Ethio students motivation
Open in Telegram
791
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '24
+1
in 0 channels
July '24
+1
in 0 channels
Get PRO
June '24
+1
in 0 channels
Get PRO
May '24
+3
in 0 channels
Get PRO
April '24
+4
in 0 channels
Get PRO
March '24
+2
in 0 channels
Get PRO
February '24
+1
in 0 channels
Get PRO
January '24
+3
in 0 channels
Get PRO
December '23
+2
in 0 channels
Get PRO
November '23
+4
in 0 channels
Get PRO
October '23
+50
in 1 channels
Get PRO
September '23
+6
in 0 channels
Get PRO
August '23
+8
in 0 channels
Get PRO
July '23
+142
in 0 channels
Get PRO
June '23
+56
in 0 channels
Get PRO
May '23
+33
in 0 channels
Get PRO
April '23
+40
in 0 channels
Get PRO
March '23
+139
in 0 channels
Get PRO
February '23
+187
in 0 channels
Get PRO
January '23
+338
in 0 channels
Get PRO
December '22
+125
in 0 channels
Get PRO
November '22
+15
in 0 channels
Get PRO
October '22
+207
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 06 August | 0 | |||
| 05 August | 0 | |||
| 04 August | 0 | |||
| 03 August | +1 | |||
| 02 August | 0 | |||
| 01 August | 0 |
Channel Posts
በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
አገልግሎቱ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የምዝገባ ሂደትን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷የካቲት 3 የተጀመረው ምዝገባ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል፡፡
በ2016 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ @topacadamy
| 2 | ለኢንትራንስ ፈተና Ethio Matric አፕሊኬሽንን በመጠቀም ይዘጋጁ፡፡
🔷 አፕሊኬሽኑ ከ2008 - 2015ዓም የኢንትራንስ ፈተና ከነመልሱ እና ከነማብራሪያው የያዘ ሲሆን ፤ እነዚህን ፈተናዎች በቀላሉ መለማመድ የምትችሉበት መንገድ አዘጋጅቷል፡፡
🔷 አፕሊኬሽኑን ዳውንሎድ ለማድረግ ታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.addismatric.addismatric | 142 |
| 3 | #BahirDarUniversity
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደባችሁ የጀማሪ መርሐግብር (Freshman) ተማሪዎች እና ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) መርሐግብር ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከላይ የተገለፁት ተማሪዎች ከጥር 21 እስከ 23/2016 ዓ.ም ምዝገባ እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፋ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ምዝገባው ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው ፤ ወደፊት ጥሪ እስከሚደረግ ድረስ ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቋል፡፡
❤️ @TemariNews
❤️ @TemariNews | 162 |
| 4 | #SalaleUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
➢ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ስምንት 3x4 ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 119 |
| 5 | #BongaUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
➢ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ስድስት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 114 |
| 6 | በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች በቅርቡ ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እንደሚያደርጉ ገለፁ፡፡
የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎቸ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ለተመደቡላቸው ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አለማድረጋቸው ይታወቃል፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከሪሚዲያል ተማሪዎች የደረሱትን በርካታ ጥያቄዎች ተከትሎ፤ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮችን አናግሯል፡፡
በዚህም የትምህርት ተቋማቱ "በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርጉ" የአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡
የተማሪዎቹ መግቢያ ቀን ላይ ውሳኔ ያለተደረሰ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተሮቹ፤ በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግና እስከዛው ተማሪዎቹ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቀዋል፡፡
ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሌሎች ለ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister | 109 |
| 7 | #Grade12NationalExam
ከዚህ ቀደም በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ላይ ሲሰጡ ከነበሩ የትምህርት አይነቶች መካከል ሥነ ምግባርና የሥነ ዜጋ ትምህርት (Civics and Ethical Education) በዘንድሮው ዓመት 2016 ዓ/ም #አይሰጥም።
የሥነምግባር እና ሥነ ዜጋ ትምህርት (Civics and Ethical Education) ፈተና ያልተካተተው በሁለቱም የተፈጥሮ ሳይንስ እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፎች ነው።
ይህ ፈተና ለምን በብሄራዊ ፈተናው ላይ እንዳልተካከተተ / እንዳይካተት ውሳኔ እንደተለለፈ ትምህርት ሚኒስቴር የሰጠው ዝርዝር ማብራሪያ የለም።
በሌላ በኩል ፤ ባለፉት ዓመታት ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ሳይሰጥ የቆየው #የኢኮኖሚክስ ትምህርት በዚህ ዓመት 2016 ፈተና ላይ ተካቷል።
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እኩል ስድስት ትምህርቶችን ይወስዳሉ።
የተፈጥሮ ሳይንስ ፤ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ ፣ ፊዚክስ ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ሶኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ፈተና ሲወስዱ የማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ ፣ ጂኦግራፊ ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ፈተና የሚወስዱ ይሆናል።
በዚሁ ዝርዝር መሰረት ከሁለቱም ዘርፎች የሥነ ዜጋና ሥነምግባር (Civics and Ethical Education) ትምህርት የወጣ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ላይ ባለፉት ዓመታት ሳይሰጥ የቀረው ኢኮኖሚክስ ተካቷል።
ፈተናው የሚሰጥበት ትክክለኛውና ቁርጥ ያለው ቀን ባይታወቅም እንደ ከዚህ ቀደሞቹ ዓመታት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (#ዩኒቨርሲቲዎች) በማስገባት እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
@tikvahethiopia | 122 |
| 8 | #DillaUniversity
በ2016 ዓ.ም ዲላ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ (ኦዳያኣ ካምፓስ) በሚገኘው ሬጂስትራር ጽ/ቤት
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ 3x4 የቅርብ ጊዜ ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━
Share with your friends
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@RemedialExam
@RemedialExam | 145 |
| 9 | #OdaBultumUniversity
በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦ ጭሮ ከተማ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ
ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ ክፍል ስርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━
Share with your friends
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@RemedialExam
@RemedialExam | 148 |
| 10 | #WolkiteUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ለሪሚዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
