ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Open in Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
Show more3 327
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-3030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '26
June '26
+8
in 0 channels
May '26
+36
in 0 channels
Get PRO
April '26
+81
in 0 channels
Get PRO
March '26
+161
in 2 channels
Get PRO
February '26
+161
in 3 channels
Get PRO
January '26
+122
in 3 channels
Get PRO
December '25
+79
in 0 channels
Get PRO
November '25
+77
in 1 channels
Get PRO
October '25
+66
in 3 channels
Get PRO
September '25
+111
in 1 channels
Get PRO
August '25
+244
in 5 channels
Get PRO
July '25
+285
in 5 channels
Get PRO
June '25
+208
in 1 channels
Get PRO
May '25
+234
in 3 channels
Get PRO
April '25
+387
in 2 channels
Get PRO
March '25
+297
in 3 channels
Get PRO
February '25
+378
in 3 channels
Get PRO
January '25
+430
in 1 channels
Get PRO
December '24
+169
in 2 channels
Get PRO
November '24
+557
in 2 channels
Get PRO
October '240
in 2 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '24
+9
in 0 channels
Get PRO
June '24
+70
in 1 channels
Get PRO
May '24
+70
in 0 channels
Get PRO
April '24
+15
in 0 channels
Get PRO
March '24
+26
in 0 channels
Get PRO
February '24
+9
in 0 channels
Get PRO
January '24
+18
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+17
in 0 channels
Get PRO
October '23
+240
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 05 June | +1 | |||
| 04 June | +1 | |||
| 03 June | +3 | |||
| 02 June | +2 | |||
| 01 June | +1 |
Channel Posts
✨📖 #ወንጌል_ቅዱስ ✨📖
.....፱/ ወእመኒ ዐይንከ ታስሕተከ ምልሓ ወግድፋ እምላዕሌከ፤
ዓይንህ ብታስትህ አውጥተህ ጣላት፡፡
እስመ ይኄይሰከ ነቋረከ ትባእ ውስተ ሕይወት እምእንዘ ክልኤ ዐይን ብከ ትትወደይ ውስተ እሳተ ገሃነም፡፡
➮ዛሬ በዚህ _ ዓለም ሁነህ ኑረህ፤ ኋላ ገሃነም ከምት ወርድ፤ ዛሬ በዚህ ዓለም አንድ ": ዓይን ሁነህ ኑረህ ኋላ መንግሥተ ሰማያት ብትገባ ይሻለሃልና፡፡
#አንድም ወእመኒ ዓይንከ ብለህ ሁሉ ንም አንብብ፡፡➮#የነቀፍከውን ኤጲስ
ቆጶስ ሹመህ ኑረህ ኋላ ገሃነም ከምትወርድ ፤
ዛሬ በዚህ ዓለምየነቀፍከውን ኤጲስ ቆጶስ ሽረህ ያልነቀፍከውን ኤጲስ ቆጶስ ሹመህ ኑረህ ኋላ መንግሥተ ሰማያት ብትገባ ይሻልሃልና፡፡
፲ ዑቁ ኢታስተሐቅርዎ ለአሐዱ እምእሉ ንዑሳን፤
➮#በእኔ ካመኑ ከምእመናን አንዱን አትናቁ አታቃሉ እንዳትንቁእንዳታቃልሉ አስተውሉ፡፡
#የማቴዎስ_ወንጌል_ከምዕራፍ_፲፰
✨ወንጌላችንን እንዲህ አንድ በአንድ እስከ ትርጓሜው ማወቅ ግድ ነው !ከቀድሞ አባቶች ሲተረጎም የመጣው ንባቡና ትርጓሜው በአንድምታ አድርገው ለአይን ጎላ ባለ ና ለንባብ ደግሞ በቀለም የተለየ ና በምቹ ኹኔታ ያቀረቡልልን #መጋቢ ሐዲስ ቃለ ሕይወትን እያመሰገንን እጅግ ወሳኝ በመኾኑ ባያመልጠን መልካም ነው እንላለን!
