454
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+10030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+5
in 0 channels
November '24
+15
in 0 channels
Get PRO
October '24
+18
in 0 channels
Get PRO
September '24
+117
in 0 channels
Get PRO
August '24
+53
in 0 channels
Get PRO
July '24
+34
in 0 channels
Get PRO
June '24
+29
in 0 channels
Get PRO
May '24
+21
in 0 channels
Get PRO
April '24
+29
in 0 channels
Get PRO
March '24
+22
in 0 channels
Get PRO
February '24
+20
in 0 channels
Get PRO
January '24
+208
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 05 December | +2 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | +1 | |||
| 02 December | +1 | |||
| 01 December | +1 |
Channel Posts
ውድ የብስራተ ገብርኤል ት/ቤት ወላጆች :-
ከዛሬ ጀምሮ በዚህ የቴሌግራም ገፅ ምንም አይነት መልዕክት የማይተላለፍ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን ።
ማሳሰቢያ: አድሱን የቴሌግራም ገፅ ከላይ የተላከውን ሊንክ በመጫን አባል ይሁኑ።
የት/ቤቱ አስተዳደር ‼️
| 2 | እጅግ የተከበራችሁ የብስራተ ገብርኤል ት/ቤት ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች እንኳን ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያልን የ2017ዓም የትምህርት አጀማመር እና በቀጣይ ያሉ ክንውኖችን እንደሚከተለው እናሳውቃለን።
📌 ረቡዕ፣መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከአንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል ድረስ በሁሉም ቅርንጫፍ ላሉ ተማሪዎች ብቻ ስለ ትምህርት አመቱ ውይይት እና ዝርዝር የክንውን ተግባራት በግማሽ ቀን መርሃ ግብር ይከናወናል። በእለቱ ለአጸደ ህጻናት ተማሪዎች ትምህርት አይኖርም። ከቀኑ 6:00 ሰዓት የተማሪዎች መውጫ ሰዓት ይሆናል።
📌 ሐሙስ ፣ መስከረም 9 ቀን 2017ዓ.ም በሁሉም ግቢ ከኬጂ 2 እስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል መደበኛው ትምህርት ይጀምራል። እስከ አርብ ፣ መስከረም 10 ቀን 2017ዓ.ም ድረስ ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ የሚሰጥ ይሆናል።
ሰኞ፣መስከረም 13 ቀን 2017ዓ.ም ጀማሪ የአፀደ ህፃናት(ኬጂ 1) ትምህርት እና ጨዋታ ይጀምራሉ።እስከ ሐሙስ፣መስከረም 16ቀን 2017ዓም ለጀማሪ አፀደ ህፃናት(ኬጂ 1)ለግማሽ ቀን ብቻ ይቆያሉ።የመውጫ ሰዓት ከቀኑ 6:00ሰዓት ይሆናል።
📌 ሁሉም የተማሪዎች ደብተሮች እና መጻሕፍት ላይ ስም እና የክፍል ደረጃቸው መጻፍ ይኖርበታል።
📌 በተለይ ከአጸደ ህጻናት እስከ 4ተኛ ክፍል ድረስ ላሉ ተማሪዎች ምሳ እቃ እና ቦርሳቸው ላይ የተማሪው/ዋ ስም መፃፍ ይኖርበታል፡፡
📌 ተማሪዎች ሁሉንም የትምህርት ቁሳቁሶች
(ደብተር ፣ እርሳስ፣ ላጲስ፣ መቅረጫ እና የመሳሰሉትን) አሟልተው መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
📌 የተማሪዎች የት/ቤት መታወቂያ ካርድ በመጀመሪያው የትምህርት ቀን የሚሰጣቸው ሲሆን በምዝገባ ወቅት ባስሞላችሁት መረጃ መሠረት ከወላጅ ጋር ለሚሄዱ እና ለብቻቸው ለሚሄዱ ተማሪዎች በሁለት አይነት ቀለም የተዘጋጀ በመሆኑ የሚገለገሉት በዛ መሠረት ይሆናል። በመውጫ በር ላይም ሆነ በአገልግሎት መስጫ አካባቢ ማንኛውም የተማሪዎች ርክክብ የሚከናወነው የተማሪዎችን መታወቂያ በማሳየት ብቻ ይሆናል፡፡
📌 ሁሉም ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ የትምህርት ቤት የደንብ ልብስ መልበስ ይኖርባቸዋል። ያለ ት/ቤት ደንብ ልብስ ወደ ት/ቤት መምጣት አይቻልም፡፡በሁሉም የትምህርት ቀናት ያለበቂ ማስረጃ ከት/ቤት መቅረት ክልክል ነው።በማንኛውም ጊዜ የትምህርት ቤቱን ህጎችና ደንቦችን ማክበር እና ማስከበር የሁሉም የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ ግዴታ ነው።
የ2017ዓም በስኬት ጀምረን በስኬት እንዲጠናቀቅ ሁላችንም በጋራ ተባብረን እንድንሰራ ከወዲሁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንልን።
እናመሰግናለን
የት/ቤቱ አስተዳደር | 920 |
| 3 | https://www.facebook.com/100064747775822/posts/pfbid029RoycZQshe9tq2bTjACCcS5gUqBYi5BX8bzaYnVyN5EUEDyXtSQ7zcfFGwWaG1cyl/
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
Bravo Meadot you did great!
