en
Feedback
Central Ethiopia Region Culture and Tourism Bureau

Central Ethiopia Region Culture and Tourism Bureau

Open in Telegram

Show more
Ethiopia15 741The category is not specified
294
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-130 days
Posts Archive
ኢሬቻ የአብሮነትና የአንድነት በዓል!!
+1
ኢሬቻ የአብሮነትና የአንድነት በዓል!!

መስከረም 25/1017 ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም_ብሔረሰብ በኢሬቻ በዓል ሆራ ፊንፊኔ
+1
መስከረም 25/1017 ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም_ብሔረሰብ በኢሬቻ በዓል ሆራ ፊንፊኔ

ኢሬቻ የአብሮነትና የአንድነት በዓል!!
+3
ኢሬቻ የአብሮነትና የአንድነት በዓል!!

በሆራ ፊንፊኔ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ተሳታፊዎች
+7
በሆራ ፊንፊኔ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ተሳታፊዎች

መስከረም 25/2016 ዓ/ም ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኢሬቻ በዓልን በአብሮነት ለማክበር በሆራ ፊንፊኔ የተገኙ ።
+9
መስከረም 25/2016 ዓ/ም ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኢሬቻ በዓልን በአብሮነት ለማክበር በሆራ ፊንፊኔ የተገኙ ።

የየም ብሔር የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓል በሳጃ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች በደማቅ ሁኔታ መከበር ጀምሯል ። ሣጃ፡ መስከረም 20/2017 የ2017ዓ/ም የየም ብሔር ዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓል ዛ
+8
የየም ብሔር የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓል በሳጃ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች በደማቅ ሁኔታ መከበር ጀምሯል ። ሣጃ፡ መስከረም 20/2017 የ2017ዓ/ም የየም ብሔር ዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓል ዛሬ በሳጃ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች በደማቅ ሁኔታ መከበር ጀምሯል ። በበዓሉም ሥነሥርዓት ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሀላፊ አቶ ይሁን አሰፋ ፣ የየም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሽመልስ እጅጉ እንዲሁም የዞኑ የሁሉም መዋቅሮች አመራር ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ የባህል ሽማግሌዎች እንዲሁም የብሔረሰቡ ተወላጆች ተገኝተዋል። በዓሉ በሀገር ሽማግሌዎችና በሀይማኖት አባቶች የምረቃ ስነ-ስርዓት ተጀምሯል ። ** የየም ዞን መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ

መስከረም 19/2017 ዓ/ም ሳጃ እንኳን ለየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ሄቦ በዓል አደረሳችሁ፦ አቶ ሳሙኤል መንገሻ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ የየም
መስከረም 19/2017 ዓ/ም ሳጃ እንኳን ለየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ሄቦ በዓል አደረሳችሁ፦ አቶ ሳሙኤል መንገሻ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ  የየም ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ሄቦ በዓልን አስመልክው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል ። ሄቦ በየም ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል ከጭጋግና ከጨለማ ወደ ብርሃን፣ ከአሮጌው ወደ አዲሱ ምዕራፍ መሻገሪያ የአድሱ ዓመት ብስራት በዓል ነው ፡፡   የሄቦ በዓል የአዲስ ዓመት ብርሃን ማብሰሪያ፣ በተለያየ ምክንያት ከአካባቢው እርቀው የሚኖሩ ወገኖች ከወላጆቻቸው ጋር የሚገናኙበት፣ የተጣላ የሚታረቅበት፣ ክብረ በዓል ነው ስሉም አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል ።    በመሆኑም መስከረም 20-21 በዞኑ ርዕሰ ከተማ ሳጃ በድምቀት ለሚከበረው የየም ዘመን መለወጫ ሄቦ በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ። መልካም የሄቦ በዓል!!

መስከረም 18/2017 ዓ/ም ጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ተክለሃይማኖት ቀበሌ መስቀልን_በጉራጌ_2017 ጉዞ አድዋ አይኪንግ ኢቨንትስ
+5
መስከረም 18/2017 ዓ/ም ጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ተክለሃይማኖት ቀበሌ መስቀልን_በጉራጌ_2017 ጉዞ አድዋ አይኪንግ ኢቨንትስ

መስከረም 17/2017 ዓ/ም የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምስራቅ ጉራጌ ዞን ዳሙ ገነት፣ መሰረተ ወገራ ሚባል አካባቢ የቱ
+3
መስከረም 17/2017 ዓ/ም የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም  የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምስራቅ ጉራጌ ዞን ዳሙ ገነት፣ መሰረተ ወገራ ሚባል አካባቢ የቱሪዝም ብራንድ የማስተዋወቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። ቢሮው ከአምባሰል ሚዲያና ኢቨንት ጋር በመተባበርና በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በሚከበረው የመስቀል በአል በደማቅ ሁኔታ በሚከበርባት ከአዲስ አበባ 130 ኪ/ሜ በምትርቀው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምስራቅ ጉራጌ ዞን ዳሙ ገነት ከተማ በመገኘት በተለያዩ የህትመት ውጤቶች ብራንዱን እያስተዋወቀ ነው።