📚
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
| 2 | 💔💔💔
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ፣በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ ፤◦አሕዛብም የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል በዐይኖቻችን ፊት ይወቁ
በአዘቦቱ፥ መንበር ከካህኑ በቀር ምዕመን ቀርቶ ዲያቆንም መንካት አይፈቀድለትም። ክፉ ቀን ሲመጣ ግን የማይሆነውም ይሆናል።
ይህ ግፉዕ ማኅበረ ምዕመን ቤቱን፣ ከብቱን፣ ግማሽ ሕይወቱን የኋሊት ጥሏል፣ ተነጥቋል። መንበሩን፣ ደመ ክርስቶስ የሚሠዋበትን ግን በክፉ ቀን እንኳ አልዘነጋም።
ልቤን የደቃኝ ምስል።
ወገኖቻችሁ ድኩማን ብንሆንም፥ ይህን መታመናችሁን መገፋታችሁን ከሰማይ የሚያይ አምላክ አላችሁ።
በአማን ነጸረ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ፣
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ ፣
ይባዕ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሐን ።
አሕዛብም የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል በዐይኖቻችን ፊት ይወቁ የእስረኞችም ጩኸት ወደፊትህ ይድረስ መዝ ፸፰
#እግዚአብሔር_በምህረቱ_ይመልከተን! | 356 |
| 3 | 📚#ሃይማኖተ_አበው📚
[ከቀድሞ አባቶች ሲወርድ የመጣው ንባቡና ትርጓሜው በአንድምታ]
➾ይህም፡መጽሐፍ፡በአራት፡ዐበይት፡ክፍላት፡ይከፈላል፡በአራቱ፡ክፍላተ ወንጌል፡አምሳል፡፡ከመጀመሪያው እስከ፡ኤጲፋንዮስ፡ያለው፡አንድ፡ክፍል፡፡ከኤጲፋንዮስ፡እስከ፡እመልዕክተ ሲኖዲቆን፡ሁለት፡ከእመልዕክተሲኖዲቆን፡እስከ፡ግዘት፡ሦስት፡፡ግዘትና፡ስምዓት፡እስከ፡መጨረሻው፡አራት ፡ተደርጎ በከፋፈል፡ክቡር፡ጌታው ሊቀሊ ቃውንት፡መንክር፡መኰንን፡ያዘጋጁበትን ረቂቁን፡እንደገና፡በመጻፍና በማዘጋጀት፡ሙሉ፡ንባቡ ከትርጓሜ ው፡ይዘቱን፡እንደጠበቀ፡የአብነት መምህራን፡ጉባኤ፡አስፍተው፡እንዲያስምሩበት፡ደቀ፡መዛሙርት ተምረ ው፡እንዲተኩበት፡ሕዝበ፡ክርስቲያን፡በሙሉ፡ሃይማኖታቸውን አውቀው ተረድተው፡በተዋሕዶ፡ሃይማኖታ ቸው ጸንተው፡ከክሕደት፡ከኑፋቄ እንዲጠበቁበት፡መናፍቃንን ተከራክረው እንዲረቱበት፡ቤተ፡ክርስቲያና ቸውን በሕግና፡በሥርዓት፡ጸንተው፡እንዲያገለግሉበት፡ፈጣሪያቸው፡እግዚአብሔርን፡እንዲያመሰግኑበት፡በማሰብ፡ለመጀመሪያ፡ጊዜ፡በጉባኤ፡ቤቱ፡ስም፡ታትሟል፡፡በማለት በ[ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ]የቀረበልንን ምግበ ነፍስ ለመመገብ አንዘግይ !!!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
ፍኖተ መጻሕፍት
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 399 |
| 4 | ◈አባቶች እነማን ናቸው?
