en
Feedback
Ethiopian-AID❤️

Ethiopian-AID❤️

Open in Telegram

EDUCATIONAL AND COMMUNICATION site

Show more
648
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-3430 days
Posts Archive
Here you go with somehow refined ppt.

General Pedagogy4 (1).rar3.16 MB

Here you go with somehow refined ppt.

The_Emotionally_Intelligent_Workplace_How_to_Select_For,_Measure.pdf1.59 MB

The_emotional_intelligence_activity_kit_50_easy_and_effective_exercises.pdf11.73 MB

Handbook-for-Developing-Emotional-and-Social-Intelligence.pdf2.50 MB

EMOTIONAL INTELLIGENCE.pdf1.25 MB

Emotional Intellegence Competencies of Leaders ( PDFDrive ).pdf6.07 KB

የጋበዙት የሰው መጠን = 0 ሰው × 500ETB
የእርሶ መጋበዣ ሊንክ 🔗 https://t.me/Dolarcoinsbot?start=r07008031665

3 CTE G 11 Student Modules 3 Sep 24.zip101.78 MB

Repost from Yeka Education
✅#AAU ✅የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎች በውድድር ነጻ የትምህርት እድል (ሶኮላርሺፕ) ሊሰጥ እንደሆነ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።
✅#AAU ✅የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎች በውድድር ነጻ የትምህርት እድል (ሶኮላርሺፕ) ሊሰጥ እንደሆነ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። ✅የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ ነው። ✅ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና ይሰጣል። በዚህም ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ገልጿል። ✅ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ አሳውቋል። ✅አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ " ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለኝን ቁርጠኝነት እገልጻለሁ " ብሏል። ✅ተማሪዎች እስከ መቼ ማመልከት ይችላሉ ? የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው መረጃ የማመልከቻው ቀን ከዚህ ቀደም በነበረው ማስታወቂያ ዛሬ መስከረም 08/2017 እንደሚያበቃ ቢገለጽም እስከ ነገ መስከረም 09/2017 ድረስ መራዘሙን አስታውቋል። በዚህም በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጾች ፦ ➡️ www.aau.edu.et ➡️ https://portal.aau.edu.et ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ገልጿል። ✅#ማስታወሻ ፦ ለነፃ የትምህርት እድል ( #ስኮላርሺፕ ) የሚመዘገቡ የተለየ መመዝገቢያ አለመኖሩን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጸው ዩኒቨርሲቲው ከላይ በተጠቀሰው የመመዝገቢያ አማራጭ ብቻ እንዲያመለክቱ መልዕክት አስተላልፏል። @tikvahethiopia 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇👇 ✅✅✅✅✅✅ https://t.me/dam76

photo content

English lesson online.pdf1.60 KB

በonline ለሁለት ወር ያክል እንግሊዘኛ የመናገር ችሎታችሁን ለማሳደግ ሶስተኛ ዙር ምዝገባ ጀምረናል። መሉ በሙሉ online በመሆኑ በቤታችሁ ሆናችሁ መማር ትችላላችሁ ጥቂት ተማሪዎችን ብቻ ስለምንፈልግ ምዝገባው የምቆየው ለ4 ቀን ስሆን በመጀመሪያዎቹ 2 ቀናት ለሚመዘገቡ የ50% ቅናሽ አዘጋጅተናል! ለመመዝገብ @Private_Airport https://t.me/+RBn3SqI-LTkwODdk

መልካም ዜና በኢትዮጵያ ሌመጀመርያ ጊዜ እስከ 1,000 ተማሪዎችን ተቀብለን በነፃ እንግሊዘኛ ልናስተምር ነው የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን: - ይሄን Post ለ20 ጓደኛቹ share ማረግ - ይሄን post react ማረግ - Comment ላይ "Giveaway" ብላችሁ መፃፍ Good luck

photo content

photo content

Good afternoon

Hi,Everyone

photo content