ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Open in Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
Show more3 469
Subscribers
+1324 hours
+597 days
+12230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+94
in 1 channels
August '26
+126
in 1 channels
Get PRO
July '26
+129
in 1 channels
Get PRO
June '26
+31
in 0 channels
Get PRO
May '26
+36
in 0 channels
Get PRO
April '26
+81
in 0 channels
Get PRO
March '26
+161
in 2 channels
Get PRO
February '26
+161
in 3 channels
Get PRO
January '26
+122
in 3 channels
Get PRO
December '25
+79
in 0 channels
Get PRO
November '25
+77
in 1 channels
Get PRO
October '25
+66
in 3 channels
Get PRO
September '25
+111
in 1 channels
Get PRO
August '25
+244
in 5 channels
Get PRO
July '25
+285
in 5 channels
Get PRO
June '25
+208
in 1 channels
Get PRO
May '25
+234
in 3 channels
Get PRO
April '25
+387
in 2 channels
Get PRO
March '25
+297
in 3 channels
Get PRO
February '25
+378
in 3 channels
Get PRO
January '25
+430
in 1 channels
Get PRO
December '24
+169
in 2 channels
Get PRO
November '24
+557
in 2 channels
Get PRO
October '240
in 2 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '24
+9
in 0 channels
Get PRO
June '24
+70
in 1 channels
Get PRO
May '24
+70
in 0 channels
Get PRO
April '24
+15
in 0 channels
Get PRO
March '24
+26
in 0 channels
Get PRO
February '24
+9
in 0 channels
Get PRO
January '24
+18
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+17
in 0 channels
Get PRO
October '23
+240
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 15 September | +4 | |||
| 14 September | +14 | |||
| 13 September | +23 | |||
| 12 September | +31 | |||
| 11 September | +1 | |||
| 10 September | 0 | |||
| 09 September | 0 | |||
| 08 September | +3 | |||
| 07 September | +2 | |||
| 06 September | +5 | |||
| 05 September | +1 | |||
| 04 September | +3 | |||
| 03 September | +3 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | +2 |
Channel Posts
📚#ሥርዐተ_ቤተክርስቲያን
✍️በሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ
☞የኑዛዜ ጸሎት
በተአምኖ ኃጣውእ የሚቀርብ ጸሎት አለ፡፡ አባቶቻችን በእግዚአብሔር ቤት ይቅርታን ለራሳቸውና ለሕዝባቸውም ባቀረቡ ጊዜ ኃጢአታቸውን እየተናዘዙ ይጸልዩ ነበር፡፡ ዳንኤል በባቢሎን ማቅ ለብሶ አመድ ነስንሶ ስለ ሀገሩ ኢየሩሳሌም ስለ ወገኖቹ እስራኤላውያን የቀረበውን ጸሎት ወደ አምላኬም ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ ተናዝዤም እንዲህ አልሁ..." ዳን ፱÷፬ ብሎ ይጀምረዋል፡፡ በዚህ ጸሎቱ ባቀረበው መናዘዝ የእስራኤልን ኃጢአት ዘርዝሮ በእግዚአብሔር ፊት አቅርቦታል። ኃጢአትን ተናዝዞ የሚያቀርቡት ጸሎት ፈጥኖ ይሰማልና እኔም ገና ስናገርና ስጸልይ በኃጢአቴና በሕዝቤም በእስራኤል ኃጢአት ስናዘዝ በአምላኬም በእግዚአብሔር ፊት ስለተቀደሰው ስለ አምላኬ ተራራ ስለምን ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራዕይ አይቼው የነበረው ሰው ገብርኤል እነሆ እየበረረ መጣ በማታም መሥዋዕት ጊዜ ዳሰሰኝ ዳን ፱÷፳ በማለት የራሱንና የወገኖቹን የእስራኤልን ኃጢአት በዘረዘረ ጊዜ እግዚአብሔር ይቅር እንዳለው ይናገራል፡፡ቅድመ ጼዋዌ የነበሩ ነቢያት የጸለዩት የኑዛዜ ጸሎት በዘመነ ጺዋዌ ለነበሩ ሰዎች አርዕስት ተሰጥቶት ይተረጎማል፡፡ በዳዊት መዝሙራት ውስጥ...
