en
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Open in Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Show more
3 313
Subscribers
+624 hours
+197 days
+10430 days
Posts Archive
የቄሶች ኮንፍራንስ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሄደ _ _ _ በኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ውስጥ የሚያገለግሉ የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ቄሶች የተካፈሉበት የአንድ ሳምንት ኮንፍራን ከሰ
+9
የቄሶች ኮንፍራንስ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሄደ _ _ _ በኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ውስጥ የሚያገለግሉ የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ቄሶች የተካፈሉበት የአንድ ሳምንት ኮንፍራን ከሰኔ 24-30 ቀን 2016 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በኮንፍራንሱም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዶክትሪን፣ ስርዓተ ዓምልኮ፣ የመጋቢነት እና የመሰዊያ አገልግሎት ዙሪያ ለ116 ቄሶች ሰፊ ስልጠናዎች ተሰጥቷል። የኮንፍራንሱም ተካፋዮች የስልጠናውን ሀሳብ በዉይይት አዳብረዋል። * *     * * *      * * “በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።” ቆላስይስ 4፥17

የቄሶች ኮንፍራንስ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሄደ _ _ _ በኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ውስጥ የሚያገለግሉ የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ቄሶች የተካፈሉበት የአንድ ሳምንት ኮንፍራን ከሰኔ 24-30 ቀን 2016 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በኮንፍራንሱም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዶክትሪን፣ ስርዓተ ዓምልኮ፣ የመጋቢነት እና የመሰዊያ አገልግሎት ዙሪያ ለ116 ቄሶች ሰፊ ስልጠናዎች ተሰጥቷል። የኮንፍራንሱም ተካፋዮች የስልጠናውን ሀሳብ በዉይይት አዳብረዋል። * * * * * * * “በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።” ቆላስይስ 4፥17 Konfiraansiin lubootaa magaalaa Aarbaa Minci keessatti gaggeeffameera. _ _ _ Konfiraansiin kun gaafa Waxabajjii 24-30, 2016 torbee tokkoof magaalaa Arba Minci keessatti kan geggeeffame yoo ta’u, luboonni yeroo guutuu kennanii Sinodoosii Kibba Lixaa Waldaa Amantoota Wangeelaa Makana Yesuus Itophiyaa jalatti tajaajilan irratti hirmaataniiru. Konfiraansii kana irratti luboota 116 gama barumsa Waldaa kiristaanaa, Sirna Waaqefannaa, soortummaa fi tajaajila iddoo aarsaa irratti leenjiin bal’aan kennameera. Hirmaattonni konfiraansichaa yaada leenjii kanaa mariidhaan gabbisaniiru. "Hojicha isa karaa gooftaa fudhatte sana akka raawwattu godhi!" jedhaa! Qolosaayis 4:17 Photo - South West Synod Media ------ Join Our Telegram Channel ; https://t.me/EECMYeth

Leadership, conflict resolution, and financial management training were given                        * * * Synod, Presbyteries, and selected congregations leaders of the East Gambella Betel Synod received trainings on leadership, conflict resolution, and financial management. 60 leaders of the synod participated on the training held from July 2-5, 2024. The participants also received trading on basic electric maintenance skills. According to the information obtained from the synod, such trainings are organized annually in collaboration with Olivet Presbyterian Church of the USA. Photo - West Gambella Betel Synod Media ------ ---‐- Join Our Telegram Channel ; https://t.me/EECMYeth

በዓመራር፣ በግጭት አፈታት እና በፋይናንስ አስተዳደር ላይ ስልጠና ተሰጠ * * * ለምስራቅ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ መሪዎች እንዲሁም በሲኖዶሱ ስር ከሚገኙ ፕረስቢቴሪዎችና ከተወሰኑ ማህበራነ ምዕመናን
+9
በዓመራር፣ በግጭት አፈታት እና በፋይናንስ አስተዳደር ላይ ስልጠና ተሰጠ * * * ለምስራቅ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ መሪዎች እንዲሁም በሲኖዶሱ ስር ከሚገኙ ፕረስቢቴሪዎችና ከተወሰኑ ማህበራነ ምዕመናን ለመጡ መሪዎች በመሪነት፣ በግጭት አፈታትና የፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናው ከCChurchof theof28 ቀን 2016 ዓ.ም ለአራት ተከታታይ ቀናት የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው ከ60 በላይ መሪዎች ተሳትፈዋል። በተጨማሪም ተሳታፊዎቹ መሰረታዊ የመብራት አገልግሎት ጥገና የክህሎት ስልጠና ወስደዋል። በይዘቱ ተማሳሳይ የሆነን ስልጠና ሲኖዶሱ በየዓመቱ በአሜሪካ ከሚገኘው ኦሊቬት ፕሪስቢቴሪ ቤተ ክርስቲያን ጋር በትብብር እንጀሚያዘጋጀ ከሲኖዶሱ ለመረዳት ተችሏል። - - - - - - -

