጅ https://t.me/OkazHijab

📗 ከአርሹ በላይ መግቢያ   ክፍል አንድ ❶ ተከታታይ ፁሁፍ ምስጋና ለአላህ የተገባ ነው። እናመሰግነዋለን። በሱም እንታዛለን። ምህረቱንም እንጠይቀዋለን፡፡ ከነፍሶቻትን ተንኮልና ከክፉ ምግባሮቻችን በአላህ እንጠበቃለን። አላህ ያቀናውን የሚያጠመው የለም። አርሱ ያጠመመውን የሚያቀናው የለም። ከአየውጭ ተጋሪ ከሌለው አላህ በስተቀር እውነተኛ አምላክ እንደሌለ እመስከራለሁ። መሐመድ የአላህ ባሪያውና መልእከተኛው እንደሆኑ እመስክራለሁ። በመቀጠል ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ ንግግር ነው። ከፍኖት ሁሉ በላጩ የሙሐመድ ፍኖት ነው። ከነገር ሁሉ መጥፎ መጤ ፈሊጦች ናቸው። መጤ ፈሊጦች ሁሉ ከንቱ ፈጠራዎች ናቸው። ክንቱ ፈጠራዎች ሁሉ ወደ እሳት ናቸው። የአላህ ከዐርሹ በላይ መሆን ብዙ አይነት ማስረጃዎች የመጠብት፣ የጥንቱ አበው ትውልዶች የተጓዙበት፤ ሃይማኖቶች በጋራ የሚስተጋቡት፣ የሰው ልጅ ተፈጥሮ የታነፀበት ሐቅ ነው። እውነቱ ከፀሐይ የጎላ፣ ከመስታወት የጠራ፣ ከተራራ የፀና ከመሆኑም ጋር ተወናብደው የሚያወናብዱ መጤ አንጃዎች የተከሰቱት ግን ገና ድሮ ነው። የሃገራችን ሰፊው ህዝበ - ሙስሊም በዚህ ረገድ የእምነት መንጋደድ የለበትም። የአላህን በሰማይ መሆን ለማወቅ አስተማሪ አያሻውም። በአራቱም አቅጣጫ ተጉዘን ከህፃን እስከ አዛውንት ብንጠይቅ ይህን እምነት ሳይናወጥ እናገኘዋለን። ይህ የሆነው ግን በካይ አስተሳሰብ የሚያራምዱ ሃይሎች ሳይኖሩ ቀርተው አይደለም። በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት እኩይ አስተሳሰባቸውን ከተቋማት አጥር አውጥተው ወደ ህዝብ የማውረድ ትኩረታቸው ለዜሮ የቀረበ ስለነበረ እንጂ ዛሬ ትላንት አይደለም፡፡ ከአመታት በፊት ጀምሮ በመንግስት ያልተቆጠበ ድጋፍ እየተመሩ ሃይል የተቀላቀለበት ስብከታቸውን ያጧጧፉት አሕባሾች በቀዳሚነት የሚያስተጋቡት መፈከር የአላህን ከሰማያት በላይ መሆን ማስተባበል እንደሆነ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ቀደም ብሎ በድብቅ ሲሰጥ የነበረው ስብከት በታጠቀ ኃይል ታጅበው ሀሮማያ ከተማ ላይ ፊሽካውን ከነፉ ወዲህ በከልል ዋና ከተሞች፤ ቀጥሎም በጉልበት በሚነጥቋቸው መስጂዶችና መድረሳዎች አማካኝነት ሰፊ የብዥታ ዘር ዘርተዋል። ቀላል የማይባል ህዝብ ግራ ተጋብቷል። ህዝባችን ቀፎው እንደተነካበት ንብ 'ሆ ብሎ የተነሳባቸው የነ ሃጋይ ኤርሊከን ቡራኬና የመንግስትን ያገጠጠ ጣልቃ ገብነት አይቶ እንጂ የእውነት ጥመታቸውን በውል ተረድቶ፣ ብዥታቸውን ለይቶ አልነበረም። ከርእሱ አሳሳቢነት አንፃር ያለንበት ከባቢ አደጋ ያጠላበት በመሆኑ ችግራችንን በሚመጥን መልኩ የወገናችንን ንቃተ ህሊና ከፍ ለማድረግ ሰፊ ሾል ይጠበቅብናል። ስለሆነም ህዝባችንን ከነዚህ አውዳሚ ከፍሎች እምነቱን ለመጠበቅ ያልተቆጠበ ሾል መስራት ሃላፊነት ከሚሰማው ሙስሊም የሚጠበቅ ሲሆን ጥሩ ውጤት ለማግኘትም ሁለንተናዊ ርብርብ ይጠይቃል   አሕባሾችና መሰሎቻቸው “አላህ ከዐርሽ በላይ ነው" የሚለው እምነት በኢብኑ ተይሚያ ዳብሮ በሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብ የተሰራጨ የ“ወሃቢያ እምነት” አድርገው እንደሚያስቡት ህፃን አዋቂው ዘንድ ይታወቃል በዚህ ስራዬ ውስጥ ለነዚህ ሃሰተኞች ሰበብ ላለመስጠት የሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብ ቀርቶ የኢብኑ ተይሚያና የተማሪዎቻቸውን ንግግሮችም _ አላካተትኩም ይቀጥላል ◉◉◉◉◉◉◉◉◉◉ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

