en
Feedback
Central Ethiopia Region Culture and Tourism Bureau

Central Ethiopia Region Culture and Tourism Bureau

Open in Telegram

Show more
Ethiopia15 741The category is not specified
294
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-130 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
December '24
December '24
+1
in 0 channels
November '24
+12
in 0 channels
Get PRO
October '24
+21
in 0 channels
Get PRO
September '24
+27
in 0 channels
Get PRO
August '24
+271
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
22 December0
21 December0
20 December0
19 December0
18 December0
17 December0
16 December0
15 December0
14 December0
13 December0
12 December0
11 December0
10 December0
09 December0
08 December0
07 December0
06 December0
05 December+1
04 December0
03 December0
02 December0
01 December0
Channel Posts
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የባህል ቡድን በአርባምንጭ ከተማ

2
የባለ ህብር ቀለም ሕዝቦች የአብሮነት ጽኑ ማህተም+9
የባለ ህብር ቀለም ሕዝቦች የአብሮነት ጽኑ ማህተም
120
3
No text...
109
4
ህዳር 28/2017 ዓ/ም የ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ዋዜማ በባህል ኤግዚብሽን ፣ በመንገድ ላይ ፓሬድ ትርዒት እየተከበረ ይገኛል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህል ልዑክ የክልሉን ባህል፣ እሴ+9
ህዳር 28/2017 ዓ/ም የ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ዋዜማ በባህል ኤግዚብሽን ፣ በመንገድ ላይ ፓሬድ ትርዒት እየተከበረ ይገኛል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህል ልዑክ የክልሉን ባህል፣ እሴት እያስተዋወቀ ይገኛል ።
121
5
ህዳር 15/2017 ዓ/ም የስልጤ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አመታዊ ጉባኤ በምስራቅ አዘርነት ወረዳ በቂልጦ ከተማ አካሄዷል ፡፡ የስልጤ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምረያ የ2016 በጀት ዘመን የስራ አፈ+9
ህዳር 15/2017 ዓ/ም የስልጤ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አመታዊ ጉባኤ በምስራቅ አዘርነት ወረዳ በቂልጦ ከተማ አካሄዷል ፡፡ የስልጤ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምረያ የ2016 በጀት ዘመን የስራ አፈፃፀምና የ2017 አመታዊ ዕቅድ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ወይይት አድረጓል ፡፡ በመድርኩም ተገኘተው መልዕክት ያሰተላለፉት የስልጤ ዞን የብልፅግና ፓርቲ የፓለቲካና ርዕዮት ዓለም ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሽረፋ ሌገሶ የስልጤ ብሔረሰብ በኢትዮጵያ ከሚኖሩ እንደ ሌሎችም ብሔረሰቦች የራሱ የሆነ ባህል፣ ታርክ እና ቋንቋ ያለው ብሔረሰብ መሆኑን ገልፀዋል ፡፡ ቋንቋ፣ ባህል እና ታርክ ለመጪው ትውልድ በማስተላለፍ ባህል እንዳይጠፋ አሁን ካለበት በተሻለ ሁኔታ  ማጠናከርና መንከባከብ ያሰፈልጋል በማለት ተናግረዋል፡፡ የተከበሩ አቶ ሽረፋ ሌገሶ በተጨማሪም ህ/ሰቡ የራሱን የሆነውን ቋንቋ ለማሳደግ  በሁሉም ተግባሩ የስልጥኛ ቋንቋ መጠቀም አለበት ብለዋል፡፡ የስልጤ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሀላፊ ዶ/ር ይርዳው ናሲር በበጀት ዘመኑ የስልጤን ማህበርሰብ ቋንቋ  ፣ ባህልና ታርክ ለማጠናከር፣ ለማስተዋወቅና ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሽጋገረ ለማድረግ  ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን ገለፀዋል፡፡ የስልጤን ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ ለማሳደግ በተለያዩ ቦታዎች የማስተዋወቅ ስራ መሰራቱን  የገለፁት ሀላፊው  ከዚህም በተጨማሪ ተፈጥሮዊ፣ ታሪካዊና ሌሎችም ቅርሶችንና መስህቦችን በመለየት መመዝገብ ተችሏል በማለት ገለፀዋል፡፡ የስልጤ  የሀገር ሽማግሌ ሴራ ለዘመናዊ ፍርድ ቤት ከማገዝ አንጻር ከፍተኛ አስተዋፆ አለው በማለት የገለፁት ሀላፊው ከዚህም የተነሳ ወንጀል በዞኑ ላይ መቀነሱንና ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን ለማሰፈፅም የሚያወጡትን የገንዘብና የጉልበት ወጪ ማዳን መቻሉን ገለፀዋል፡፡
179
6
ህዳር 7/2017 ዓ/ም "የክብር ለጥበብ" ሀገር አቀፍ የዕውቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ተካሂዷል ። በዛሬው ዕለት በአድስ አበባ በአድዋ የድል ሙዚየም በተካሄደው የዕውቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ላይ+3
ህዳር 7/2017 ዓ/ም "የክብር ለጥበብ" ሀገር አቀፍ የዕውቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ተካሂዷል ። በዛሬው ዕለት በአድስ አበባ በአድዋ የድል ሙዚየም በተካሄደው የዕውቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ላይ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስዕል ዘርፍ ሰዓሊ ስሁድ አብደላ እና በሙዚቃ ዘርፍ ድምጻዊ አድባር ጥላሁን ተሸላሚ ሆነዋል። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ስነ ጥበብና ፈጠራ ልማት የባህል ጥበባት ሙያተኞች ለተግባራቸው እውቅና እና ክብር በመስጠት ለሀገራቸው የባህል ኢንዱስትሪ የሚኖራቸውን ሚና ማሳደግ እንዲቻል ዓላማ ያደረገ ፕሮግራም ነው ።
314
7
ህዳር 7/2017 ዓ/ም በስልጤ ዞን በዕደ ጥበብ ዘርፍ በርካታ ወጣቶች እና ሴቶች በማህበር ተደራጅተው እየሰሩ ይገኛሉ ። በዞኑ በሸክላ ስራ፣ በባህል አልባሳት ፣ በቀርከሃ ውጤቶች ፣ በባህላዊ ኮፊያ+8