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
| 2 | 📚#የሐዋርያው_የቅዱስ_ጳውሎስ_አሥራ_አራቱ_መልእክታት
ትርጓሜው በአንድምታ
------
የሮሜ መልእክት ምዕራፍ፪ ፥፫-፬
፫/፡በእንተ፡ወልዱ፡ዘተወልደ፤
አካል ዘእምአካል ባሕርይ ዘእምባሕርይ ስለ ተወለደ ስለ ልጁ ያናገረ።
ወመጽአ #እምዘርዐ_ዳዊት_በሥጋ_ሰብእ ፤
#ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ስለሆነ ስለ ልጁ ያናገረ ሥጋ እንስሳ አለና፤ ከዚህ ሲለይ ሥጋ ሰብእ አለ፤ ዘርአ ዳዊት ያለው አይበቃ ውም ቢሉ ነፍስ እንደነሣ ለማጠ የቅ ያውስ ቢሆን ዘርአ አብርሃም አልዐል እንዲል ዮሐንስ አፈ ወርቅ ዘርአ ዳዊት ያለው አይበቃም ቢሉ በከዊን ሲል ነው፡፡
፬/ ወአርአየ ከመ ወልደ እግዚአብ ሔር ውእቱ በኃይሉ ወበመንፈሱ ቅዱስ፤
ኃይሉ ሕይወቱ በሚሆን በመንፈስ ቅዱስ #ከእመቤታችን በመወለዱ ወልደ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ስለአሳየ ስለልጁ ልደት ቀዳማዊ ተአወቀ በደኃራዊ ልደት እንዳለ ሱኑትዩስ፤ አምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም እርሷ ያለ አባት ብትወልደው ቅድመ ዓለም ከአብ ያለእናት መወለዱን ያስረዳልና፡፡ አንድም በኅቱም ድንግልና ተፀንሶ በኅቱም ድንግልና በመወለዱ ወልደ እግዚአብሔር እንደሆነ ስለአሳየ .....
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 491 |
| 3 | ...በንጉሡ ልደት በዓል ቀንም ንጉሡ ሰከረ። ከደንባሪ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ እንዲሉ በስካሩ ላይ የሄሮድያዳ ልጅ ዘፈን ታከለበት። የመንግሥቴን እኩሌታ ቢሆን እሰጥሻለሁ ብሎ ማለ፡፡ ይህቺም እናቷን ብታማክራት መላውን ቤተ መንግሥት ማን ነስቶሽ ይልቁንስ #የዮሐንስን_አንገት ቆርጠህ ስጠኝ በይው አለቻት፡፡ እንዳለቻትም አደረገች። ንጉሡም አዘነ። ያዘነው ለዮሐንስ አይደለም። ሁለት ነገር አስጨነቀው። መጀመሪያ ዮሐንስን ሕዝቡ ይወደዋልና። ሁለተኛ እንዳይተወው ደግሞ በባለሥልጣናቱ ፊት ቃል ገብቷልና ለክብሩ ተጨነቀ። አንገቱን እንዲቆርጡት አዘዘ፡፡ በማይረባው ክብሩ የእግዚአብሔርን ክብር ለወጠ። ጌታም አስቀድሞ “ሕዝቤ ክብሩን ለማይረባ ነገር ለወጠ ሲል የተናገረው ተፈጸመበት (ኤር፪፥፲፩)።
..ልጅቱም በወጭት አድርጋ የዮሐንስን አንገት ይዛ ወደ እናቷ ሔደች። ምሥጢር ያቀኑ አባቶቻችን ደግሞ እርስዋ የተጸየፍሁ መስሏት በወጭት አድረጋ አንገቱን ይዛ ሔደች እንጅ ምሥጢሩስ በረከሰው እጇ ክቡሩን ዮሐንስን እንዳትዳስሰው እግዚአብሔር ያደረገው ነው ይላሉ፡፡
--
ቤቱም በሁከት ተሞላ፡፡ ወስዳም ለእናቷ ሰጠቻት፡፡ ይቺ አንገትም ከወታደሮቹ እጅ ወደ ዘማዊቷ ሄሮድያዳ በወጭት ስትሰጥ ሄሮድስ ሆይ የወንድምህን ሚስት ልታገባ አይገባህም፥ እርስዋ እኅትህ ናትና እያለች ትጮህ ነበር።
[ከውስጥ ገጽ]
#ሰናይ_በዓል
📚ፍኖተ መጻሕፍት | 631 |
| 4 | 🌻🌻
ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ በቸርነቱ ያሸጋገረን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይኹን!
