en
Feedback
Bole bulbula senior secondary school for students

Bole bulbula senior secondary school for students

Open in Telegram
3 333
Subscribers
+224 hours
+87 days
+8230 days
Posts Archive
🙏 ሰላም ሁሉም ተማሪዎች ከ 9 ኛ - 12 ኛ ክፍል ሰኞ መስከረም 04 /01 / 2019 ዓ.ም አጠቃላይ ኦሬንቴሽን ስላሌ ሁሉም ተማሪዎች ዪኒፎርም በመልበስ ጠዋት 2፡30 በት/ት ቤቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ:- በእለቱ አቴንዳስ ስለሚያዝ የቀረ ተማሪ የሚቀጣ መሆኑን እናሳውቃለን።

ቀን 26/12/18 ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ነባር እስካሁን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ክፍል ለመደልደል ክፍተት እየፈጠራቹ በመሆኑ የመጨረሻ እስከ ሀሙስ 28/12/18 በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እያሳሰብን ሲስተም ቢዘጋ ወይም ሌላ ችግር ቢፈጠር ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን!!

በቦሌ ቡልቡላ ክላስተር ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለ2 ወር ሲሰጥ የነበረው የማጠናከርያ ትምህርት በዛሬው እለት የማጠቃለያ ፈተና የተሰጠ ሲሆን በት/ቤቶች መካከል የስፖርት ውድድርም ተከናውኗል

ጀግኖቻችን እንኳን ደስ አላችሁ የለፋ ፍሬውን ያጭዳል፣እናንተም ለ12 ዓመት ስትዘሩት የነበራችሁት መልካም የጥናት ትጋታችሁ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል ፣ይህ ጅማሬ ነው ነገም ሌላ ስራና ትጋት ስለሚጠብቃችሁ ከወዲሁ ስንቃችሁን ሰንቃችሁ መጓዝ ያስፈልጋል::ምናልባት ለፈታችሁ ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎቻችንም ተስፋ መቁረጥ አያስፈልግም ሌሎች ብዙ አማራጮ ስላሉ እድሉን በመጠቀም የወደፊት ስኬታችሁን ግብ ማድረስ የሚያግዳችሁ አንዳች ነገር ስለሌለ በርቱ ለማለት እንፈልጋለን::

ሌሎችም ይቀጥላል....
+9
ሌሎችም ይቀጥላል....

NATURAL SCINCE (Score 300–461) Section 01 MUBAREKNESREDIN DEMSSIE YORDANOS MOLA DAGNAW Section 02 OZIYAN TADESSE KEBEDE ASKALEMARIYAM ABRARAW KASANEW Section 03 EYERUSALEM WEDMAGEGN ANDNEH EMRAN REDI MEHDI KENBON GIZACHEW BOJA METADEL HAILU BEKALU Section 04 YABSIRA DINKU KEBEDE ABDURAHAMAN SEID SIMON YOHANNES DAGMAWIT ZERIHUN BEKELE BITANYA BERHANE MELKETSADIK Section 05 BEZAWIT CHERINET AREGAY BERKUME YUSUF ALIY EKRAM TAJU DELIL EFE SEBOKA DEGEFA HILINA YAKOEB KEDIR FAIZO ELIAS MOHAMMED SOCIAL SCIENCE (Score 300–404) Section 06 ESAYAS TESFAYE GIRMA MINTESINOT TESFAYE EMDEM MAKIBA NATANIEM MAREW EFRATA BEIDE GOBEZE FIYONA HADUSH KIDANE SARON DAWIT YIRGU KIBUR YITAGES TEGEGNE HIWOT TESFAW MEKONNEN Section 07 ABRHAM MERESA SHUMEY ALEM ANMAW YIHUNIE Section 08 TSIGE MENKIR TESISA YONATAN TAFESE LEMMA HERAN GIRMA GEBREMARIAM WINTANA SOLOMON BEYENE SOSINA WEGAYEHU GETACHEW Section 09 TOLEWAK GELETA IBSA DANIEL TEMESGEN NAKACHEW ESMAEL JEMAL BAHIRU GADISE IBSA AMIN EFRATA DEMEKE MESEGANAW WOINSHET BIRHAN TEWABE

Congra👏
+2
Congra👏

🎤🎤እንኳን ደስ አላችሁ የት/ ቤታችን ማህበረሰብ መምህራን፣ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018ዓ፣ም የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሰጠውን ሀገር አቀፍ ፋተና እስካሁን በታየው መሰረት ወደ 40 የሚጠጉ ተማሪዎች ከ 300-461 ነጥብ ተማሪዎቻችን አስመዝግቧል በደጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🙏🙏

ቀን 08/12/18 ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ነባር 9ኛ ክፍል መጽሀፍ ያልመለሳችሁ ተማሪዎች ሰኞ እንድትመልሱ በጥብቅ እያሳሰብን በግዜ መልሶ የማይመዘገብ ተማሪ ቅጣት እንደሚኖረው ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳስባል፡፡

🙏 የክረምት ት/ት ክፍያ ከፍላችሁ የማትማሩ ተማሪዎች በቀጣይ ት / ቤቱ እርምጃ ስለሚውስድ ከነገ ጀምሮ ወደ ት/ት ገበታ እንድትመጡ እናሳውቃለን።

ነባር ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ 1.ወላጅ 2.ሪፖርት ካርድ 311ኛ እና 12ኛ ክፍል የክረምት ትምህርት ክፍያ ደረሰኝ

ቀን 27/11/2018 አ/ም አስቸኳይ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ የመመረቂያ ጋዎን ዛሬ እስከ 9 ሰዓት እንድትመልሱ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- ዛሬ ጋዎን ያልመለሰ የ12ኛ ክፍል ተማሪ  በሰዓት ቅጣት ስላለው እንድትመልሱ ይሁን፡፡ ት/ቤቱ

new registration program