ከአርሹ በላይ pdf ኢንሻአላህ ኪታቡን ለማናገኘ በተለይ አውሮፓ ሀገራቶች እንድሁም በከፊል አረብ ሀገራቶች እና በገጠር ለሚሰሩ ወንድሞች pdfን ሙሉውን በቅርቡ አዘጋጀተው ይለቁልናል ይህ ከላይ ያለው ግማሽ ነው እህቶች ከኪታባቸው ቀርፀው የላኩልኘን ለራሴም ለማንበብ እንድመቸኘ ባንድ ሰብሰብ ያደረኳቸው ገፆች ናቸው ሽፋኑን ብቻ ነበር በየፕሮፋይል ላይ ተሰቅሎ የማውቀው ለመጀመሪያ ከመግቢያው ራሱ ሳነበው በጣም ነው የጎጎሁት ኪታቡንማገኘት የምትችሉ ግዙት ተነቦ የማይጠገብ መፅሀፍ ነው ይህ ኪታብ በየቤታችን ሊኖር ይገባል

+3
መንዙማ እዉነታዉ፣ አደጋዎቹ እና መዘዞቹ የመፅሀፉ ፀሀፊ ኡስታዝ ሳዳት ከማል (አቡ መርየም) ይቀጥላሉ pdfቹ ጠብቁኝ ኪታብ ለሌላቹህ

እነዚህን የሽርክ ማውደሚያ ኪታቦች እና ሌላም የፈለጋቹህ ሳዑድ የትኛውም ቦታ ኡስታዝ አቡ ሙስሊምን ጠይቁት ያመጣል
እነዚህን የሽርክ ማውደሚያ ኪታቦች እና ሌላም የፈለጋቹህ ሳዑድ የትኛውም ቦታ ኡስታዝ አቡ ሙስሊምን ጠይቁት ያመጣል

የልጆች ተርቢያ ትኩረት ሊሰጣቸው ከሚገቡ ነገራቶች ትልቁን ቦታ የሚይዘው ነው ልጆች የዱኒያ ጌጦች ለመጨረሻውም አለም ሶደቀቱል ጃሪያ የሁለት ጥንዶች አብሮ ለመዝለቀ ሰበብ የሚሆኑ ቤት አድማቂ ናቸው በልጆቻችን ላይ ትኩረት ካልሰጠን ዱኒያችንንም አኼራችንንም ሊያበላሹብን ይችላሉ ልጆች የሚያድጉት የቤተሰቦቻቸውን ሁኔታ ወርሰው ሲሆን ከነሱ ውስጥ እናት ትልቁን ቦታ ትይዛለች አዎ እናት ናት። በዚህ ጉዳይ አንዳንድ ነገራቶችንአ እንወያያለን ◉◉◉◉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ➴➴➴ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