(፩)
◈ለምንስ እናከብራቸዋለን?◈በጸናች በቀናች ሃይማኖት ጸንተው የኖሩ፦የቀድሞዎቹ ነቢያት፣ ቀጥሎም ሐዋርያት በኋላም በእነርሱ እግር የተተኩ ሊቃውንት ሁሉ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ናቸው።
◈ቤተ ክርስቲያን ትምህርቷን እና ሕይወቷን ከትውልድ ወደ ትውልድ የምታስተላልፍበት ሕያው መንገዷ በየዘመኑ የሚነሱ በሕይዎታቸውም በትምህርታቸውም የወንጌልን ሕይወት የኖሩ እና ሌሎችም ይቀበሉት ዘንድ ባስተማሩ መምህራን አበው ርቱዕነት ነው
◈የቤተ ክርስቲያን ርቱዕ ትምህርት እና ሕይወት በእውነተኛ ሃይማኖት ጸንተው በኖሩ እና የመጻሕፍትን ምሥጢር በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በተረዱ ርቱዓን መምህራን በኩል ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚስተላለፍ እውነት ነው እንጂ በቅዱሳት መጻሕፍት ንባብ ብቻ የሚረዳ አይደለምና።
◈በኦርቶዶክሳዊት ሕይወት ጸንተው የቅድስና ኑሮን እየኖሩ ርቱዕ አስተምህሮን ሳይበርዙ ሳይከልሱ ያስተማሩ፣እንደየዘመኑ ሁኔታ ያብራሩ እና የተረጎሙ አበው እጅግ ብዙዎች ናቸው፡፡ ◈እነዚሁም ርቱዓን አበው የሚባሉት፦በዕውቀት፣በአሚን፣በሕይወት፣በጥብዓት፣በጥበብ፣በትጋት፣በጸሎት ጸንተው፣በኅብረት፣ኦርቶዶክሳዊነትን የገለጡ ናቸው።
◈በኦርቶዶክሳዊት ሕይወት አምሳለ ክርስቶስ ሁነው የተመላለሱ አበው፦ከመምህራን፣ከመጻሕፍት፣ከልምድ፣ከመከራ፣ከተግባር ፣ከእድሜ ፣ከሕይወት መንፈሳዊት፣መላ ዘመናቸውን ሳያቋርጡ ዕውቀትን ሲቀስሙ የኖሩ ናቸው።
◈የእኛው ትውልድ፦በዕውቀታቸው፣በሕወታቸው፣በጥብዓታቸው፣በንጽሕናቸውበደቀመዛሙርቶቻቸው፣በእይታቸው፣ትናንትን ለዛሬ በማትረፋቸው፣ሕያዋን አስተማሪዎቻችን ናቸውና እናከብራቸዋለን።
◈በአንድ ወቅት(በ2013ዓ.ም.)ከዚህ ዓለም በሥጋ የተለዩን ሕያዋን አባቶች
◈መልአከ ምሕረት የኔታ ጥበቡ(ዘዛራ ሚካኤል)
◈ሊቀ ማዕምራ የኔታ ደጉ ዓለም ካሣ(ዘዳሞትፍኖተ ሰላም)
◈የኔታ ዓለሙ (ዘደሴ መድኃኔዓለም)
◈የኔታ መሠረት(ዘባሕርዳር)
◈የኔታ አክሊሉ (ዘሸዋ)
◈የኔታ ሊባኖስ (ዘደብረ ማርቆስ)ተጠቃሾች ናቸው።
➻በንጉሡ ዘመን በተከታታይ ትልልቅ ሰዎች ሲያልፉ ምህላ ያስይዙ ነበር ይባላል።
➻"እግዚአብሔር ሰው አያጣም ሰው የሚያጣው ሰው ነው"
ሊቀ ማዕምራን ደጉ ዓለም ካሣ። | 434 |
| 5 | No text... | 406 |
| 6 | 💧አዲስ መጽሐፍ
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን
[የሦስት ሺህ ዘመናት የታሪክ ጉዞ]
«ታሪክ ለሕይወታችን ትርጒምን፣ ለማኅበረሰባችን ደግሞ ጽናትን የሚለግስ ሕያው መሠረት ነው፡፡ ታሪክ የአንድ ሕዝብ የወደፊት ተስፋ የሚበቅልበት ሥር ነው እንደሚባለው ሁሉ፣ ታሪኩን የዘነጋ ማኅበረሰብእ አቅጣጫውን የመሳት አደጋ ይጋረጥበታል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ታሪክንና ማንነት በጥልቀት የሚመረምረው የዚህ መጽሐፍ ፋይዳም ከዚሁ እውነት ይመነጫል፡፡ መጽሐፉ ስለ ቤተ ክርስቲያናችንና ስለ ሀገራችን ታሪክ ለማወቅ ለሚጓጉ፣ ነገር ግን አስተማማኝ መረጃ በማግኘት ረገድ ለተቸገሩ ሁሉ ታላቅ የምሥራች ነው፡፡ ቀሲስ ዶ/ር መንግሥቱ ጎበዜ ይህንን ሥራ ለንባብ ለማብቃት ያሳዩት ምሁራዊ ትጋትና ጥረት እጅግ ሊመሰገን የሚገባው ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያናችንን የታሪክ ዐድማስ በማስፋት ረገድ ትልቅ አበርክቶ ያለው ይህ ጥናታዊ ሥራ፣ በዘርፉ ለሚደረጉ ሌሎች የጥናትና ምርምር ሥራዎች ዐዲስ መነሣሣትን የሚፈጥርና እያንዳንዱ ሰው ሊያነበው የሚገባ የዕውቀት መድብል ነው፡፡»
✍️ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 484 |
| 7 | Hiikkaa Wangeelaa Afaan Oromoo
Barsiisaa Eermiyaas Kumaatiin
Manni Barumsaa Gumii Debra Mixmaaq Barattoota afaanota adda addaan barsiisu keessa kan guyyaa Phenxeqoosxee (Pharaaqliixoos) irratti dubbifamu, wangeelli Afaan Oromoo kunoo.