She is one of BGIS grade 12 student
She scored 573
Please give her a warm appreciation!! | 870 |
| 4 | Dear respected parents here it is the link for the new academic year (2024/25).
Grade 9 =https://t.me/+oiw1jU4U91UwZmFk
Grade 10 =https://t.me/+wvLyaXZpcKgyMTA0
Grade 11 =https://t.me/+5CxssVFW4SNmNGQ0
Grade 12 =https://t.me/+C1SChGPl0IliNTRk
Please try to join via the link.
Thanks‼️ | 1 397 |
| 5 | Dear respected students, Friday, August 23, 2024 final exam result and winter class report card is ready. | 1 430 |
| 6 | No text... | 1 409 |
| 7 | ዉድ የተከበራችሁ ወላጆች፤
የሶስተኛ ዙር የመፅሀፍ ግዢን ይመለከታል፤
ዘግይተዉ የመፅሀፍ ክፍያ ለመክፈል በመጡ ወላጆች በተደጋጋሚ በቀረበ ጥያቄ መሰረት ሶስተኛ ዙር ግዢ ለመፈፀም ስላቀድን ከዛሬ ጀምሮ እስከ አርብ ፣ ነሀሴ 10 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ብቻ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000641854216 እና በዳሽን ባንክ ሂሳብ ቁጥር 5063663276021 ጵንኤል እና ኤደን በሚል፤ ምክንያቱ ላይ የልጅዎን ስምና ክፍል በመጥቀስ ከታች በየክፍል ደረጃው የተቀመጠውን የክፍያ መጠን እንደየክፍል ደረጃቸው እንዲፈፅሙ እያሳሰብን ደረሰኙን ልጆቻችሁ በሚማሩበት ቅርንጫፍ ት/ቤት ሂሳብ ክፍል እንድታስገቡ እናሳስባለን።
1ኛ ክፍል 996ብር
2ኛ ክፍል 1056ብር
3ኛ ክፍል 1362ብር
4ኛ ክፍል 1362ብር
5ኛ ክፍል 1548ብር
6ኛ ክፍል 1391ብር
7ኛ ክፍል 2169ብር
8ኛ ክፍል 2209ብር
9ኛ ክፍል 3184ብር
10ኛ ክፍል 3602ብር
11ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ 2545ብር
11ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ 1969ብር
12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ 2460ብር
12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ 2037ብር
ማሳሰቢያ
ደረሰኝ ት/ቤት አምጥቶ ላላስረከበ ተማሪ ግዢ የማንፈፅም መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን። | 1 267 |
| 8 | ለብስራተ ገብርኤል ት/ቤት ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች/
የሁለተኛ ዙር የመፅሐፍ ግዢን ስለማሳወቅ
1ኛ.በአንደኛው ዙር ክፍያ ፈፅማችሁ ደረሰኝ ያላስገባችሁ ልጆቻችሁ ለሚማሩበት ት/ቤት የፋይናንስ ክፍል/ Cashier አስከ ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም ብቻ እንድታስገቡ እናሳስባለን።
2ኛ .የአንደኛው ዙር ክፍያ ያለፈችሁም በተመሳሳይ ከላይ በተጠቀሰው ቀን ውስጥ ደረሰኝ እንድታስገቡ እናሳስባለን።
⭕️በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000641854216 እና
⭕️በዳሽን ባንክ ሂሳብ ቁጥር 5063663276021 ጵንኤል እና ኤደን በሚል፤ ምክንያቱ ላይ የልጆች ክፍልና ስም ይሞላል።
♦️9ኛ ክፍል 3184ብር
♦️10ኛ ክፍል 3602ብር
♦️11ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ 2545ብር
♦️11ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ 1969ብር
♦️12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ 2460ብር
♦️12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ 2037ብር
የት/ቤቱ አስተዳደር ‼️ | 925 |
| 9 | Winter Class Test Schedule (Grade 12).docx | 782 |
| 10 | grade economics 12 UNIT 1 (2).docx | 705 |
| 11 | Dear respected parents,
Primary student textbooks will be purchased on Wednesday, so please ensure to deposit the required amount by Tuesday, August 6, 2024, before 12:30 p.m.
Due to parents' requests, we have extended the high school text book payment deadline to this Friday, August 9, 2024. Therefore, Please pay before the deadline.