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ 31 ለሚሆኑ የቃሉና የቅዱስ ሚስጢራት አገልጋዬች የቅስና ሹመት ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ማህበረ ምዕመናን ሰጠች:: አገልገዮቹም የቅስና ሹመታቸውን ከቤተ ክርስቲያኒቱም ምክትል ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ታሪኩ ቶሎሳ የተቀበሉ ሲሆን የቤተ ክርስቲያኒቱ የሚሲዮንና ቲኦሎጂ ዳይሬክተር ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤልን እና የሲኖዶሷ መሪዎች በዕለቱ ሀላፊነቱን ለተቀበሉ ዓገልጋዮች እጅ በመጫን ፀልየዋል። ለመከሩ አገልጋዮችን እየላከልን ያለ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን። _ _ _ _ _ _ _ The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus gave ordination for 31 minsters of the Word and Sacrament in South West Synod on July 7, 2024, at Arba Minch Congregation. The newly ordained ministers received their appointment from the church’s vise president Rev. Dr. Tariku Tolosa. Director for Mission and Theology department of EECMY, Rev. Dr Lalisa Daniel and Leaders of the Synod prayed for the ministers' laying hands. Praise be to God who is sending us servants to His field of harvest. _ _ _ _ _ _ _ Waldaan Warra Wangeelaa Itiyoophiyaa Makana Yesuus, Gaafa Waxabajjii 30, 2016 Sinodoosi Kibba Lixaa jalatti tajaajiltoota Dubbii fi dhoksaa Qulqulluu ta'an 31 waldaa Amantootaa Arbaa Mincitti muuddeetti. Tajaajiltoonni kunneen muudama lubummaa isaanii itti aanaa pirezidaantii Waldaa kiristaanaa Luba Dr. Taarikuu Toloosaa irraa kan fudhatan yoo ta’u, daayreektarri Ergamaa fi Tiwooloojii Waldaa kiristaanitti Lubni Dr. Leelisaa Daani’eel fi hoggantoonni sinoodosiichaa tajaajiltoota itti gaafatamummaa fudhatan sana irra harka kaa'udhaan kadhataniiru. Galanni Waaqayyoo isa midhaan sassaabamuuf hojjetoota nuuf ergaa jiruuf haa ta'u. Photo - South West Synod Media

የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/11/2016-30/11/2016 ዘመነ ዮሐንስ ወንገላዊ 👉 Telegram:- https://t.me/YDRadio 👉 Our YouTube
+1
የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/11/2016-30/11/2016 ዘመነ ዮሐንስ ወንገላዊ 👉 Telegram:- https://t.me/YDRadio 👉 Our YouTube :- https://www.youtube.com/@Yemisrachdimtsradio/videos

Youth & Family Holistic Training & Conference ===@EECMY- Shashemene Guddinnikee kallattii hundumaa haa mul'atu akkuma jedhu Sagaleen Waaqayyoo (1Xim. 4:15), dargaggootni keenya guddinni isaanii karaa hundumaan, Hunda-galeessa akka ta’uuf Waldaa Amantootaa Makaana Yesuus Shaashamanneetti dargaggootaa fi maatiidhaaf barumsi kennameera. Leenjicha irratti dargaggoonni magaalaa Shaashamannee, waldaa amantootaa garagaraa irraa dhufan hirmaataniiru. "Namummaa foonii cimsuuf of qoqqopheessuun wanta muraasaaf nama gargaara; nama Waaqayyoo ta'uudhaaf of qoqqopheessuun garuu,wanta baayyeedhaaf nama gargaara; jireenya ammaaf, isa dhufuufis abdiin isuma keessa jira." 1Xim. 4:8 === === ማደግህ በነገር ሁሉ ይገለጥ እንደሚለው የእግዚአብሔር ቃል (1ጢሞ. 4፡15) ወጣቶቻችን በሁለንተዊ መልኩ ታንጸው እንዲያድጉ በሻሸመኔ መካነ ኢየሱስ ማ/ም ለወጣቶች እና ለወላጆች ትምህርት ተሰጥቷል:: በስልጠናው በሻሸመኔ ከተማ ከሚገኙ ማ/ምዕመናናት የተወጣጡ ወጣቶች እና የወጣቶች አገልግሎት መሪዎች ተሳትፈዋል:: "ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማልና፤ እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው፥ ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።" 1ጢሞ. 4:8 #EECMY #Youth #Children #Family #Empowerment https://t.me/eecmyyouthministry https://t.me/MYSundaySchool

የኢትዮጵያ ወንጌዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱሰ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ የአያት መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምእመናን በቅርቡ ልትገነባው ላቀደችው የማምለኪያ አዳራሽ ግንባታ የመሰረተ ድጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ላይ ከመንግስት አካላት፣ ከኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ዋናው ጽ/ቤት ፤ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል፡፡