🌼#እንኳን_አደረሳችሁ !🌼
📚ፍኖተ መጻሕፍት | 748 |
| 5 | #ጌታ_እግዚአብሔር በእኛ ዘንድ ያለውን(የነበረውን) ትንሽ መልካም ነገር ይረሣ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለም፡፡ ‹‹እግዚአብሔር በአንድም መንገድ በሌላም ይናገራል...››፡፡ ደቀመዝሙር ለመምህር፤ ምዕመንም ለካህን መመለስ ምክንያት ቢሆን አይደንቅም፡፡ ለበለዓም መመለስ አህያን፣ #ለቅዱስ_ጴጥሮስ ንስሐም ዶሮን እግዚአብሔር ተጠቅሟል፡፡ መስማት መቻል የእኛ ፋንታ ነው፡፡
እውነተኛ ማንነታችን በስም፣ በማዕረግ፣ በእውቀት፣ በዕድሜ ወዘተ..ተሸፍኖ ሊኖር ይችላል፡፡ ዛሬ ብዙዎቻችን ጋር ያለው ከልብ ያልሆነ የማስመሰል ክርስትና ነው፡፡ መማር፣ መቀደስ ማስቀደስ፣ መዘመር፣ መስበክ ወዘተ... ብቻ ክርስትና መስሎን የምንኖር ብዙዎች ነን፡፡ ይኸውም እንኳ የልማድ እንጂ ከውስጥ ያልሆነ ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሥርዓተ አምልኮ ክፍል እንጂ በራሱ ብቻውን የክርስቲያናዊ ሕይወት መገለጫ አይደለም፡፡ ስለዚህ ቤተክርስቲያን ሔደን ስለተማርን፣ ስላስቀደስን፣ ስለዘመርን ወይም አገልጋዮችም ስላስተማርን፣ ስለቀደስን፣ ስላስተዳደርን ብቻ ክርስትናን እየኖርን ከመሰለን ተሳስተናል፡፡ ተክል ፍሬ እንዲያፈራ ውሃ፣ ማዕድን፣ የፀሐይ ብርሃን ወዘተ... እንደሚያስፈልገው እኒህም መንፈሳዊ ፍሬ እንድናፈራ የሚያደርጉን ናቸው፡፡ አብዛኞቻችን ግን በእነዚህ ብቻ ታጥረን ቆመናል፡፡
👉🏿 የክርስትና ሕይወት መገለጫ ፍቅር፣ ቅድስና፣ ንጽሕና፣ ትኅትና፣ ትዕግሥት፣ ቅንነት፣ ይቅር ባይነት፣ በሌላ አለመፍረድ.... እኒህንም የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በመመላለሳችን ሁሉ እኒህ ከሌሉ የክርስትናን ጭምብል አጥልቀን እየተወንን እንጂ ክርስትናን እየኖርን አይደለም፡፡ ብርሃን ከጨለማ በቀላሉ እንደሚለይ ክርስቲያንም በግብሩ ከአሕዛብ በቀላሉ ይለያል፡፡ መለያው ደግሞ #ሕይወቱ_እንጂ #የአገልግሎት_ተሳትፎው_አይደለም፡፡
[ከውስጥ ገጾች]
📚ፍኖተ መጻሕፍት | 825 |
| 6 | 📚#ኢቮሊዩሺን
የተረጋገጠ ሳይንስ ወይስ እምነት?
#በመምህር_ያረጋል _አበጋዝ_የተዘጋጀ
➥ይህ የመምህራችን የመምህር ያረጋል አበጋዝ ለትውልድ የሚተላለፍ ድንቅ ሥራቸው፣ በተለይ ትንሽ አስኳላ ትምህርት ለዘለቀው ማኅበረሰብ ሕሊናውን የሚያነቃበትና ራሱን የሚፈትሽበት ጠቃሚ መጽሐፍ እንደሆነ አምናለሁ። መምህራችን ከዚህ በፊት “ሳይንሰ እና ሃይማኖት” በሚለው መጽሐፋቸው ላይ ያቀረቧቸውን ግሩም ሐሳቦች አጣጥመን ሳንጨርስ ይህን ጥልቅና የብዙዎቻችንን ጥያቄ የመለሱበትን ጠቃሚ መጽሐፍ በማበርከታቸው እግዚአብሔር ይስጥልን፣ በዕድሜ በጸጋ ይጠብቅልን፣ በቀጣዩስ ምን እንጠብቅ? እያልኩ ለአንባብያን መልካም ንባብ እላለሁ።
[ዲ/ን ዶ/ር ዮሴፍ አጥላው]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 6 608 |
| 7 | 📚#ራእየ_ኒፎን
.....በምድራዊ አሠራር አንድ ንጉሥ ለእርሱ ጠንክረው ስለተዋጉ የሚያከብራቸው አሉ፤ ብዙ ስጦታን አምጥተው ስላከበሩት የሚያከብራቸውም ይኖራሉ፡፡ ሌሎችን ደግሞ ምንም ባያደርጉለትም በፊቱ ሞገስ የሚያገኙ ይኖራሉ፡፡ በእግዚአብሔርም ዘንድ እንዲሁ ነው፡፡ ስለ ተጋድሏቸው የሚያከብራቸው አሉ፡፡ ስለ አገልግሎታቸው የሚያከብራቸው አሉ፡፡ ከልባቸው ተፀፀተው ንስሐ ስለመግባታቸው የሚያከብራቸው ይኖራሉ፡፡ ከርኅራኄውና ከቸርነቱ ብዛት የቅዱሳኑን ጸሎትና ምልጃ ተቀብሎ የሚያከብራቸውም አሉ፡፡ በሌላም መልኩ በዚህ ነገር በሕይወታቸው የደረሰባቸውን ነገር ሁሉ ሳያማርሩ በምስጋና ስለ መቀበላቸው በመንግሥቱ መጽናናትን የሚያገኙ ይኖራሉ፡፡”
--
የአገልግሎት ሹመት ፍቅረ እግዚአብሔር አሳድዳ ለያዘችው ሲሆን ደግ ነው፤ ፍሬም ይገኝበታል፡፡ ደጅ ጠንተው መማለጃ ሰጥተው የያዙት ሹመት ግን በተራው ሌላውን ደጅ ጥኑኝ መማለጃ አምጡልኝ ከሚል ውጪ መንፈሳዊ ሥራ ለመሥራት አያበቃም፡፡”
--