ትርጓሜ ወንጌል በኦሮምኛ ቋንቋ በመ/ር ኤርምያስ ኩማ
የደብረ ምጥማቅ ጉባኤ ቤት ከሚያስተምራቸው በርካታ ልዩ ልዩ ቋንቋ ተናጋሪ ደቀመዛሙርት መካከል በዕለተ ጰራቅሊጦስ የሚነበበውን ወንጌል በኦሮምኛ ቋንቋ እነሆ
ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም ጉባኤ ቤት | 530 |
| 8 | 📚#ጸያሔ_ፍኖት
#የብሉያትና_የሐዲሳት ሊቅ የሆኑት #አባታችን_አባ_ገብረ ኪዳን ለጌታችን ቆርጠው ሊመሰክሩ መሻታቸውን አንደ አባቶቻችን ሰለዮሐንስ በመመስከር አሐዱ ብለው የጀመሩ ይመሰላል። በርግጥም ዮሐንስን የተከተሉ ከጌታ ሳይደርሱ የቀሩ የሉም፡፡ የሙሽራይቱ አጭተኛ ወይም ቤተ ከርስቲያንን ( ምእመንን ቀድሞ ያዘጋጀ ለሙሽራው ደረሳት አርሱ ነውና፡፡ ከጌታ ደቀ መዛሙርት ከመጀመሪያዎቹ ውሰጥ ከዮሐንሰ ደቀ መዛሙርትም (እነ አንድርያስ) የተመረጡ መኖራቸውም ለዚሁ ምሰክር ነው፡፡ ይህ መጽሐፍም ዮሐንሰን የሚያቀርበው በሁሉም አቅጣጫና መንገድ ወደ ጌታ ሳያደርሰ የማይቀር እውነተኛ መንገድ ጠራጊ መሆኑን ፍንትው አድርጎ በማሳየት ነው፡፡ አባታችንም ቀድመው ዮሐንስ ይዘው ስለመጡ የጌታን ነገር ሊያስከትሉ ነው ብዬ እንድገምት ማድረጉንም ልደበቅ አልችልም፡፡ እንግዲያውስ አንደ አነርሱ: አመጣጥ ከስድስት ወር ልዩነት ሳያሰበልጡ ቶሎ ይዘውልን ይምጡ አያልኩ መማጸኔን ማሳወቅ ከፋ አልመሰለኝም።
◦በዲያቆን ብርሃኑ አድማስ ከመቅድሙ የተወሰደ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 569 |
| 9 | ጥቂት ከመምህር ደጉ ዓለም ብሂሎች፦
"ሲቀመጥ ይነፋዋል ሲቆም ይጠፋዋል""
የውሻ መልካም የለውም ነጭ ሆነ ጥቁር ያው ውሻ ነው መናፍቅም ያው መናፍቅ ነው ለውጥ የለውም፡፡"
"ሰው የሚያጣው ሰው ነው እግዚአብሔር ሰው አያጣም።"
"አዳምን ለምን ሕጻን አድርጎ አልፈጠረውም ነበር ሲባሉ ሊቁ ማን ሊያናፍጠው ነበር ያሉት።"
ለተወልዶ ተፀንሰ ብእሴ እና ብእሲ በሚለው የትምህርተ ኅቡኣት ቃል ክርክር ተነሥቶ መምህር ትክክለኛውን ይመልሳሉ አንዱ የተረታው መምህር ደጉ እርስዎ ቀለም ሲቋጥሩ እኔ በደመወዝ በልጬዎታለሁ አላቸው እሳቸውም ቀበል አድርገው ድሮም ባዶ ቦርሳ የገንዘብ ማስቀመጫ ነው አሉት፡፡"
"ቁና ሙሉ ዘርቶ ቁና ሙሉ ማፈስ ትርፍ አይደለም።"
"ቅርናታም እና ግማታም ተቃቅፈው የኔ ሽታ የኔ ሽታ ይባባላሉ።"
"ያላወቁት ናፈቀኝ ያልቀመሱት ጣፈጠኝ አይባልም፡፡"
ጥርስ የሌለው ሰው ደረቅ ባቄላ ቢቆረጥም አበላሽቶ ይተፋዋል እንጂ አይበላውም ላይበላው አበላሸው።""
ሳይመረምሩ ሳይጠረጥሩ መቀበል ሆድ መሆን ነው።"