ህዳር 7/2017 ዓ/ም በስልጤ ዞን በዕደ ጥበብ ዘርፍ በርካታ ወጣቶች እና ሴቶች በማህበር ተደራጅተው እየሰሩ ይገኛሉ ። በዞኑ በሸክላ ስራ፣ በባህል አልባሳት ፣ በቀርከሃ ውጤቶች ፣ በባህላዊ ኮፊያ፣ በመሶብ፣ በዘምባባ ውጤቶች፣ በብረታ ብረት ስራዎች በ23 ማህበራት ተደራጅተው እየሰሩ ይገኛሉ። እነዚህ በባህላዊ ዕደ ጥበብ ማህበራት ሲደራጁ በ355 ሺ ብር መጀመራቸውንና በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ገቢን እያገኙ መሆኑን የዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገልጿል ። ከ168 በላይ አባላት እንዳሉት የተገለጹ ማህበራት በተለይ በባህል አልባሳት የተደራጁት በተለያየ ዲዛይን በመጠቀም ባህል አልባሳት ወደ ገበያ እንዲገቡ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑ ተመልክቷል ። መምሪያው ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን  ለማህበራት የማምረቻና የመሸጫ ሼዶች የማመቻቸት በተለዩ ክፍተቶች ስልጠናዎችን  የማመቻቸት እንዲሁም የገበያ ትስስር እንዲፍጠርላቸው አመቻችቷል። የማህበራቱን የስራ እንቅስቃሴ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች ጎብኝተዋል።
168
8
ህዳር 6/2017 ዓ/ም የስልጤ ብሔረሰብ የባህል ሙዝየም በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የስራ ሀላፊዎች ጉብኝት ተደርጓል ። በክልላችን የስልጤ ባህል ሙዝየም በአደረጃጀቱ ኢትግራፊ የሆነ በሀገር ደረጃ+9
ህዳር 6/2017 ዓ/ም የስልጤ ብሔረሰብ የባህል ሙዝየም በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የስራ ሀላፊዎች ጉብኝት ተደርጓል ። በክልላችን የስልጤ ባህል ሙዝየም በአደረጃጀቱ ኢትግራፊ የሆነ በሀገር ደረጃ ከምርጥ ስምንት ሙዚየሞች ውስጥ የሚገኝ ዕውቅናን በ2016 ያገኘ ሙዚየም ነው። የስልጤ ባህል ሙዚየም የስልጤን ብሔረሰብ ባህላዊ እሴት የሚገልጹ ቅርሶችን በማሰባሰብ ለእይታና ጉብኝት በማቅረብ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ደረጃውን የጠበቀ ሙዝየም መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሀላፊና ባህል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደግነህ ቦጋለ ገልጸዋል ። ሙዝየሙ የራሱ ማህበራዊ ገጽ እንዲኖር፣ የቅርሶቹ ምዝገባና ኮድ አሰጣጥን በማዘመን ወደ ዞኑ የጎብኞችን ፍሰት እንዲኖር በማድረግ ለዞኑ የገቢ ምንጭ እንዲሆን ከቢሮው ጋር በትስስር እንደሚሰራ አቶ ደግነህ በጉብኝቱ አረጋግጠዋል ። የቢሮው ምክትል ሀላፊና የቱሪዝም ዘርፍ ሀላፊ አቶ ኑር ከድር ይህ በሀገር አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያለው ሙዝየም ተቋማዊ አደረጃጀት የጠበቀና ለአገልግሎት ምቹ ሳቢ በሆነ መልኩ የተደራጀ መሆኑን ገልጾ በቀጣይ ለአከባቢው ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊ ተጠሜታ ማበርከት የሚችሉ ተግባራት በትኩረት መሠራት እንዳለበት አሳስበዋል ። የስልጤ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሀላፊ ዶክተር ይርዳው ናስር ሙዚየሙ የብሔረሰቡን ቅርሶችና እሴቶች እያስተዋወቀ መሆኑን ገልጸው ቀጣይ በሙዚየሙ የመሠረተ ልማት ስራዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በዘመነ መልኩ የማስፋፋት ስራዎችን ለመስራት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
126
9
https://www.facebook.com/share/v/187sW5XKJj/