ወንድምህ ከቆመበት ትቢያ ሥር ባለው ጥልቅ ውስጥ ራስህን በትሕትና ማቆየት ካልቻልክ፤ በኅሊናህ ራስህን በእግሩ ላይ ጣል፡፡ ይህንንም ማድረግ ካቃተህ ቢያንስ እኔ ከሰዎች ሁሉ የከፋሁ ኃጢአተኛ ነኝ በል፡፡ ይህንንም ማለት ካልቻልክ አንገትህን ወደ መሬት ደፍተህ አፈር ነኝና ወደ አፈር እመለሳለሁ በል፡፡ ይህም አስቸጋሪ ከሆነብህ ምሕረትህ የበዛ አምላክ ሆይ! ኃጢአተኛ ነኝና ይቅር በለኝ፤ አድነኝም እያልክ ተማጸን አለኝ፡፡
ፍቅር
[ከመጽሐፉ የተወሰዱ]
📚 ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623 | 716 |
| 8 | 📚ቅዱስ_ጳውሎስ
‹‹ቅዱስ ሉቃስ ሐዋርያው ጳውሎስ በልብሱ ጨርቅ ድውይ የፈወሰበትን፣ በእጆቹም እጅግ የሚያስገርም ተአምራት ያደረገበትን ታሪክ ብቻ ሳይሆን ቤተ ክርስቲያንን ያፈርስ እና ክርስቲያኖችን ያሳድድ እንደ ነበር መጻፉ ለእኛ ለኃጥአን መጽናኛ እና ትልቅ የተስፋ ስንቅ ነው፡፡ ንስሐ የማያጥበው ሰውነት፣ የማያነጻው ማንነት የለም፡፡ እኛ የቱንም ያህል ብንበድል እና በኃጢአት ያደፍን ብንሆን፣ የእኛ መቆሸሽ እግዚአብሔር ከሚያጥብበት የንስሐ ሳሙና በላይ ሊጠነክር አይችልም፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ የመጠራት ታሪክ የንስሐን ኃያልነት እና የእግዚአብሔርን ምሕረት ያለ ማቋረጥ የሚያሳይ ዘመን አይሽሬ መስታወት ነው፡፡ ስለዚህም አሳዳጁን ሳውል ወደ ሐዋርያነት ያሸጋገረችውን ንስሐ ከአባ ዮሐንስ ሳባ (አረጋዊ መንፈሳዊ) ጋር በመሆን እንዲህ እያልን እናመስግናት፦
[ከገጽ 149]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 714 |
| 9 | +++
➮ኪያከ ' ያፈቅር ፈድፋደ፡ እምነ ኵሎ
ከሁሉ ፡ ይልቅ ፡ አንተን ፡ ፈጽሞ ፡ ይወዳል
➮ወበእንቲአከ ' ፈጠሮ ፡ ለኵሉ
ሁሉን ፡ ስላንተ ፡ ፈጥሮታልና
➮ወአንተ ፡ ትከብር :በኀቤሁ ፡ እምነ ኵሎ
በሱ ፡ ዘንድ ፡ ከሁሉ ፡ ይልቅ ፡ አንተ ፡ ትከብራለህ .
➮እቤለከ ፡ በእንተ ፡ ፈጣሪ ፡ ዘፈጠረ ፡ ኵሎ
ሁሉን ፡ የፈጠረ ፡ የፈጣሪን :ነገር እነግርሃለሁ .
➮እስመ ፡ ውእቱ ፡ መጽእ በአፍቅሮቱ ኪያከ ፡ ከመ ይጸውአከ
አንተን ፡ ስለ ፡ ወደደህ ፡ እሱ ፡ ወደ ፡ ክብር ፡ ይጠራህ ፡ ዘንድ ፡ መጥቷልና ።
➮ፃዕ ፡ አንተ ፡ ውስተ ፡ ኀሠሣሁ ለዘመጽእ ፡ ለኀሢሦትከ
አንተን ፡ ለመፈለግ ፡ የመጣ ፡ ጌታን ፡ ለመቀበል . ውጣ ፡ መከራ ፡ ተቀበል
➮እስመ ፡ ውእቱ ፡ ተዋረደ ፡ ኀበ ፡ ኀሣርከ ከመ ፡ ትትለዐል ፡ እንተ ፡ኀበ ፡ ልዕልናሁ ።
አንተ ፡ በሱ ፡ ክብር ፡ ትከብር ፡ ዘንድ ፡ እሱ ፡ ተዋር ዶ ፡ ያንተን ፡ መከራ ፡ መከራ ፡ አድርጓልና ።
➮ወእርኢ ፡ ርእስከ ፡ ኀበ : ትሑታን
#ትሑት_ሁን! ።
📚#ማር_ይስሐቅ
◎ሰናይ_ሰንበት
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] | 844 |
| 10 | #የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
#የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በራሷ ቋንቋ የምትመሰክረው ከራሷ ማንነት (Identity) ጋር የሚመሳሰል እምነት እያላት እንደ ሌላት በመቊጠር የገዛ ልጆቿን ከጉያዋ እየነጠቁ እየወሰዱ በእርሷ እንዲነሡባት የጥላቻን ትምህርት የሚያስተምሩ አያሌ ናቸው:: ታዲያ ይህ ተንኮል ያልገባው የእኔ አገር ልጅ እውነት የሚናገሩ እየመሰለው እንደ ጠፍ ከብት ወደ ነዱት ይሔዳል፡፡ እነርሱ ግን ዓላማቸው የእግዚአብሔር መንግሥት አይደለም፤ የላካቸውም እግዚአብሔር አይደለም፡፡
አምጣ የወለደቻቸው ልጆቿ በመጤ ሃይማኖትና ባህል ሲበከሉ ቤተ ክርስቲያናችን ዝም ብላ መመልከት አይገባትም፡፡ እነርሱ ዛሬ ብዙ የመስበኪያና የመሳቢያ ስልት እንዳላቸው የታወቀ ነው። የእኛም ቤተ ክርስቲያን “እሾህ በእሾህ ይነቀሳል” እንደሚባለው በተመሳሳይ ዘዴ ልጆቿን ከያሉበት መሰብሰብ ይገባታል፤ እነርሱም ቃሏን ሰምተው ነገ ዛሬ ሳይሉ ይመለሱ፤ የሰው ቤት የራስ አይሆንምና፡፡
[ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ]
ስለመጽሐፉ አንድ ነገር ብቻ ምለው
'አንብቡት ታተርፉበታላችኹ' !