"ደስ ትላላችሁ ነገር ግን ውሻም በቡችላነቱ ደስ ይላል።"
"ገንፎ እንደሞተ ባያውቅ ይተነፍሳል።""
ድንቡልቡል መሀይም ሰምቶ አይሰማ ነው።"
"የቅኔ መምቻ ቤት ልስጥዎት ያላቸውን ሰው ቤት አለኝ ለራስህ ቤት ሥራ ብለውታል።"
"ያልተማረ ሰው ሰማይ ቅርቡ ነው እኔም በልጅነቴ ለትምህርት ስመጣ ከሰማይ ጥግ ሄጄ ልማር ብዬ ነው ስሄድ ግን ራቀኝ፡፡"
"የዕውቀት መለኪያው በዕውቀቱ ራሱን ሲያይ ነው።"
"ተሾሞ እውነት የሌለው ሰው ተሾመ እንጂ መቼ ተማረ።"
"ከዝንጀሮ እና ከርከሮ ማን ይሻላል ቢባሉ ሁሉስ ምን ተሽለው አንዱ ከወደ ፊቱ አንዱ ከወደ ቂጡ።"
"እውነት የሌለው ሰው ከንፈሩ ይሳሳል አፉ ይላሻል፡፡"
"የሃይማኖትን ሌባ በዱላ ነው ጥቅስ የሚጠቀሰው ለሚያምን ነው።"
"የባለጌ ኃይለ ቃል እንደ ሽመል ይወቃል።"
"የደንቆሮ ሊቅነቱ ድፍረቱ።"
"የሊቅ ሞቱ በደንቆሮ መገዛቱ።"
"ካላዋቂ አዋቂ ጋር ከመጫዎት ጠጅ ካሰከረው ጋር መጫዎት ይሻላል።"
"ኦሪት ሕግ ናት ወንጌል ግን እምነት ናት።""
ምላጭ ጸጉርን ቁረጥ ቢሉት አልፎ ተርፎ ቆዳን ይቆርጣል ነገሥታትም ቅጡልኝ ቢላቸው አምላክ ነን አሉበት፡፡"
"ሚስት እና ምግብን መምረጥ በራስ ነው።"
"ውኃ ለሚወስደው በትርህን እንጂ እጅህን አትስጠው፡፡"
"በሰኔ በግንቦት ምንጩ ምንጫምንጩ እንጋባ ብለው የአባይን ልጅ አጩ።""
በአጠገብህ ትልቅ ሰው ካለ ፀሐይ እንደ መሞቅ ነው።
"ኃጢአት ሆኖ ነው እንጂ ይህችን ዓለም ታንቆ ነበር መገላገል።"
"ከ10 ቤተ ክርስቲያን አንድ ጉባኤ ቤት ይበልጣል፡፡"
"ጌታችን በዚህ ምድር ሲመላለስ ምድር እርሱን ተሸከመችው ወይስ እርሱ ነው ምድርን የተሸከማት ተብለው ሲጠየቁ ጫማህን የተሸከምኸው አንተ ነህ ወይስ እርሱ ነው ምድርን እድትሸከመው የተሸከማት እርሱ ነው፡፡"
"ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳን ቡፌ የሚያነሳ ሰውን ይመስላሉ መጀመሪያ ሰሀን የማንሳት እና የወረፋ ጊዜ ነው ይሄ የብሉይ ኪዳን ዘመን ነው።ሐዲስ ኪዳን ግን የምግብ ጊዜ ነው፡፡የምትበሉትን ካላገኛችሁ ሰልፉ ባዶ ነው፡፡"
"ሙቅ እና ቀዝቃዛ ባንድ ላይ ሁኖ መኖ አይቻልም።"
"የገብርኤል አለቃ ገብርኤል ያማልዳል? ብሏቸው ሆድህንስ የሞላው ማን ነው?
"ምን አለ ሰውን መስለው ቢያልፉ ቢሏቸው ስሞት ብቻ ነው መስዬ የማልፈው፡፡"
"ወንጌል አስተምረኝ የሚለኝ ካለ ሲኦልም ቢሆን አስተምራለሁ፡፡"
"እስራኤልን ባሕር ከፍሎ ያሻገረው ሚካኤል ነው? እግዚአብሔር ነው? በጨለማ ውስጥ ስትሂድ ባትሪ ታበራለህ ብርሃን ያደረገው አንተነህ ወይስ ባትሪው ነው?"