147
10
ጥቅምት 29/2017 ዓ/ም "ባህል፣ ኪነ ጥበብና ስነ ጥበብ ለህዝቦች አብሮነትና ገጽታ ግንባታ" በሚል መርህ ለሶስት ወራት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ ሊካሄድ ነው። የባህልና ስፖርት ሚኒስ+3
ጥቅምት 29/2017 ዓ/ም "ባህል፣ ኪነ ጥበብና ስነ ጥበብ ለህዝቦች አብሮነትና ገጽታ ግንባታ" በሚል መርህ ለሶስት ወራት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ ሊካሄድ ነው። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር የምክክር መድረክ በአድስ አበባ ከተማ እያካሄደ ይገኛል ። በምክክር መድረኩ ውይይት እየተደረገባቸው ከሚገኙ አጀንዳዎች መካከል ሀገራዊ የባህል፣ የኪነ ጥበብ እና ስነ ጥበብ ንቅናቄ መድረክ ስሆን መድረኩ ከህዳር 7 እስከ የካቲት 7/2017 ዓ/ም እንደሚቆይ ተጠቁሟል ። በዋናነት ባህል ፣ ኪነ/ስነ ጥበብ ለሀገራዊ የወል ርዕይና ማህበራዊ ትስስር ያለውን ፋይዳ በማጉላት ሀገራዊ አብሮነትን ለማጠናከር ዓላማው ያደረገ መሆኑ ተገልጿል ። ከዚህ በተጨማሪ የሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ፣ የፕላን ፎረም መመሪያ እና የተከለሰ የስፖርት ፖሊሲ ላይ ውይይት እየተደረገ ይገኛል።
229
11
በኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አዘጋጅነት የኢትዮጵያ ባህላዊ ቅርሶች ምዝገባ አስተዳደር ስርአት (ቅርሶችን በዲጅታል ዳታቤዝ የመመዝገብ ስርአት) ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል, ከሲዳማ ክልል, ደቡብ ኢትዮ+2
በኢትዮጵያ  ቅርስ ባለስልጣን አዘጋጅነት የኢትዮጵያ ባህላዊ ቅርሶች ምዝገባ አስተዳደር ስርአት (ቅርሶችን በዲጅታል ዳታቤዝ የመመዝገብ ስርአት) ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል, ከሲዳማ ክልል, ደቡብ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የተወጣጡ የባለሙያዎች አሰልጣኞች ስልጠና በወላይታ ሶዶ ከተማ ከ15/02/2017 ጀምሮ እየተሰጠ ይገኛል። ቅርሶች ያለፈዉ ትውልድ አሻራ ለአሁኑ ትውልድ ደግሞ መማሪያ ናቸዉ።
255
12
ጥቅምት 17 በየም ዞን እንዳትቀሩ!! በየም ዞን ቦር ተራራ ላይ በየዓመቱ የየም ማህበረሰብ ጥቅምት 17 ለሰውም ሆነ ለእንስሳት በሽታ ፈውስ የሚሆን የእፅዋት ዓይነቶች ቅጠላቸውን፣ ስሮቻቸውን እና ቅ
ጥቅምት 17 በየም ዞን እንዳትቀሩ!! በየም ዞን ቦር ተራራ ላይ በየዓመቱ የየም ማህበረሰብ ጥቅምት 17 ለሰውም ሆነ ለእንስሳት በሽታ ፈውስ የሚሆን የእፅዋት ዓይነቶች ቅጠላቸውን፣ ስሮቻቸውን እና ቅርፊታቸውን ከማለዳ ጀምሮ ”ሳሞ ኤታ”ባህላዊ መድሀኒቶች ለቀማ ሥርዓት ይከናወናል!!!
280
13
ጥቅምት 9/2017 ዓ/ም የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበር ዕቅድን አስመልክቶ ውይይት ተደርጓል ። "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል+6