🔑ክፍል አራት ❚ የቀጠለ ከላይ ባሳለፍነው የኢስቲዓላነት ባህሪ ያላቸውን አይተን ቀጣይ ቀነሱ ውስጥ ኢጥባቅ ወይም ጥንካሬ ያላቸውን እነማን ናቸው የሚለውን እናያለን እነሱም Řˇ Řś Řľ ظ ቀሪወቹ ከነዚህ በመቀጠል ነው ሚሰለፉት ق Řş ŘŽ እነዚህ የውፍረት ደረጃዎች ውፍረት ደረጃ ያለው ሲሆን ኢብኑል ጀዘሪ(ረህመቱሏሂ ዓለይህ) "አት ተምሂድ ፊዒልሚ ተጅዊድ በተሰኘው ኪታባቸው ላይ አምስት የመወፈር ደረጃዎችን አስቀምጠዋል። እነሱም ፦ ፊደሉ ፈተሀ ሆኖ  ከሱ በመቀጠል አሊፍ ከመጣ ምሳሌዎቹን በቀጣይ ይጠብቁ ◉◉◉◉◉◉◉ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

ይህ ቻናል በሱና ኡስታዞቻችን የተቀሩ ደርሶችን ቢለቅም ግን የማንንም አይመርጥ ያገኘውን ነው የሚያግበሰብሰው የአራት ቡድን ደርስ ይገኘበታል https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk ይህ ቻና
ይህ ቻናል በሱና  ኡስታዞቻችን የተቀሩ  ደርሶችን ቢለቅም ግን የማንንም አይመርጥ ያገኘውን ነው የሚያግበሰብሰው  የአራት ቡድን ደርስ  ይገኘበታል https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk ይህ ቻናል በሱና  ኡስታዞቻችን የተቀሩ  ደርሶችን ቢለቅም ግን የማንንም አይመርጥ ያገኘውን ነው የሚያግበሰብሰው  የአራት ቡድን ደርስ  ይገኘበታል https://t.me/htt_asselfya በሱና ኡስታዞች ብቻ የተቀሩ ደርሶች ከሆነ ፍላጎታቹህ  ➴➴➴➴ ይህው https://t.me/MohamedAljawi https://t.me/MohamedAljawi

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ነውረኛ ተግባር ("ሟር" አድርጉት) ~ ዒድ የሚውለው ሚያዚያ 1 ወይም 2 ላይ ነው። የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ደግሞ ከመጋቢት 30 ጀምሮ ፈተና ሊሰጥ ፕሮግራም አውጥቷል። ይሄ ማለት ሙስሊም ተማሪዎች በዒድ ቀን ለፈተና ሊቀመጡ ማለት ነው። ዩኒቨርሲቲው በቅድሚያ ካሌንደር አይቶ ፕሮግራሙን ማዘጋጀት ነበረበት። ነገር ግን ዩኒቨርሲቲው ያወጣው ፕሮግራም ከዒድ ጋር በመግጠሙ እንደሚቸገሩ ሙስሊም ተማሪዎች ቢያሳውቁትም አሻፈረኝ እንዳለ ነው። ይሄ ውሳኔው ምናልባትም ጥፋቱ ሆን ተብሎ የተፈፀመ እንደሆነ እንድናስብ የሚያደርግ ነው። ምናልባት ጥፋቱ በአንድ ወይም በተወሰኑ አካላት የተፈፀመ ከሆነ የሚመለከተው ክፍል እንዲያስተካክል እንጠይቃለን። ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ደረጃቸውን የሚመጥን ቁመና ሊኖራቸው ይገባል። በኛ ሃገር ተጨባጭ ግን ዩኒቨርሲቲዎች ማለት በአመዛኙ ለሌሎች ክፍሎች ጥላቻ ያረገዙ አካላት ጭቆና የሚያራምዱባቸው የግፍ አፀዶች ናቸው። በተለይ ደግሞ የነዚህ ተቋማት ቀዳሚ ሰለባዎች ሙስሊሞች ናቸው። ይሄ መቋጫ ያጣና የረባ መሻሻል የሌለው ልማድ ለሌላው የህብረተሰብ ክፍል ምሳሌ መሆን የነበረባቸው ምሁሮች ተራማጅ ያልሆኑ ፍፁም ኋላቀሮች እንደሆኑ እንዲሁም የሃገር ተስፋ መሆን የነበረባቸው ተቋማትም የበሰበሰ መዋቅር የታቀፉ እንደሆኑ ያሳያል። ለማንኛውም ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እንዲህ አይነቱን ለሌሎች እሴት ንቀትን የሚያንፀባርቅ ኋላ ቀር አካሄድን ሊያርም ይገባል። በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከታችሁ ሁሉ ሃላፊነታችሁን እንድትወጡ እናስታውሳለን። የዩኒቨርሲቲው ተግባር አንድምታው ከፕሮግራም ማዛባት ያለፈ ነው። ሁላችሁም "ሟር" አድርጉት ባረከላሁ ፊኩም። Bahir Dar University, Ethiopia Ministry of Education  Ethiopia  = የቴሌግራም ቻናል t.me/IbnuMunewor