#ውድ_አፍቃያነ_ንባብ በሥራ ምክንያት #ከሰኞ -ቅዳሜ አንችልም እኹድ ቢመቻችልን ብላችኹ በጠየቃችኹን መሰረት #እኹድ ከቅዳሴ ስዓት 【ከ3-ሰዓት 】በኋላ የምንከፍት መኾኑን ልናሳውቃችኹ እንወዳለን !
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 813 |
| 11 | 📚#የኤፍራጦስ_ወንዝ_📚
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 724 |
| 12 | 📚#ፍኖተ_ቅዱሳን📚
በዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተሰናዳው ይህ መጽሐፍ የቅድስናን መንገድ ከሕይወታዊ ማጣቀሻ ጋር የያዘ ግሩም መጽሐፍ ነው..
ለቅምሻ
ትጋሃ ሌሊት
📜✍ሰው እንደ ሥጋ ለባሽነቱ ዕረፍት ቢያስፈልገውም ሌሊቱን ሁሉ ፈጣሪውን ሳያስታውሱ በእንቅልፍ ማሳለፍ ግን ተገቢ አይደለም። መድኅን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃዱ በአይሁድ የሚያዝበት ጊዜ እንደ ደረሰ አውቆ ሦስቱን ደቀ መዛሙርቱን ወስዶ ካዘነና ከተከዘ በኋላ ወደ እነርሱ ሲመጣ ተኝተው ስላገኛቸው “እንዲህ ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ ልትተጉ አልቻላችሁምን? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ አላቸው። ማቴ. 26፡40-41 ሁል ጊዜ በጸሎት ጽሙድ ሆኖና ተግቶ መኖር እንዲገባም “ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንዲሁ ንቁ ሲል ተናግሯል። ማቴ. 24፡42-44 እንዲሁም በመዐልት ብቻ ሳይሆን በሌሊትም በትጋት እግዚአብሔርን ማዘከር እንዲገባ ሲያስረዳ ክቡር ዳዊት “ - ነገር ግን በእግዚአብሔ ሕግ ደስ ይለዋል፣ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል” ይላል። መዝ. 1፡2 በሌሊትም በጸሎትና በተዘክሮ እግዚአብሔርን ማሰብ እንዲገባም በመዝ. 118፡97 ተጽፏል ቅዱሳንም በመዐልትም ልዩ ፈተናዎች ጋር ይታገላሉ። ትጋሃ ሌሊት ከባድ ተጋድሎን የሚጠይቅ ነው።
ከአበው የትጋሃ ሌሊት ተጋድሎ ለአአብነት እንመልከት፦
#ታላቁ_ቅዱስ_አርሳንዮስ ቅዳሜ ማታ ፊቱን ወደ ምሥራቅ አዙሮ እጁን ሰቅሎ ፀሐይ ጀርባውን ስትመታው ጸሎት የጀመረ በማግስቱ እሑድ ጧት ፀሐይ ግንባሩን እስክትመታው ቆሞ ያድር ነበር።በጸሎት ካደረ በኋላ " አንተ ደካማ ሥጋ ሆይ ያውልህ እረፍ "ብሎ አረፍ ይል ነበር።
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623 | 750 |
| 13 | 📚#ዝክረ ቅዱሳን አንስት ዘተዋሕዶ ፩
...#የጣማፍ_ኄራኒ አኗኗር ገዳማዊነትን በትክክል ላየ ሰማያዊ ሰው ወይም ምድራዊ መልአክ የሚያሰኝ ነው። በዚህ የተቀደሰ ኑርዋ ውስጥ የጥንታውያኑን ገዳማውያን አበውና እማት አኗኗር እንድናይ አድርጋናለች። ሥርዓቱን ከሕይወቷ ጋር እያናበበች ወይም እየኖረች በማሳየት አዲሱ ትውልዳችን የጥንታውያኑን ክርስ ቲያኖች መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሕይወትና ፍቅረ እግዚአብሔርን ገንዘብ ያደርግ ዘንድ፥ እንደ መጽሐፍ የሚነበብ አገልግሎቷንና ተጋድሎዋን ማቅረብ የቤተ ክርስቲያን ቀዳሚ ተግባሯ ነው᎓᎓ ከባሕር የወጣ ዐሣና ከገዳሙ የወጣ መነኰስ አንድ ናቸው እንደሚባለው ሁሉ፡ ከወንጌል የራቀ ክርስቲያንም የነፍስ ድኅነት የለውምና፥ ወንጌል ከሆነው የቅዱሳን አበውና እማት ሕይወት እንማር።በአጠቃላይ የመጽሐፉ ዐላማ ሴቶች በመንፈሳዊ ጉዞአቸው ከወንዶቹ በምንም እንደማይተናነሱና ይህንንም በተለያዩ ዘመናት የነበሩ አንስት በገድል እየኖሩ ያሳዩ መሆ ናቸውን ማሳወቅና መልካም አርአያነታቸውንም መግለጽ ነው።
