Ethioaddisinformationtecnology
Open in Telegram
2 560
Subscribers
No data24 hours
+97 days
+6730 days
Posts Archive
#NGAT
Ministry of Education
👉🏾 A reminder to all NGAT takers!
✔️ Profile edition permission is already granted on your profile dashboard via https://ngat.ethernet.edu.et/login.
✔️ Please ensure that your final records are set, as these will be used for your examination profile.
✔️ Note that once finalized, these records cannot be edited further. The edit privilege will be available only until Sunday afternoon (August 25).
✔️ Registration has already closed, and hence, registration or payment is no longer possible.
✔️ You will receive your exam username and password in the coming weeks; the exam date will also be announced.
The NGAT Information Desk
@Mereja_AAU
+1
#NGAT
ትምህርት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ጊዚያዊ የድኅረ ምረቃ ትምህርት የመግቢያ ፈተና መርሐግብር፥ ሀገር አቀፍ ፈተናው ነሐሴ 23 እና 24 /2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያሳያል።
ዘንድሮ ለድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች መግቢያ ስድስት የተለያዩ የፈተና ዓይነቶች እንደሚሰጥ ተሰምቷል።
ፈተናው በሁለት ክፍሎች ተደራጅቶ የሚዘጋጅ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ክፍል የጠቅላላ ዕውቀትን የሚለኩና ሁሉም ተፈታኞች የሚወስዱት ሲሆን፤ ሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሙያ ዘርፍን ታሳቢ በማድረግ በስድስት መስኮች የሚዘጋጅ ይሆናል።
ጠቅላላ ዕውቀትን የሚለኩ ጥያቄዎች 70% የሚሸፍኑና የሙያ መስክ ታሳቢ ያደረጉ ጥያቄዎች 30% የሚይዙ መሆናቸውን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
የድኅረ ምረቃ ትምህርት የመግቢያ ፈተና የአመልካቾች ምዝገባ ከሐምሌ 24 እስከ ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም መከናወኑ ይታወቃል።
የተፈታኞች Username እና Password በቀጣይ ቀናት እንደሚገለፅ ይጠበቃል።
Via @tikvahuniversity
Repost from Info@AAU
👉 Ministry of Education
ትምህርት ሚኒስቴር ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጥ የሆነ የአካዳሚክ ካላንደር መተግባር ይጀምራል።
በዚህም፦
★ የ1ኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ፦ መስከረም 7 እና 8/2017 ዓ.ም
★ የቅድመ እና ድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ሁሉም መርሐግብር ተማሪዎች ምዝገባ፦ መስከረም 9 እና 10/2017 ዓ.ም
★ የቅድመ እና ድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ሁሉም መርሐግብር የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት መስከረም 13/ ዓ.ም ይጀመራል። @Mereja_AAU
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ተራዝሟል
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ነሐሴ 10 ቀን 2016 ዓ.ም መራዘሙን አሳውቋል።
በተራዘመው ጊዜ https://NGAT.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ይመዝገቡ።
Via @tikvahuniversity
#Update
Dear candidates,
The NGAT is tentatively planned to take place on Nehasse 23 and 24, 2016. GET READY ACCORDINGLY!
Share our Telegram channels 👇👇
@GATExams
Repost from GAT (Graduate Admission Test) Exam
🔥🔥🔥 Time is Running Out!
👉NGAT Registration: Only 5 days left!
Register for the NGAT till August 5, 2016. Don't miss out!
Link to Registration:👇
https://NGAT.ethernet.edu.et
Share our Telegram channel 👇👇
@GATExams