እነዚህ ቻናሎች ውበታቸው ያምራል ይቀጥላል.... ለተሚዎች በገዛ እጃቸው እነዚህን ኪታቦች ከነመኖራቸው የማያውቅም እየገዛ እንዳነባቸው እንዳድስ እንድሰራጩ እያነሳሱ ነው ✍️https://t.me/htt
እነዚህ ቻናሎች ውበታቸው ያምራል ይቀጥላል.... ለተሚዎች በገዛ እጃቸው እነዚህን ኪታቦች ከነመኖራቸው የማያውቅም እየገዛ እንዳነባቸው እንዳድስ እንድሰራጩ እያነሳሱ ነው ✍️https://t.me/htt_asselfya

ምን አይነት ዲርቀት ነው? ምን አይነት ዲርቀት ነው ልብህ የቋጠረው ምን አይነት ጭካኔን ሆዲህ የገነባው የተውሂዱን ኪታብ እሳት ስትማግደው እጀህ እንደት ቻለ ክብሪቱን ሲጭረው የተውሂድኩቱቦች እንድህ አርመጥምጠህ አንተ እንዲሁ ከኖርክ ደስታ ተሰምቶህ ራስህን መርምር አንተ አደጋ ላይ ነህ የኢብኑ ተይሚያን ኪታብ ብታቃጥል ዛሬ አዲስ አይደለም ይህ አያስደንቅም የሀቅ ጠላቶች ተኘተው አያውቁም ✍️ኡሙ ኻሊድ የሳዳትና የኢብኑ ሙነወር መሰሎች ተማሪ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

📢 ታላቅ የሙሀደራ ድግስ ♦️ተጋባዥ እንግዶቻችን 📍ኡስታዝ አቡ አዩብ ርዕስ፦ ጥሩ ሂወት (الحياة السعيدة) 📍ኡስታዝ አብዱ አረዛቅ ርዕስ፦ የኢእቲካፍ እና የዘካቱል ፊጥር ህግጋት 📍ወን
📢 ታላቅ የሙሀደራ ድግስ ♦️ተጋባዥ እንግዶቻችን 📍ኡስታዝ አቡ አዩብ  ርዕስ፦ ጥሩ ሂወት (الحياة السعيدة) 📍ኡስታዝ አብዱ አረዛቅ ርዕስ፦ የኢእቲካፍ እና የዘካቱል ፊጥር ህግጋት 📍ወንድማችን አቡ ሱፍያን ርዕስ፦ የረመዳን የመጨረሻ አስር ዉድ ቀናቶችን እንዴት እናሳልፍ ነገ ጁመዓ ከተራዊህ ሶላት ቡኋላ መቅረት ቀርቶ ማርፈድ ያስቆጫል! 📲ፕሮግራሙ የሚተላለፈው ለታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ ያሲን ሙሳን እናሳክማቸው በተከፈተው የቴሌግራም አድራሻ ➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ https://t.me/+FCoJ8Aqxga1mZmI0 https://t.me/+FCoJ8Aqxga1mZmI0

🔺#የሐያእ ንግስቶች👑 ፊትን መሸፎን ግደታ (ዋጅብ) ✅ ለመሆኑ ቁርአናዊ ማስረጃ ➡️ ክፍል ❹ቆየት ካሉ ትምርቶች 🎙በኡስታዝ አቡ ጁወይሪያ ጀማል ሙሐመድ ➴➴➴➴➴➴ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk

➽እያዳመጣቹህ መታረም የምትፈልጉ ከታች ኮመት ላይ አሳውቁኘ https://t.me/+ZKXkcQYiRdcyMDFk