Ⓒለረዥም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረው ይህ መጽሐፍ በጥሩ ኅትመት በድጋሚ ወደ ገበያ መጥቷል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 823 |
| 14 | 📖'አባቶችህን፡ እወቅ'📖
'አባቶችህን፡ እወቅ፡ 'በሚል ፡ርዕስ ፡የተዘጋጀው፡ ይህ ፡መጽሐፍ ፡የዚህን [የነገረ ፡አበውን]፡ ትምህርት ፡ዓላማ፡ ለማሳካት፡ በሚረዳ መልኩ፡ ጥሩ ፡ኾኖ ፡የተዘጋጀ ፡መጽሐፍ ፡ነው። #እኔ፡በበኩሌ፡ እንዲዘጋጁ ከምመኛቸው፡መጻሕፍት፡መካከል፡ አንደኛው፡ይህ ፡#መጽሐፍ ፡ነበር ።ስለኾነም ብዙ ፡ምንጮችን ፡መመልከት፡ የሚያሻውንና፡ ለይቶ፡ ጨምቆ ፡ለማቅረብ ብዙ ድካም ፡የሚጠይቀውን ፡ሥራ በመሥራት፡ይህን መጽሐፍ ፡አዘጋጅቶ ስላቀረበልን ወንድማችን #ዲያቆን_አቤል_ካሳሁንን ፡ከልብ ፡እያመሰገንኩ፡ እኛም፡ አንብበን ፡እንጠቀምበት ፡ዘንድ፡ #እግዚአብሔር ፡ይርዳን ፡እላለሁ ።
#መምህረ_ቤተክርስቲያን_ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ
➮ለተወሰነ ጊዜ ጠፍቶ የነበረው ይህ እጅግ ተፈላጊ እንዲኹም አስፈላጊ መጽሐፍ በድጋሚ የታተመ ቢኾንም ጥቂት ኮፒ ብቻ ስለኾነ የታተመው እንዳያመልጠን ..!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 778 |
| 15 | 📚#ፈላስፋው_ሰማዕት_ቅዱስ_ዩስጢኖስ
ሕይወቱና ሥራዎቹ
...በምዕራቡና በምሥራቁ ዓለም የገነነው ቅዱስ ዩስጢኖስ ሰማዕት በእኛ ቤተ እምብዛም አለመታወቁና ላለመታወቁ የሚችሉ መላ ምቶች በዚህ ምክንያት ሊሆኑ መጽሐፍ የራሳቸው ክፍል ተሰጥቷቸው ተተንትነዋል። የምንባባቱ አሻራዎች በጠቅላላው በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ና ምንባባት በኩል መድረሳቸው አይቀርም። የቅዱሱ ተጽዕኖ በእስክንድርያዎቹ እነ ቀሌምንጦስ ዘእስክንድርያ፣ አርጌንስና አቴናጎረስ ዘንድ መታየቱ አልቀረም። ቅዱሱ የብሉይ ኪዳን ምንባባትን በአንጻረ ክርስቶስ ጥላና አካል እያደረገ በመተርጐም ለክርስትና የአንድምታ ትርጓሜ ትልቅ መሠረት የጣለ ነው።#እንዲህ ያሉ ቀደምት ሥራዎች መተርጐም የቀደምት ክርስቲያኖችን ታሪክ ተጋድሎ ለመረዳት፣ መሠረተ እምነቶቻችንና የክርስትና ቃላት እንዴት በጊዜ ኺደት ይዘት ገላጭ በሆነ ሽግግር እንዳለፉ፣ ክርስትና ከመነሻው የነበረበትን ፈተና፣ ለዚያ ፈተና የተሰጡትን ምላሾች ይዘት እያየን፥ ዛሬያችንን በትናንት መነጽርም ለመመልከት ዕድል እናገኝበታለን። ተርጓሚው ለኅሊናውና ለነባሩ ቅጂ በመታመን በጥሩ ገላጭ ዐማርኛ ያቀረበበት መንገድ የሚያስመሰግን ነው። ስለሆነም ታናሽ ወንድማችንን በጥበብና ያሳድግልን እያልን አንባብያንን ወደሰፊው የፈላስፋው ሰማዕት ጉባኤ እንዲታደሙ እንጋብዛለን!
