Bole bulbula senior secondary school for students
Open in Telegram
Show more
3 333
Subscribers
+224 hours
+87 days
+8230 days
Posts Archive
🙏 ሰላም ሁሉም ተማሪዎች ከ 9 ኛ - 12 ኛ ክፍል ሰኞ መስከረም 04 /01 / 2019 ዓ.ም አጠቃላይ ኦሬንቴሽን ስላሌ ሁሉም ተማሪዎች ዪኒፎርም በመልበስ ጠዋት 2፡30 በት/ት ቤቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ:- በእለቱ አቴንዳስ ስለሚያዝ የቀረ ተማሪ የሚቀጣ መሆኑን እናሳውቃለን።
ቀን 26/12/18
ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ነባር እስካሁን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ክፍል ለመደልደል ክፍተት እየፈጠራቹ በመሆኑ የመጨረሻ እስከ ሀሙስ 28/12/18 በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እያሳሰብን ሲስተም ቢዘጋ ወይም ሌላ ችግር ቢፈጠር ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን!!
በቦሌ ቡልቡላ ክላስተር ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለ2 ወር ሲሰጥ የነበረው የማጠናከርያ ትምህርት በዛሬው እለት የማጠቃለያ ፈተና የተሰጠ ሲሆን በት/ቤቶች መካከል የስፖርት ውድድርም ተከናውኗል
ጀግኖቻችን እንኳን ደስ አላችሁ የለፋ ፍሬውን ያጭዳል፣እናንተም ለ12 ዓመት ስትዘሩት የነበራችሁት መልካም የጥናት ትጋታችሁ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል ፣ይህ ጅማሬ ነው ነገም ሌላ ስራና ትጋት ስለሚጠብቃችሁ ከወዲሁ ስንቃችሁን ሰንቃችሁ መጓዝ ያስፈልጋል::ምናልባት ለፈታችሁ ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎቻችንም ተስፋ መቁረጥ አያስፈልግም ሌሎች ብዙ አማራጮ ስላሉ እድሉን በመጠቀም የወደፊት ስኬታችሁን ግብ ማድረስ የሚያግዳችሁ አንዳች ነገር ስለሌለ በርቱ ለማለት እንፈልጋለን::
NATURAL SCINCE (Score 300–461)
Section 01
MUBAREKNESREDIN DEMSSIE
YORDANOS MOLA DAGNAW
Section 02
OZIYAN TADESSE KEBEDE
ASKALEMARIYAM ABRARAW KASANEW
Section 03
EYERUSALEM WEDMAGEGN ANDNEH
EMRAN REDI MEHDI
KENBON GIZACHEW BOJA
METADEL HAILU BEKALU
Section 04
YABSIRA DINKU KEBEDE
ABDURAHAMAN SEID
SIMON YOHANNES
DAGMAWIT ZERIHUN BEKELE
BITANYA BERHANE MELKETSADIK
Section 05
BEZAWIT CHERINET AREGAY
BERKUME YUSUF ALIY
EKRAM TAJU DELIL
EFE SEBOKA DEGEFA
HILINA YAKOEB KEDIR
FAIZO ELIAS MOHAMMED
SOCIAL SCIENCE (Score 300–404)
Section 06
ESAYAS TESFAYE GIRMA
MINTESINOT TESFAYE EMDEM
MAKIBA NATANIEM MAREW
EFRATA BEIDE GOBEZE
FIYONA HADUSH KIDANE
SARON DAWIT YIRGU
KIBUR YITAGES TEGEGNE
HIWOT TESFAW MEKONNEN
Section 07
ABRHAM MERESA SHUMEY
ALEM ANMAW YIHUNIE
Section 08
TSIGE MENKIR TESISA
YONATAN TAFESE LEMMA
HERAN GIRMA GEBREMARIAM
WINTANA SOLOMON BEYENE
SOSINA WEGAYEHU GETACHEW
Section 09
TOLEWAK GELETA IBSA
DANIEL TEMESGEN NAKACHEW
ESMAEL JEMAL BAHIRU
GADISE IBSA AMIN
EFRATA DEMEKE MESEGANAW
WOINSHET BIRHAN TEWABE
🎤🎤እንኳን ደስ አላችሁ የት/ ቤታችን ማህበረሰብ መምህራን፣ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018ዓ፣ም የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሰጠውን ሀገር አቀፍ ፋተና እስካሁን በታየው መሰረት ወደ 40 የሚጠጉ ተማሪዎች ከ 300-461 ነጥብ ተማሪዎቻችን አስመዝግቧል በደጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🙏🙏
ቀን 08/12/18
ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ነባር 9ኛ ክፍል መጽሀፍ ያልመለሳችሁ ተማሪዎች ሰኞ እንድትመልሱ በጥብቅ እያሳሰብን በግዜ መልሶ የማይመዘገብ ተማሪ ቅጣት እንደሚኖረው ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳስባል፡፡
🙏 የክረምት ት/ት ክፍያ ከፍላችሁ የማትማሩ ተማሪዎች በቀጣይ ት / ቤቱ እርምጃ ስለሚውስድ ከነገ ጀምሮ ወደ ት/ት ገበታ እንድትመጡ እናሳውቃለን።
ነባር ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ
1.ወላጅ
2.ሪፖርት ካርድ
311ኛ እና 12ኛ ክፍል የክረምት ትምህርት ክፍያ ደረሰኝ
ቀን 27/11/2018 አ/ም
አስቸኳይ ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
የመመረቂያ ጋዎን ዛሬ እስከ 9 ሰዓት እንድትመልሱ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- ዛሬ ጋዎን ያልመለሰ የ12ኛ ክፍል ተማሪ በሰዓት ቅጣት ስላለው እንድትመልሱ ይሁን፡፡
ት/ቤቱ