"አዳምና ሔዋን ኃጢአት ባይሠሩ ኑሮ እንባዛ ነበርን? ቢባሉ ገና የተገለጠልንን እውነት መርምረን ሳንጨርስ ባልተገለጠው አንደክምም አሉ፡፡"
"የተማረከ አቅም የለውምና አዳምም ቅጥ የለሽ ምርኮኛ ነበርና ሰይጣን ለሁሉ አሰገደው፡፡"
"ዝንጀሮ ቅማል የሚለቅመው በማዘን ሳይሆን ለመብላት ነው፡፡"
የተገፋ ሰውነት እና ጥራጊ የወደቀበት መሬት ይመቻል ለልማት።"
"አባይ የአቡነ ዘርአ ቡሩክ ላይብረሪ ነው።""
የምላስ ሞረድ ነገርን ያሰላል።"
"የፍጡር ቀጠሮ ምን ቁም ነገር አለው ፅንስ እንኳን በ8 ወር አቋርጦ ይወለዳል።"
"ያባየን እከክ ወደ እመየ ልከክ።"
"ሰይጣን የቄራ ውሻ ማለት ነው ቢመቱት ይሄዳል ግን ተመልሶ ይመጣል።"
አይ አፈር!! አፈር አፈር ይብላ!! እኒህን ሁሉ በልቷል
ከመጻሕፍት አልፈው በስነ ፍጥረት ሁሉ የሚመራመሩ የነበሩት ሊቅ እንዲህ ብለዋል። | 661 |
| 10 | No text... | 610 |
| 11 | 🍂❝አርእይኒ ገጸ ዚአኪ #ማርያም ምእረ፤ ዘኢይሰምዖ ካልዕ እንግርኪ ነገረ"
"#ማርያም ሆይ፣ ለሌላው የማልነግረውን ነገር እነግርሽ ዘንድ አንድ ጊዜ ፊትሽን አሳይኝ❞
[መልክአ ማርያም ሰላም ለመልክእኪ በከፊል]
እንኳን ለበዓለ ደብረ ምጥማቅ በሰላም አደረሰን! | 673 |
| 12 | 💧አዲስ መጽሐፍ
📚#ቅዱስ_ቄርሎስ
ዘኢየሩሳሌም ትምህርቶች
[313-386]
👉ይኼ መጽሐፍ በአራተኛው ክፍለ ዘመን የኢየሩሳሌም ሊቀጳጳስ ሊቀጳጳስ በነበረው በቅዱስ ቄርሎስ የተሰጠ ትምህርት ነው። አሁን በዚህ ዘመን ያለን ክርስቲያኖች ከቀደሙት አባቶች ትምህርት ጋራ ምን ያህል አንድ ዐይነት ትምህርት እናስተምራለን? የትኞቹን ትምህርቶቻችን ጠላት እንክርዳድ ዘርቶባቸዋል? ትክክለኛው የሃይማኖት ትምህርት የትኛው ነው? የሚለውን ለመመርመር የሚያግዝ መጽሐፍ ነው።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 847 |
| 13 | 💧አዲስ መጽሐፍ
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን
[የሦስት ሺህ ዘመናት የታሪክ ጉዞ]
«ታሪክ ለሕይወታችን ትርጒምን፣ ለማኅበረሰባችን ደግሞ ጽናትን የሚለግስ ሕያው መሠረት ነው፡፡ ታሪክ የአንድ ሕዝብ የወደፊት ተስፋ የሚበቅልበት ሥር ነው እንደሚባለው ሁሉ፣ ታሪኩን የዘነጋ ማኅበረሰብእ አቅጣጫውን የመሳት አደጋ ይጋረጥበታል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ታሪክንና ማንነት በጥልቀት የሚመረምረው የዚህ መጽሐፍ ፋይዳም ከዚሁ እውነት ይመነጫል፡፡ መጽሐፉ ስለ ቤተ ክርስቲያናችንና ስለ ሀገራችን ታሪክ ለማወቅ ለሚጓጉ፣ ነገር ግን አስተማማኝ መረጃ በማግኘት ረገድ ለተቸገሩ ሁሉ ታላቅ የምሥራች ነው፡፡ ቀሲስ ዶ/ር መንግሥቱ ጎበዜ ይህንን ሥራ ለንባብ ለማብቃት ያሳዩት ምሁራዊ ትጋትና ጥረት እጅግ ሊመሰገን የሚገባው ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያናችንን የታሪክ ዐድማስ በማስፋት ረገድ ትልቅ አበርክቶ ያለው ይህ ጥናታዊ ሥራ፣ በዘርፉ ለሚደረጉ ሌሎች የጥናትና ምርምር ሥራዎች ዐዲስ መነሣሣትን የሚፈጥርና እያንዳንዱ ሰው ሊያነበው የሚገባ የዕውቀት መድብል ነው፡፡»
✍️ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 827 |
| 14 | በቅርብ ቀን...