መስከረም 17/2017 ዓ/ም በአድስ ምዕራፍ ፣ በወል እሴት ወደ መስፈንጠር ከፍታ!! ክልላችን የቱባ፣ ባህል፣ ታርክ፣ ቋንቋና እና ኪነ/ስነ ጥበብ ባለቤት ነው ። የም ፣ ጉራጌ፣ ቀቤና፣ ማረቆ፣ ስልጤ፣ ሀዲያ፣ ሀላባ፣ ከምባታ፣ ዶንጋ እና ጠምባሮ በጋራ ተያይዘን ለልማት፣ ለዕድገት ለብልጽግና እንተጋለን። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የባህላዊና ዘመናዊ ኪነ ጥበብ ቡድን።

መስከረም 17/2017 ዓ/ም በደቡብ አፍሪካ ደርባን በሚኖሩ የብሔሩ ተወላጆች የዳያስፖራ አባላት የሀዲያ ብሔር የዘመን መለወጫ (ያሆዴ) በዓል በድምቀት አከበሩ። በበዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካ
+4
መስከረም 17/2017 ዓ/ም በደቡብ አፍሪካ ደርባን በሚኖሩ የብሔሩ ተወላጆች የዳያስፖራ አባላት የሀዲያ ብሔር የዘመን መለወጫ (ያሆዴ) በዓል በድምቀት አከበሩ። በበዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካዮች እና የአካባቢው ነዋሪ የሆኑ የዳያስፖራ አባላት ተገኝተውዋል።

የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ ሀዲያ ዞን፣ ሆሳዕና ከተማ፣
+2
የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ ሀዲያ ዞን፣ ሆሳዕና ከተማ፣

መስከረም16/2017 ዓ/ም በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ የደመራ በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ክንዋኔዎች እየተከብረ ይገኛል። በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ ይህ በአል በልዩ ሁኔታ የሚከበረም እንደሆነ ይታወቃል
+3
መስከረም16/2017 ዓ/ም በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ የደመራ በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ክንዋኔዎች እየተከብረ ይገኛል። በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ ይህ በአል በልዩ ሁኔታ የሚከበረም እንደሆነ ይታወቃል። የመስቀል ደመራ በዓል ስነ ስርአት በመላው ኢትዮጵያ በየዓመቱ መስከረም 16 በተለያዩ ኃይማኖታዊ ስርአት ይከበራል። የመስቀል በዓል አከባበር በአለም አደባባይ ኢትዮጵያን ከሚያስተዋዉቁ ሀይማኖታዊ ክብረ በዓላት መካከል አንዱ እንደሆነም ይታወቃል።

መስከረም 16/2017 ዓ/ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በየም ዞን ሣጃ ከተማ
+2
መስከረም 16/2017 ዓ/ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በየም ዞን ሣጃ ከተማ

መስከረም 15/2017 ዓ/ም የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመስቀል በዓል
መስከረም 15/2017 ዓ/ም የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመስቀል በዓል በሀገራችን ከሃይማኖታዊ ዋጋው በዘለለ ባህላዊ ትርጉምም ተሰጥቶት ይከበራል። በተለይም በክልላችን መስቀል የተለየ ቦታ ይሰጠዋል። የተነፋፈቁ የሚተያዩበት፣ የተለያዩ የሚገናኘበት፣ ዝምድና የሚጠነክርበት፣ አንዱን ምዕራፍ ጨርሰው ወደሌላ ምዕራፍ የሚሸጋገሩበትና ብሩህ ተስፋ የሚበሰርበት እለት ነው። ቤተሰብ ተሰባስቦ በደስታ የሚያሳልፈው፣ ስለ ቀጣዩ ጊዜ የሚመካከሩበት፣ ልጆች ከወላጆቻቸው ምርቃት የሚቀበሉበት፣ ማኅበረሰባዊ ዕሴት የሚጠናከርበት ዕለት ነው። ይሄንን ሀገራዊ አንድነትና ትብብራችንን የሚጠናከርበት የመስቀል በዓልን ስናከብረው ከመብላት ከመጠጣቱ ጎን ለጎን የበዓሉን ሰሞን ቁም ነገር የምናከናውንበት እንዲሆን በዚሁ አጋጣሚ ጥሪዬን አስተላልፈዋል ። ስለዚህ ከበዓሉ ጎን ለጎን የተቸገሩትን ከጎናችሁ አለን ልንላቸው፣ የድጋፍ እጃችንን ልንዘረጋላቸው ከእያንዳንዳችን ይጠበቃል ስሉ አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል ። መልካም በዓል!!

በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመስቀል በዓልን ለማክበር ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች ድባብ በፎቶ
+2
በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመስቀል በዓልን ለማክበር ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች ድባብ በፎቶ

መስከረም 14/2016 ዓ/ም የከምባታ ዞን ህዝቦች የዘመን መለወጫ "መሳላ" የአደባባይ በዓል በደማቅ እየተከበረ ይገኛል ። በክብረ በዓሉ የተለያዩ ባህላዊ ጭፈራ፣ የፈረስ ጉግስና የባህላዊ ዕደ ጥበብ
+9
መስከረም 14/2016 ዓ/ም የከምባታ ዞን ህዝቦች የዘመን መለወጫ "መሳላ" የአደባባይ በዓል በደማቅ እየተከበረ ይገኛል ። በክብረ በዓሉ የተለያዩ ባህላዊ ጭፈራ፣ የፈረስ ጉግስና የባህላዊ ዕደ ጥበብ ውጤቶች ፣ ባህላዊ ቅርሶች እና የዞኑ የሀብት ጸጋዎች በአውደ ርዕይ ጉብኝት ተደርጓል ።