The School Administration
ዉድ የተከበራችሁ ወላጆች፤
የአንደኛ ደረጃ የተማሪ መፅሀፍ ግዢ የምንፈፅመዉ ረቡዕ በመሆኑ የሚጠበቀዉን ክፍያ፤ ከማክሰኞ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 በፊት ከፍላችሁ አጠናቁ።
በወላጆች ጥያቄ መሰረት የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የመፅሀፍ ግዢ ክፍያ እስከ አርብ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 አራዝመናል። በመሆኑም፤ አባክዎ በተቀመጠዉ ቀነ ገደብ ይክፈሉ ።
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር | 796 |
| 12 | ለብ/ገ/ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች
ጉዳዩ፡- የ2017 ዓ/ም መማሪያ መጽሐፍን ይመለከታል
የተማሪዎች የመማሪያ መጽሐፍ የሚመጣው ክፍያ ቀድመው በፈፀሙ ተማሪዎች ቁጥር በአንድ ዙር ብቻ በመሆኑ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ፣ሐምሌ 30 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ብቻ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000641854216 እና በዳሽን ባንክ ሂሳብ ቁጥር 5063663276021 ጵንኤል እና ኤደን በሚል፤ ምክንያቱ ላይ የልጅዎን ስምና ክፍል በመጥቀስ ከታች በየክፍል ደረጃው የተቀመጠውን የክፍያ መጠን እንደየክፍል ደረጃቸው እንዲፈፅሙ እያሳሰብን ሁሉም ተማሪ ት/ት ሲጀምር ሁሉንም የመማሪያ መጽሀፍት አሟልቶ መገኘት የሚኖርበት በመሆኑ እና መፅሀፍቱ ገበያ ላይ ዋጋቸዉ የሚጨምር እና እንደልብ የማይገኙ በመሆኑ ይህ አጋጣሚ እንዳያመልጣችሁ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ የከፈሉበትን ደረሰኝ ልጆቻችሁ በሚማሩበት ቅርንጫፍ ሂሳብ ክፍል እስከተጠቀሰዉ ቀን ድረስ እንድታስረክቡ እናሳስባለን።
9ኛ ክፍል 3184ብር
10ኛ ክፍል 3602ብር
11ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ 2545ብር
11ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ 1969ብር
12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ 2460ብር
12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ 2037ብር
የት/ቤቱ አስተዳደር | 792 |
| 13 | 💠 Dear respected students, due to the high traffic jam tomorrow Friday, 26July 2024 there is no school. It will resume on Monday.
Have a nice weekend❗️ | 818 |
| 14 | ውድ የብ/ገ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት ወላጆች
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዝርዝር ተግባራት ተማሪዎች እንዲፈፅሙ ያድርጉ።
▰ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ በትክክል መልበሳቸውን ያረጋግጡ
▰ አስፈላጊውን የትምህርት ቁሳቁስ ማለትም ደብተር ፣ እስክርቢቶ እንዲሁም ለቁርስ የሚሆን ምግብ መያዛቸውን ያረጋግጡ
▰ማንኛውንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ይዞ መምጣት አይቻልም
▰አርፍዶ መምጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው ተማሪዎች ከ2:20 በኋላ ወደ ት/ቤት ግቢ መግባት አይችሉም።
እናመሰግናለን ‼️
የት/ቤቱ አስተዳደር | 868 |
| 15 | ውድ የተከበራችሁ የብስራተ ገብርኤል ት/ቤት ወላጆች / ህጋዊ አሳዳጊዎች፡-
የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 28፣ 2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 15፣ 2016 ዓ.ም ሲካሄድ እንደቆየ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት የ2017ዓ.ም ምዝገባ አጠናቀናል።እኛም በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ልጆቻችሁን ያስመዘገባችሁ ወላጆችን ከልብ እናመሰግናለን።የ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 6 ቀን 2017ዓ.ም ይጀምራል።
እናመሰግናለን!
የት/ቤቱ አስተዳደር። | 748 |
| 16 | Grade 12 students summer/ vacation enrichment program has been started today by reminding the school clear expectations.
BGIS#1 | 733 |
| 17 | No text... | 825 |
| 18 | Greetings ‼️
⭕️ As we informed before the summer class will resume on Monday, 22 July 2024.
There will be a serious
●Attendance follow up ●Continuous Assessment
● Quizzes ,Tests and Worksheets.
►Teachers are planned to complete the first 2 chapters.
►Intensively the teaching learning process will continued.
▰Class Starting time 2:30 LT
▰Class ending time 6:40 LT
▰School arriving time before 2:15 LT.
Lateness and Absentee is totally forbidden.
The School Administration❗️
⭕️ ውድ የብ/ገ/ት/ቤት የ2017ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
➧ ከዚህ ቀደም ብለን እንዳሳወቅናችሁ የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት ሰኞ ሐምሌ 15, 2016 ዓ.ም ይጀመራል። ተማሪዎች በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ሁሉንም የትምህርት ቁሳቁሶች በማሟላት መገኘት ይኖርባቸዋል። ትምህርት የሚጀመርበት ሰዓት 2:30 ሲሆን የሚጠናቀቅበት ደግሞ 6:40 ይሆናል።
ተማሪዎች ከ2:15 በፊት ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ እንዲገኙ ይጠበቃል ነገር ግን ማርፈድም ሆነ መቅረት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
የት/ቤቱ አስተዳደር ❗️ | 682 |
| 19 | grade economics 12 UNIT 1 (2).docx | 628 |
| 20 | No text... | 690 |