#የኢትዮጵያ-ኦርቶዶክስ-ተዋሕዶ_ቤተ-ክርስቲያን
የሦስት ሺህ ዘመናት የታሪክ ጉዞ | 1 015 |
| 15 | 📚#ተግሣፅ
ዘ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
#በተስፋ_ገብረሥላሴ_ዘብሔረ_ቡልጋ የተዘጋጀ።
« . . . ተግሣፅ ፡ ማለት፡ ስሕተትን ፡ ማረሚያ ፡አቋምን ፡ ማስተካከያ መናፍቃንን ፡ መቃወሚያ ፡መጭውን ፡ የሕይወት ፡ ጐዳና ፡ የሚተልም መንፈሳዊ፡መሐንዲስ ፡ ማለት ፡ ነው። ስለዚህ ፡ በዚህ ፡ የመጽሐፍ ፡ ቃለ ፡ ምዕዳን የሚመራውን ፡ ሁሉ ፡ እግዚአብሔር ለከፉ ፡ አሳልፎ አይሰጠውም ። » መዝ ፻፲፯ ፲፰ ። ኢሳ. ፳፮ ፲፮ "
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 1 045 |
| 16 | 📚#ተግሣፅ
ዘ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
#በተስፋ_ገብረሥላሴ_ዘብሔረ_ቡልጋ የተዘጋጀ።
« . . . ተግሣፅ ፡ ማለት፡ ስሕተትን ፡ ማረሚያ ፡አቋምን ፡ ማስተካከያ መናፍቃንን ፡ መቃወሚያ ፡መጭውን ፡ የሕይወት ፡ ጐዳና ፡ የሚተልም መንፈሳዊ፡መሐንዲስ ፡ ማለት ፡ ነው። ስለዚህ ፡ በዚህ ፡ የመጽሐፍ ፡ ቃለ ፡ ምዕዳን የሚመራውን ፡ ሁሉ ፡ እግዚአብሔር ለከፉ ፡ አሳልፎ አይሰጠውም ። » መዝ ፻፲፯ ፲፰ ። ኢሳ. ፳፮ ፲፮ "
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 0 |
| 17 | እኛን እስከ መቃብር ተከትሎ እስከ ሰማያዊው ስፍራ አስከተለን ፤ ሞትን ከባሕርያችን ነቅሎ ሕይወቱን በውስጣችን ተከለ። የመለኮት ስፍራ የትስብእትን (የክርስቶስን) ቦታ እንደወሰነ ፥ በዕርገት የኾነ የክርስቶስ ስፍራም የሰው ልጅ ዘለዓለማዊ ስፍራውን ወሰነ፨
▬▬▬▬ † ▬▬▬▬
📜ኤፌሶን ፪
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
፭ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በኾንን ጊዜ #ከክርስቶስ_ጋር_ሕይወት_ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
፮-፯ በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከኹሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን #በክርስቶስ_ኢየሱስም_በሰማያዊ_ስፍራ_ከእርሱ_ጋር_አስቀመጠን፨
ወረደ - ዐርገ - ይመጽእ!!
መልካም በዓል!!
-------------------------------------- | 864 |
| 18 | 💧በድጋሚ ታትሟል
# ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ እና እጅግ ተወዳጅ መጻሕፍት መካከል አንዱነው..!
📚#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ📚
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ....]
(ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ)
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
ብቅ በሉ..!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 800 |
| 19 | 💧ዜና መጽሐፍ
📚#ምናሴ
ወድቆ መነሳት
ከ ጸሐፊው የጉዳት ማስረሻ የኾነኝ ማስረሻ!በማለት የተዘጋጀልን ለእኛም ማስረሻ እንደሚኾነን ጥርጥር የለውም እንድንጠቀምበት እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን!