ጥቅምት 9/2017 ዓ/ም የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበር ዕቅድን አስመልክቶ ውይይት ተደርጓል ። "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮው በዓል በክልሉ በሁሉም ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች እንዲሁም ክልላዊ ማጠቃለያ በተለያዩ ሁነቶች እንደሚከበር ተገልጿል ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተሳሰረና የተጋመደ ማንነት ያላቸው ህብረብሔራዊ ህዝቦች ክልል አንድነታቸው የበለጠ እንዲጎለብት በዓሉ እንደሚያደርግ የውይይቱ ተሳታፊዎች ገልጸዋል ። በመድረኩ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈጉባዔ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል ።
295
14
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ የመድኃኒት ለቀማ ቀን ጥቅምት 17 በቦር ተራራ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ የመድኃኒት  ለቀማ ቀን ጥቅምት 17 በቦር ተራራ
238
15
ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ የመድኃኒት ለቀማ ቀን ጥቅምት 17 እና የቦር ተራራ #ክፍል_1 የየም ብሔረሰብ በርካታ በሽታዎችን የሚፈውስ ባህላዊ የህክም+4
ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ የመድኃኒት ለቀማ ቀን ጥቅምት 17 እና የቦር ተራራ #ክፍል_1 የየም ብሔረሰብ በርካታ በሽታዎችን የሚፈውስ ባህላዊ የህክምና ዘዴ አለው፡፡ የተለያየ መድኃኒት ቀማሚዎች በብሔረሰቡ በስፋት የሚገኙ ሲሆን በአካባቢ የሚገኙ ዕፅዋትን በባህላዊ ሙያ አማካኝነት ይቀምማሉ፡፡ እነዚህ ለበርካታ በሽታ ፈውስ የሚሆኑ ባህላዊ መድኃኒቶች የሚለቀሙት በዓመት አንዴ ጥቅምት 17 ሲሆን በርካታ የብሄረሰቡ አባላት በነቂስ ወጥተው ባህላዊ መድኃኒት የሚለቅሙበት ስፍራ የቦር ተራራ ላይ ነው፡፡ ይህ በዓመት አንድ ቀን ጥቅምት 17 ባህላዊ መድኃኒት የሚለቀምበት የቦር ተራራ ከአዲስ አበባ 271 ኪ.ሜ ከአዲስ አበባ ጂማ ከሚወስደው የአስፋልት መንገድ እና ከዞኑ ዋና ከተማ ሳጃ በ32 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ይገኛል።ተራራው ከባህር ወለል በላይ 2939 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን በዞኑ ከሚገኙ ተራሮች ትልቁ ነው፡፡ የተራራው አናት ላይ ሲወጣ በአራቱም አቅጣጫ ያሉ አጎራባቾችን ማለትም የጉራጌን፣ የሀዲያን የከንባታ እንዲሁም የጂማ ዞንን በርካታ ስፍራዎች በተጨማሪም ግልገልግቤ ቁጥር 1 ሀይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን የተጣለለ ሰው ሰራሸ ሀይቅ ወደ ግልገልግቤ ቁጥር 2 ሀይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሚወስደውን አስገራሚ ጠመዝማዛ መንገድ መመልከት የሚቻልበት ምቹ ስፍራ ነው ፡፡ ተራራውን ከሸፈኑት አረንጓዴ ዛፎችና ቁጥቋጦዎች የሚነፍሰውን ንፁህ አየር እየማጉ የብሔረሰቡ አባላት በአንድነት ወጥተው ከተለያዩ እፅዋት መድኃኒት የሚለቅሙበት ዓመታዊ የመድኃኒት ለቀማ የሚያከናውኑት በመሆኑ ለየት ያደርገዋል ። ይህም በመሆኑ አብዛኛው ሰው #የፈውስ_ተራራ እያለ ይጠራዋል ።ለተራራ መውጣት ጉዞ ለማድረግ ( Hiking ) ምቹ ሥፍራም ጭምር ነው።
198
16
ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ የመድኃኒት ለቀማ ቀን ጥቅምት 17 እና የቦር ተራራ #ክፍል_1 የየም ብሔረሰብ በርካታ በሽታዎችን የሚፈውስ ባህላዊ የህክምና ዘዴ አለው፡፡ የተለያየ መድኃኒት ቀማሚዎች በብሔረሰቡ በስፋት የሚገኙ ሲሆን በአካባቢ የሚገኙ ዕፅዋትን በባህላዊ ሙያ አማካኝነት ይቀምማሉ፡፡ እነዚህ ለበርካታ በሽታ ፈውስ የሚሆኑ ባህላዊ መድኃኒቶች የሚለቀሙት በዓመት አንዴ ጥቅምት 17 ሲሆን በርካታ የብሄረሰቡ አባላት በነቂስ ወጥተው ባህላዊ መድኃኒት የሚለቅሙበት ስፍራ የቦር ተራራ ላይ ነው፡፡ ይህ በዓመት አንድ ቀን ጥቅምት 17 ባህላዊ መድኃኒት የሚለቀምበት የቦር ተራራ ከአዲስ አበባ 271 ኪ.ሜ ከአዲስ አበባ ጂማ ከሚወስደው የአስፋልት መንገድ እና ከዞኑ ዋና ከተማ ሳጃ በ32 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ከፎፋ ወረዳው በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ተራራው ከባህር ወለል በላይ 2939 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን በዞኑ ከሚገኙ ተራሮች ትልቁ ነው፡፡ የተራራው አናት ላይ ሲወጣ በአራቱም አቅጣጫ ያሉ አጎራባቾችን ማለትም የጉራጌን፣ የሀዲያን የከንባታ እንዲሁም የጂማ ዞንን በርካታ ስፍራዎች በተጨማሪም ግልገልግቤ ቁጥር 1 ሀይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን የተጣለለ ሰው ሰራሸ ሀይቅ ወደ ግልገልግቤ ቁጥር 2 ሀይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሚወስደውን አስገራሚ ጠመዝማዛ መንገድ መመልከት የሚቻልበት ምቹ ስፍራ ነው ፡፡ በተራራው ዙሪያና አቅራቢያ በርካታ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮዊ መስህቦች የሚገኙ ሲሆን ከነዚህ ውስጥም የሰሙ አዋሾ ከ50 በላይ ድንቅ ሰው ሰራሽ ዋሻዎች፣ በ1906 ዓ.ም የተተከለው የመቆዩ ደብረ ብርሃን ቅዱስሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚገኝበት ታዋቂው የቻሎ ባህላዊ ዳኝነትና የሔቦ በዓል ጭፈራ የሚከናወንበትም ስፍራ ከዚህ ተራራ አቅራቢያ መሆኑ ተራራውን ለመጎብኘት የመጣ ቱሪስት እነዚህንም መመልከት ይችላል። ተራራውን ከሸፈኑት አረንጓዴ ዛፎችና ቁጥቋጦዎች የሚነፍሰውን ንፁህ አየር እየማጉ የብሔረሰቡ አባላት በአንድነት ወጥተው ከተለያዩ እፅዋት መድኃኒት የሚለቅሙበት ዓመታዊ የመድኃኒት ለቀማ የሚያከናውኑት በመሆኑ ለየት ያደርገዋል ። ይህም በመሆኑ አብዛኛው ሰው #የፈውስ_ተራራ እያለ ይጠራዋል ።ለተራራ መውጣት ጉዞ ለማድረግ ( Hiking ) ምቹ ሥፍራም ጭምር ነው።
1
17
ጥቅምት 5/2017 ዓ/ም የአቡነ-ገብረመንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሠላም መጠናቀቁን የሶዶ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት አስታወቀ ጥንታዊ ገዳማት ከመንፈሳዊ አገልግሎታቸው ባሻገር በውስጣ+6
ጥቅምት 5/2017 ዓ/ም የአቡነ-ገብረመንፈስ ቅዱስ  ዓመታዊ ክብረ  በዓል በሠላም መጠናቀቁን የሶዶ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት አስታወቀ ጥንታዊ ገዳማት ከመንፈሳዊ አገልግሎታቸው ባሻገር በውስጣቸው  የያዙት ማራኪ ታሪክና ገፅታዎች ለቱሪስት መስህበነት ማልማት እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል በምሥራቅ ጉራጌ ዞን የሶዶ  ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ተካ በወረዳችን ብሎም በሀገራችን ከሚገኙ ጥንታዊና