[በአማን ነጸረ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623 | 787 |
| 16 | 📚#ለቅዱስ_ቁርባስን_እንድቀርብ_ምን_ላድርግ
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ
➢ ምስጢረ ቁርባን
• የሥርዓቱ አጀማመር የምስጢረ ቁርባን መገኛ ድንግል ማርያም ናት?
ቅዱስ ቁርባን ስለፈለጉ ብቻ የሚገቡበት
ሕይወት አይደለም ቅዱስ ቁርባን ለማን?
ቅዱስ ቁርባን ለመቀበል የተወሰነ እድሜ አለን?
➢ ቅዱስ ቁርባን ለመቀበል የሚደረግ ዝግጅት
• ከመቁረብ በፊት
• በመቁረብ ጊዜ
• ከመቁረብ በኃላ
◎ንጹህ ያልሆነ ቢኖር አይቀረብ
◎ የተሳሳቱ አባባሎችና የመንደር ወሬ
•የታመመ ሰው ቢቆርብቶሎ ይሞታል?
● የቆረበ ሰው ብቻውን ቢሆን ሰይጣን ያገኘዋል ?
እነዚህና መሰል አርዕስት በአጭርና በጥሩ ኹኔታ ተዳስሰዋል።
📚 ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 852 |
| 17 | ◦
📚#ትወደኛለህን ?
“አባባ ናታን! ክፋት መንስዔ፡ ጥላቻም ምክንያት አይሻም። የዚህን ዓለም ጠባይዕ መመርመር አስቸጋሪ ነው። ፍቅሩም ሆነ ጥላቻው ከእውነት ይልቅ ስሜትን የሚከተልነው። ከሚስቀው ጋር ለመሳቅ፣ ከሚያለቅሰው ጋር ለማንባት፣ ከሚጮኸው ጋር ጮኸን ከሚፈርደው ጋር ለመፍረድ ርትዕ አያስፈልገንም። በቁጥር መብለጥ፣ ጩኸት ማብዛትብቻ በቂ ነው። ይልቁንም የአድማውን መለከት የነፋት፣ የአመፁን ችቦ የለኮሱት፣ በሥልጣን ወንበር የተቀመጡ፡ በብልጥግና የቀበጡ፣ በሸበት የተጌጡ፣ የሕዝብ አውራዎች የሆኑ እውነትን ለመርገጥ፣ ፍትሕን ለመደፍጠጥ ቀላል ነው። በዚህ ሰዓት በፍርድ ወንበር የተቀመጠው ማስተዋሉን፣ መርማሪም ጥበቡን ይደብቃል። የገዘፈውን እውነት ለማየት የጎላውን ሀቅም ለመስማት አቅም አይኖረውም።
***
ዲያቆናቱ አይጧን እንዳይተዋት ችግር ነው። ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዳያጠፏት ደግሞ መንበሩ ሥር ገብታለች። እነርሱ ደግሞ መንበሩን ማንቀሳቀስ፣ ማንሣት፣ ቦታ መቀየር አይደለም መንካት አይፈቀድላቸውም። ባደጉበት ሥርዓት መንበር ከመንካት አይጥ መታገሥ ቅድስና ነው። የፈለገ የአይጥ መንጋ ቢሸሸግበት መንበር አይነካም! መንካት አይደለም ወደ መንበሩ አይጠቀምም። ሌላው ቀርቶ መንበሩ ሥር አይጦች እንደፈሉ እንኳን መናገር ከድፍረት ስለሚያስቆጥር ዝምታ ይመረጣል።
[ከመጽሐፉ የተወሰዱ]
📚 ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623 | 833 |
| 18 | 📖#ሐተታ_ዘቅዱስ_አትናቴዎስ
#ያለሀሰት ቅዱስ አትናቴዎስ ለቤተክርስትያን አምድ ከምንላቸው ቅዱሳን አባቶቻችን አንዱና ዋነኛው መኾኑ አያጠያይቅም ታድድያ ከእርሱ ግሩማን አበርክቶዎች መካከል "ተስእሎተ አንትያኮስ" የተሰኘውን መጽሐፍ #መምህር_ቃለ ጽድቅ_ሕግነህ በተዋበ እና ለንባብ ምቹ አድርገው የተረጎሙት ሲኾን ➱ቅዱስ አትናቴዎስ በዚህ መጽሐፍ ከሚመልሳቸው ጥያቄዎች .....
➮አንትያኮስ፡ ርኩሳን መናፍስት የሆኑ አጋንንት ከቅዱሳት መጻሕፍት የሚፈሩት የጸሎት ዐይነት የቱ ነው?
➮ጥያቄ ፦ በውኑ ለኃጥአን ነፍሳት በዚህ ዓለም ዘመዶቻቸው የመታሰቢያ(ተዝካር) ቍርባን፣ ጸሎትና ምጽዋት ቢያደርጉላቸው በዚያኛው ዓለም ይጠቅማቸዋልን?
