8 985
Subscribers
No data24 hours
-257 days
-17330 days
Posts Archive
8 985
Repost from ATC NEWS
+7
በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመፈተን የተመደቡ ተማሪዎች ፈተናቸውን የጀመሩ ሲሆን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር የፈተና አጀማመሩን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
በዚህም ለፈተና የሚያግዙ መሰረተ ልማቶቹ መሟላታቸውን ተፈታኞችም በፈተና ቦታቸው ላይ መገኘታቸው ተገልጿል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
8 985
Repost from Testing Center-AAU
Accounting And Finance Exit Exam takers whose names are not listed under the Sene 02, 2017 list are scheduled to take their exam on Sene 05, 2017 during Session 3. Please refer to the exam takers list below.
8 985
Repost from Testing Center-AAU
Management and Business Management Exit Exam takers whose names are not listed under the Sene 02, 2017 list are scheduled to take their exam on Sene 05, 2017 during Session 3. Please refer to the exam takers list below.
8 985
Repost from Testing Center-AAU
Dear Test Takers,
This is to share with you the schedule for the upcoming Exit Exam. The exam schedule for the Exit exams taking place from Sene 02–10, 2017.
Please be informed that there will be Three sessions per day, and each test taker will sit for the exam in the same designated test room for all exams.
• session 1: 8:30 a.m. – 11:00 A.M. (Session 1 ተፈታኞች ጧት 2 ሰዐት 30 – 5 ሰዐት)
• session 2: 11:30a.m. – 2:00 P.M. (Session 2 ተፈታኞች ከረፋዱ 5 ሰዐት 30 – 8 ሰዐት)
• session 3: 2:00 p.m. – 3:30 p.m. (Session 3 ተፈታኞች ከሰዓት 8 ሰዐት – 9 ሰዐት 30)
All test takers are required to report to their respective test rooms at least 30 minutes before the start of the exam.
Sincerely,
8 985
ተማሪውን እጁን የኋሊት ጠፍንገው አስረው በጭካኔ ሰቀሉት 😭
በዛሬው እለት የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የ1ኛ አመት ተማሪ የሆነ ወጣት ምንተስኖት ሰንበቱ በከምባታ ዞን አዲሎ ዙሪያ ወረዳ በገመድ ተሰቅሎ ሕይወቱ ጠፍቶ ተገኝቷል።
አስክሬኑ ለምርመራ ወደ ወራቤ ሆስፒታል ተልኳል።
©ጉርሻ ፔጅ
8 985
🏆 የ50,000 ብር ሻሞ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀሩት! ⏳😱
ይህ ዕድል እንዳያመልጥዎ! ዛሬ የ50,000 ብር የገንዘብ ሻሞ የመጨረሻ ቀን ነው!
ምሽት 3:00 ሰዓት ላይ ሁሉፔይ በዕጣ ከሚለዩ 20 ዕድለኞች መካከል አንዱ በመሆን የ2,500 ብር አሸናፊ ለመሆን እድሎን ይጠቀሙ! 💰
8 985
https://t.me/HuluPayOfficialBot?startapp=jgv_8d531348-1a05-4787-91ca-f33750be1011_363480345
🎉 💰 በhttps://t.me/hulujackpot የ50000 ብር ጥሬ ገንዘብ ሻሞ!
💰 ሽልማት: እያንዳንዱ አሸናፊ 2500 ብር ያገኛል
🏆 አሸናፊዎች: 20 ሰዎች
📱 ቻናል: https://t.me/hulujackpot
8 985
Repost from ATC NEWS
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ፈተናን በወረቀት ለሚፈተኑ ተፈታኞች
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከቀድሞው የተሻሻለ የመልስ መስጫ ወረቀት ለተፈታኞች ምቹ በሆነ ዲዛይን በአዲስ መልክ አዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም ተፈታኞች ማድረግ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ማስገንዘብ በማስፈለጉ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
✅ተፈታኞች ማድረግ ያለባቸው ነገሮች
👉ክረምት ከመሆኑ አኳያ በሚፈጠር እርጥበት፣ የምትፈተኑበት ጠረጴዛ ላይ ባለ ፈሳሽ ነረርም ይሁን በሙቀት በሚፈጠር የእጅ ላብ ወረቀቱ እንዳይረጥብ እና እንዳይቀደድ ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው።
👉ሙሉ ስማቸውን የሚፈተኑትን የት/ት ዓይነት እና የተማሩበትን ት/ቤት በcapital letter ሊነበብ በሚችል መልኩ በተቀመጠው ጠቋሚ መሰረት ነጭ ቦታው ላይ ብቻ ይፃፉ፡፡ የሚጽፉትን ከአድሚሽን ካርዳቸው ጋ ማግኘት ይችላሉ።
👉የመፈተኛ መለያ ቁጥራቸውን(ከአድሚሽን ካርዳቸው) የት/ቤት መለያ ቁጥራቸውን(ከአድሚሽን ካርዳቸው) የሚፈተኑትን የጥያቄ ወረቀት መለያ ቁጥር(hጥያቄ ወረቀቱ )እና የት/ት ዓይነቱን መለያ ቁጥር ከአድሚሽን ካርዳቸው ወይም ከጥያቄ ወረቀቱ) በመውስድ በትክክል በቦታው ላይ መፃፍ እና በተፃፈው ትይዩ ወደታች የፃፉትን ቁጥርበተሰጠው የአጠቋቆር መግለጫ መሰረት በትክክል ሙሉ ክቡን ማጥቆር ግዴታ ነው።
👉ፈታኙ የፃፈውን እና ተፈታኙ ፅፈው ያጠቆሩትን የጥያቄ ወረቀት መለያ ቁጥር ተመሳሳይመሆኑን ማረጋገጥ።
👉በሚፈተኑት የት/ት ዓይነት የጥያቄ ቁጥር ብዛት መሰረት እና በተሰጠው የአጠቋቆርመግለጫ መሰረት ከአራቱ አማራጮች ውስጥ መልስ ነው ብለው ያመኑበትን አንድ ፊደል
👉መልሱን ሲያጠቁሩ ተሳስተውም ይሁን መልስ ቀይረው ለማስተካከል ከፈለጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን መልስ እርሳሱ እስኪለቅ ድረስ በደንብ ማጥፋት ግዴታ ነው።
🙅♂️ተፈታኞች ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች
👉ፈሳሽ ያለበት ነገር ላይም ይሁን እርጥበት ያለበት ቦታ ላይ የመልስ ወረቀቱን ማስነካት ወይም ማስቀመት በፍጡም የተከለከለ ነው።
👉መፃፍም ይሁን ማጥቆር ከሚገባቸው ቦታ ውጪ የመልስ ወረቀቱ detect mark guide (5ቱ ክቦች)፣ ከመስሪያ ቦታው ውጪ ባሉ አራቱም ህዳጎች እንዲሁም ከመልስ ወረቀቱ ጀርባ ላይ በምንም አይነት መልኩ የእርሳስም ይሁን የሌላ ነገር ምልክት መተው በፍፁም የተከለከለ ነው።
👉ከአንድ በላይ መልስ ማጥቆር
👉ምንም መልስ ሳያጠቁሩ ማለፍ
📌ማጠቃለያ
👉መኮረጅም ይሁን ማስኮረጅ ሙሉ ውጤትን እስከመሰረዝ ድረስ ያስቀጣል።
👉ከአንድ በላይ መልስ ማጥቆር ውጤት አያሰጥም።
👉ምንም መልስ አለማጥቆር ውጤት አያሰጥም።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
8 985
Repost from ATC NEWS
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎት ጥሪ አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