ታላላቅ ገዳማት አንዱ የሆነው የምድረ-ከብድ አንድነት ገዳም በዛሬው ዕለት ተከብሮ የዋለው የፃዲቁ ገብረ-መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ንግስ ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ ከሚሚለከታቸው አካላት ጋር እስከ ክብረ በዓሉ ፍፃሜ ድረስ አስፈላጊውን ሥራ በመሠራቱ  በሠላም ማጠናቀቅ መቻሉን አስታውቀዋል። በቀጣይ እንደ ምድረ ገብድ አንድነት ገዳም ያሉ በርካታ መንፈሳዊና ቁሳዊ ታሪኮች ማራኪ ተፈጥሮ ያላቸውን ገዳማት ያላቸውን ሀብቶቾ በሚገባ በማልማት ከመንፈሳዊ ባሻገር ለቱሪስት መሥብ እንዲሆኑ መሥራት እንደሚያስፈልግ የጽህፈት ቤት ኃላፊው ጠቁመዋል። ገዳሙ  ከመንፈሳዊና ከማህበራዊ ድርሻውን በተጨማሪ በኢኮኖሚም ደረጃቸውን የጠበቁ ሁለገብ ህንፃዎች/ኮምፕሌክስ/ በመገንባት፣ ፋብሪካዎች በማቋቋም፤ በእንስሳት እርባታ በሠብል ምርት ተምሳሌት የሆነ ለአካባቢው ማህበረሰብ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እየሠጠ ያለ ኃይማኖታዊ ተቋም ነው ብለዋል። ከየሀገሪቱ ክፍሎች ዓመታዊ ንግሱን ለማክበር የመጡትን እንግዶች ከሳምንታት በፊት በቅንጅት ሲሰሩ ለቆዩት የወረዳው የፖሊስና የፀጥታ አባላት፤ የመንገድና ትራንስፖርት የተቀላጠፈና ጤናማ የትራፊክ ፍሰት እንዲኖር በማድረግ፣ የሚዲያ ተቋማት በተለይ የወረዳው ኮሚኒኬሽን ትክክለኛ መረጃን ለህዝብ በማድረስ ሌሎችም ላደረጉት ትብብር ለፈፀሙት ኃላፊነት ከልብ አመስግነዋል።
183
18
መስከረም 29/2017 ዓ/ም ድምጻዊ ታጁዲን ሀሰን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቡድን የባህላዊና ዘመናዊ ሙዚቃዎችን በመድረክ እያቀረበ የሚገኝ ድምጻዊ ነው። ከዚህ ቀደም በስልጤ ዞን በተለያዩ መ+4
መስከረም 29/2017 ዓ/ም ድምጻዊ ታጁዲን ሀሰን   በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቡድን የባህላዊና ዘመናዊ ሙዚቃዎችን በመድረክ እያቀረበ የሚገኝ ድምጻዊ ነው። ከዚህ ቀደም በስልጤ ዞን በተለያዩ መድረኮችን ኮንሰርቶችን በመስራት ይታወቃል ። በተጨማሪም በአድስ አበባ በተለያዩ መድረኮችን ላይ የባህል ሙዚቃዎችን አቅርቧል ። ድምጻዊው ክልሉ በአድስ ባደራጀው የባህላዊና ዘመናዊ ኪነ ጥበብ ቡድን ክልላዊ እና ሀገራዊ የባህላዊ እና ዘመናዊ ሙዚቃዎችን በመድረክ እያቀረበ ይገኛል ።
244
19
መስከረም 29/2017 ዓ/ም ድምጻዊት መቅደስ ተስፋዬ ትባላለች። የክልሉ ባህላዊና ዘመናዊ ኪነጥበብ ቡድን አባል ስትሆን ባህል ቡድኑ በ2017 በአድስ መልክ ስደራጅ ወደ ቡድኑ የተቀላቀለች ድምጻዊት+3
መስከረም 29/2017 ዓ/ም ድምጻዊት መቅደስ ተስፋዬ ትባላለች። የክልሉ ባህላዊና ዘመናዊ ኪነጥበብ ቡድን አባል ስትሆን ባህል ቡድኑ በ2017 በአድስ መልክ ስደራጅ ወደ ቡድኑ የተቀላቀለች ድምጻዊት ነች። ከዚህ ቀደም በየም ዞን በጎኔር አማተር የኪነ-ጥበብ ቡድን ውስጥ በመታቀፍ በተለያዩ መድረኮች ላይ የተለያዩ ስራዎችን አቅርባለች።
346
20
መስከረም 25/2016 ዓ/ም ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኢሬቻ በዓልን በአብሮነት ለማክበር በሆራ ፊንፊኔ የተገኙ የማረቆ ተሳታፊዎች ።+4
መስከረም 25/2016 ዓ/ም ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኢሬቻ በዓልን በአብሮነት ለማክበር በሆራ ፊንፊኔ የተገኙ የማረቆ ተሳታፊዎች ።
199