አጠቃላይ ገለፃ ጥር 29/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ትምህርት ጥር 30/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመረጃውን ትክክለኛነት ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሬጅስትራር ኃላፊ አቶ ተስፋ ምኑታ አረጋግጧል፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━
Share with your friends
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@RemedialExam
@RemedialExam | 110 |
| 11 | #AmboUniversity
በ2016 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋና ካምፓስ ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት ተመዝገቡ ተብሏል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➭ 3×4 ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ።
JOIN 👇👇
#ትምህርት_ሚኒስቴር ✅
@Temeheret_minister | 123 |
| 12 | #WachamoUniversity
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ መደበኛ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው ለሪሜዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ👉 ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➢ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
> አንድ 2×2 እና ሁለት 3×4 ፎቶግራፍ
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ማሳሰቢያ፡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በስም Alphabet
➢ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ A-H Alphabet በዋና ግቢ
➢ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ I-Z Alphabet በዱራሜ ካምፓስ
➢ በማኅበራዊ ሳይንስ ከ A-M Alphabet በዋና ግቢ
➢ በማኅበራዊ ሳይንስ ከ N-Z Alphabet በዱራሜ ካምፓስ
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 132 |
| 13 | #MizanTepiUniversity
በ2016 ዓ.ም በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
➧ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች - ዋናው ግቢ (ሚዛን አማን ከተማ)
➧ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች - ቴፒ ግቢ (ቴፒ ከተማ)
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና 3 ኮፒ፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና 3 ኮፒ፣
➭ የቅርብ ጊዜ ዘጠኝ 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፓርት ትጥቅ፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 150 |
| 14 | #AmboUniversity
አምቦ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች መግቢያ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው 3,022 የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በ2016 ዓ.ም የተመደቡለት ሲሆን የተማሪዎቹ መግቢያ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም እንዲሆን የተቋሙ ሴኔት ትላንት መወሰኑን የዩኒቨርሲቲው የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር መንግስቱ ቱሉ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል።
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
⭐ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ 🔸
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹 | 129 |
| 15 | የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ
1️⃣ቦረና ዩኒቨርሲቲ በ2016 የሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 1 እና 2/2016 ዓ.ም
2️⃣አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም
3️⃣ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 7 እስከ 9/2016 ዓ.ም
4️⃣ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም
5️⃣ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም
6️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 - 17/2016 ዓ.ም
7️⃣ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም
8️⃣ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት7- 8/2016 ዓ.ም
9️⃣እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 07 እና 08/2016 ዓ.ም
1️⃣0️⃣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም
1️⃣1️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም
1️⃣2️⃣ወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም
👉ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ
✈️ @TemariNews
❤️ @TemariNews | 154 |
| 16 | #JigJigaUniversity
ለጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፡
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ቀን 👉 ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል።
ማሳሰቢያ፡-
- ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚመጡበት ወቅት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶ-ግራፎች፣ ብርድ ልብስ፣
አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘዉ መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 81 |
| 17 | #DireDawaUniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ስምንት 3×4 ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═════════ | 129 |
| 18 | #JigJigaUniversity
ለጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፡
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ቀን 👉 ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል።
ማሳሰቢያ፡-
- ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚመጡበት ወቅት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶ-ግራፎች፣ ብርድ ልብስ፣
አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘዉ መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 88 |
| 19 | #AksumUniversity
በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education | 132 |
| 20 | #HaramayaUniversity
በ2016 ዓ.ም. በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሪሜዲያል (Remedia) ፕሮግራም ለተመደባችሁ ተማሪዎች
በሙሉ
በ2016 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን በሪሜዲያል (Remedial) ፕሮግራም ትምህርታችሁን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች 👉 ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም. ሐረማያ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ስቴሽን ካምፓስ (Station Campus) በአካል ተገኝታችሁ ሪፖርት አንድታደርጉ እናስታውቃለን፡፡
ማሳስቢያ፦
1ኛ. ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የ8ኛ ክፍል ካርድ ፤ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ትምህርት ያጠናቀቃችሁበትን ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርትፍኬት ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ፤ 4 ፓስፖርት መጠን ያላቸው ጉርድ ፎቶግራፎችን እንዲሁም በግል የምትጠቀሙባቸውን ብርድልብስ ፣ አንሶላ እና የትራስ ልብስ፤በተጨማሪም ከአሁን በፊት ለ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ስትዘጋጁበት የነበረውን የክፍል መጽሃፍቶች (TextBooks)፣ ኖት፣ ደብተር፣ ማጣቀሻ መጽሃፍት እና ይጠቅመናል ብላችሁ የምታስቡትን ማናቸውንም የትምህርት መጽሃፍቶች ይዛችሁ እንድትመጡ ዩኒቨርሲቲው ያሳስባል።
📌 ከላይ የተዘረዘሩትን የትምህርት ማስረጃዎች እና ፎቶ ግራፍ ስካን (Scan) አድርጋችሁ በሶፍት ኮፒ (Soft Copy) ይዛችሁ እንድትመጡ፡፡
2ኛ. ተማሪዎች የመኝታ ክፍል ድልድላችሁን የ2ኛ ክፍል መለያ ቁጥራችሁን በመጠቀም
በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (www.haramaya.edu.et) በመግባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
[ሬጅስትራር ጽ/ቤት]
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 134 |