➮ጥያቄ ፦ ለሰው እጅ ሥራዎች እንዳንሰግድ እግዚአብሔር በነቢያቱ አዝዞናልና ለምን የሰው እጅ ለሠራው ለቅዱሳን ሥዕልና ለቅዱስ መስቀሉ እንሰግዳለን?
➮አንትያኮስ፡- ከኃጢአት ሁሉ የሚበልጠው ኃጢአት የቱ ነው?
➮አንትያኮስ፡- ብዙ በደልንና ኃጢአትን የሠራ ሰው ቢኖር ከዚያም በኋላ ንስሓ ቢገባ፤ እንደገና ተመልሶ ኃጢአት ቢሠራ እግዚአብሔር ንስሓውን ይቀበለዋልን ወይስ አይቀበለውም?
#ይህንና መሰል ጥያቄዎችን ከነ መልሶቻቸው የያዘ ልዩ መጽሐፍ በመኾኑ እንድታነቡት ግብዣችን ነው!
📚 ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 914 |
| 19 | 💧እነኾ
ይህ ዕንቊ -የምዕመናን ምርኩዝ
-የጉባኤ ቤትና የሊቃውንት ስንቅ
- የመነኮሳት አለኝታና መካሪ
የኾነ መጽሐፍ ገበያ ላይ እንደሌለ ይነገራል እርግጥምም የለም... ነገር ግን
የተወሰኑ ቅጂዎች እኛ ዘንድ የሚገኙ ሲኾን ስለመጽሐፉ ደግሞ የዲያቆን ያረጋልን ክታብ እየጋበዝን በኋላ ካለቀ እንዳትቆጩ እናሳስባለን ..!👇
❝ዮሐንስ ዘሰዋስው በምሥራቁ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ እንዲያውም በገዳማዊ ሕይወት ውስጥ ከወንጌል ቀጥሎ ተጠቃሹና ተሰሚነት ያለው መጽሐፍ ይህ መጽሐፍ መሆኑ በስፋት የተነገረለት ነው፡፡ እስከ ዛሬ ወደ እኛ ባለመምጣቱ የቀረብንን ይኸው ዛሬ መጽሐፉ ተተርጉሞ በመቅረቡ አንድ ጉድለት ተሸፍኗል፡፡ መጽሐፉ የክርስትና ሕይወትን ምንነት በአግባቡ ለመረዳትና ለመኖር በሚሹ ዘንድ ሁሉ የሚፈለግና የሚጠቅም መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህ እንዳለ ሆኖ በተለይ ደግሞ እግዚአብሔር አምላካቸውን በገዳማዊ ሕይወት ለሚያገለግሉ ጠቀሜታው እጅግ የጎላ ነው፡፡❞
✍️ ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ ዘመድ ከወዴት ይገኛል?]
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/FinoteBooks1623 | 898 |
| 20 | 📚#ሃይማኖተ_አበው📚
[ከቀድሞ አባቶች ሲወርድ የመጣው ንባቡና ትርጓሜው በአንድምታ]
➾ይህም፡መጽሐፍ፡በአራት፡ዐበይት፡ክፍላት፡ይከፈላል፡በአራቱ፡ክፍላተ ወንጌል፡አምሳል፡፡ከመጀመሪያው እስከ፡ኤጲፋንዮስ፡ያለው፡አንድ፡ክፍል፡፡ከኤጲፋንዮስ፡እስከ፡እመልዕክተ ሲኖዲቆን፡ሁለት፡ከእመልዕክተሲኖዲቆን፡እስከ፡ግዘት፡ሦስት፡፡ግዘትና፡ስምዓት፡እስከ፡መጨረሻው፡አራት ፡ተደርጎ በከፋፈል፡ክቡር፡ጌታው ሊቀሊ ቃውንት፡መንክር፡መኰንን፡ያዘጋጁበትን ረቂቁን፡እንደገና፡በመጻፍና በማዘጋጀት፡ሙሉ፡ንባቡ ከትርጓሜ ው፡ይዘቱን፡እንደጠበቀ፡የአብነት መምህራን፡ጉባኤ፡አስፍተው፡እንዲያስምሩበት፡ደቀ፡መዛሙርት ተምረ ው፡እንዲተኩበት፡ሕዝበ፡ክርስቲያን፡በሙሉ፡ሃይማኖታቸውን አውቀው ተረድተው፡በተዋሕዶ፡ሃይማኖታ ቸው ጸንተው፡ከክሕደት፡ከኑፋቄ እንዲጠበቁበት፡መናፍቃንን ተከራክረው እንዲረቱበት፡ቤተ፡ክርስቲያና ቸውን በሕግና፡በሥርዓት፡ጸንተው፡እንዲያገለግሉበት፡ፈጣሪያቸው፡እግዚአብሔርን፡እንዲያመሰግኑበት፡በማሰብ፡ለመጀመሪያ፡ጊዜ፡በጉባኤ፡ቤቱ፡ስም፡ታትሟል፡፡በማለት በ[ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ]የቀረበልንን ምግበ ነፍስ ለመመገብ አንዘግይ !!!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623 | 904 |