ስለ መጽሐፉ...👇
#ምናሴ (ማስረሻ) “አግዚአብሔር መከራዬን ኹሉ አስረሳኝ” ሲል ዮሴፍ በወንድ ልጁ ያወጣው ስም ነበረ። “ጸሎተ ምናሴ” በተሰኘው የንሰሐ ጸሎቱ በቤተ ክርስቲያን የሚታወቀው የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ታሪክ ደግሞ በግል ሕይወታችን ላይ፣ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ፣ አንዲሁም በሀገራችን ላይ የፈጸምናቸውን በደሎች ወለል አድርጎ የሚያሳይና በጸጸት ባሕር አስጥሞ በኀዘናችን ማስረሻ የሚኾን ታሪክ የነበረው ሰው ነው፡፡
#መምህር_ቃኘው_ወልዴ ይኽን የመጽሐፍ ቅዱስ ባለ ታሪክ የአበውን የሥነ ጽሑፍ ዘዴ ተጠቅመው የራሱን ታሪክ በአንደበቱ በማናገር በልብ ወለዳዊ ግለ ታሪክ (Fictional Autobiography) መልክ ውብ መጽሐፍ አበርክተዋል፡፡ መጽሐፈ ሃይማኖት ቀመስ ልብ ወለዳዊ የትረካ አጻጻፍን ሰሚቶሎጂያዋ ቅዠቶችና ያልተረጋገጡ አወዛጋቢ ታሪኮችን በመፍጠር ከመዋል ይልቅ አንዲህ ለአገራዊ፣ ለግላዊና ለመንፈሳዊ ቊስሎች መድኃኒት መኾን የሚችል የአጻጻፍ ስልት አንደ ኾነ የሚያሳይ ድንቅ ሥራ ነው፡፡ መጽሐፉ የአንድን ንጉሥ ድቀትና የአግዚአብሔር ምሕረት ብዛት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይና በንሰሐ የሚጠራ በምናሴ አገላለጽ “ቸርነቱን አየለመንን በልባችን ጉልበት አንድንሰግድ” የሚጣራ መጽሐፍ ነው፡፡
✍️ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623 | 834 |
| 20 | 💧ዜና መጽሐፍ
📚#ምናሴ
ወድቆ መነሳት
ከ ጸሐፊው የጉዳት ማስረሻ የኾነኝ ማስረሻ!በማለት የተዘጋጀልን ለእኛም ማስረሻ እንደሚኾነን ጥርጥር የለውም እንድንጠቀምበት እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን!
ስለ መጽሐፉ...👇
#ምናሴ (ማስረሻ) “አግዚአብሔር መከራዬን ኹሉ አስረሳኝ” ሲል ዮሴፍ በወንድ ልጁ ያወጣው ስም ነበረ። “ጸሎተ ምናሴ” በተሰኘው የንሰሐ ጸሎቱ በቤተ ክርስቲያን የሚታወቀው የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ታሪክ ደግሞ በግል ሕይወታችን ላይ፣ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ፣ አንዲሁም በሀገራችን ላይ የፈጸምናቸውን በደሎች ወለል አድርጎ የሚያሳይና በጸጸት ባሕር አስጥሞ በኀዘናችን ማስረሻ የሚኾን ታሪክ የነበረው ሰው ነው፡፡
#መምህር_ቃኘው_ወልዴ ይኽን የመጽሐፍ ቅዱስ ባለ ታሪክ የአበውን የሥነ ጽሑፍ ዘዴ ተጠቅመው የራሱን ታሪክ በአንደበቱ በማናገር በልብ ወለዳዊ ግለ ታሪክ (Fictional Autobiography) መልክ ውብ መጽሐፍ አበርክተዋል፡፡ መጽሐፈ ሃይማኖት ቀመስ ልብ ወለዳዊ የትረካ አጻጻፍን ሰሚቶሎጂያዋ ቅዠቶችና ያልተረጋገጡ አወዛጋቢ ታሪኮችን በመፍጠር ከመዋል ይልቅ አንዲህ ለአገራዊ፣ ለግላዊና ለመንፈሳዊ ቊስሎች መድኃኒት መኾን የሚችል የአጻጻፍ ስልት አንደ ኾነ የሚያሳይ ድንቅ ሥራ ነው፡፡ መጽሐፉ የአንድን ንጉሥ ድቀትና የአግዚአብሔር ምሕረት ብዛት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይና በንሰሐ የሚጠራ በምናሴ አገላለጽ “ቸርነቱን አየለመንን በልባችን ጉልበት አንድንሰግድ” የሚጣራ መጽሐፍ ነው፡፡
✍️ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623 | 0 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
