OneStop Etnews
Web: https://onestop.et/ Telegram Group: @onestopetnews1 Instagram: https://instagram.com/onestopinvestmentservice?igshid=YmMyMTA2M2Y= Facebook: https://m.facebook.com/profile.php?id=100087504876738&mibextid=ZbWKwL Bot:https://t.me/OneStopEt_Bot
Show more5 492Subscribers
-724 hours
-727 days
+9830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Reforming Immigration Service Eye E-Passport
Ethiopian Immigration & Citizenship Service (ICS) is gearing up to introduce electronic passports (e-passports) within the next six months, prioritizing secure travel documents and improved service for citizens. Selamawit Dawit, director general of ICS, said her team is committed to becoming self-sufficient in passport production, reducing reliance on foreign currency.
Source: Addis Fortune
@onestopetnews
ኤልሳልቫዶር በአዲስ አበባ ኤምባሲ ልትከፍት ነዉ ተባለ
ኤልሳልቫዶር በአፍሪካ ሁለተኛ ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ ለመክፍት መወሰኗን የአገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታዉቀዋል ተብሏል፡፡
በኤልሳልቫዶር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሌክሳንድራ ሂል ቲኖኮ የተመራ ልዑክ ቡድን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ጋር ተገናኝተው መክረዋል።
ሁለቱ ሚኒስትሮች በደቡብ ደቡብ ማዕቀፍ በባለብዙ መድረኮች ትብብራቸውን አጠናክሮ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የሃሳብ ልውውጥ ማድረጋቸዉ ታዉቋል፡፡
ሁለቱ አገሮች በቀጣይ የፖለቲካ ምክክሮች ለማድረግ በሚያስችሉ እንዲሁም በትምህርት በግብርና በስፖርት እና በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር አጠናክሮ ለመስራት መስማማታቸዉን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
@onestopetnews
👍 1
#Daily_Tips
Business qualification method
In order for a business to be aligned, it is necessary to identify strengths and weaknesses. In this way, you need to understand the strengths and weaknesses. In doing so, he can compensate for his weaknesses, develop his strengths and run a successful business.
This idea, which business experts call "SWOT" by its English acronym, serves as the standard for business process qualification. If you also weigh your business with this metric, it will help you move in a direction where you can be more productive while handling changes appropriately.
Read More
Source: KEFTA Portal
@Ethiopianbusinessdaily
👍 1
50 በመቶ የሚሆኑት ኢትዮጵያዉያን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ባለመሆናቸው በጨለማ ዉስጥን እንደሚገኙ የዉሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ገልጿል
ሚኒስትሩ እንዳለዉ በሀገሪቷ የኤሌክትሪክ ተደራሽነት 50 በመቶ ማድረስ መቻሉንና ነገር ግን የተቀረው የማህበረሰብ ክፍል በጨለማ ዉስጥ እየኖሩ ይገኛሉ ብሏል።
በኢትዮጵያ የኃይል ዘርፍ አደረጃጀቱን ለመቀየር ከዓለም ባንክ 552.6 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የገለፀው ሚኒስትሩ አሁን ላይ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት የማዘመን፣ ማደስ፣ ተጨማሪ የማከፋፈያ ጣቢያዎችንና ማዕከላትን የመገንባት ስራ እየተሰራ መሆኑን ጠቁሟል።
Source: Capital
👍 1
ኢትዮጵያ የፓኪስታን ባንኮች በአዲስ አበባ ቅርንጫፎቻቸውን እንዲከፍቱ ጥሪ አቀረበች
የኢፌዲሪ አምባሳደር ጀማል በከር አብዱላ የፓኪስታን ባንኮች ከንግድ ጋር የተያያዙ ግብይቶችን ለማካሄድ ቅርንጫፎቻቸውን በአዲስ አበባ እንዲከፍቱ መጠየቃቸውን የሀገሪቱ የዜና ምንጭ ዘግቧል።
አምባሳደሩ ጥሪውን ያቀረቡት በፋይሳላባድ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት (FCCI) ጋር በነበራቸው ንግግር ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስትም የንግድ እንቅስቃሴዎችን ለማደላደል እና የሁለትዮሽ ንግድን ለማቀላጠፍ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የባንክ ቅርንጫፎችን መክፈት ትልቅ ፈተና እንዳለው የተናገሩት አምባሳደሩ ከተሳካ ግን የሁለትዮሽ ንግድን ለማጠናከር እና የፓኪስታን ላኪዎች ሰፊውን የአፍሪካ ገበያ እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ብለዋል።
(Ethiopian Business)
👍 1
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ለምን ጣለ?
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ መጣሉን አስታወቀ። ህብረቱ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን አራዝሞታል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4dtl3oK
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ለምን ጣለ?
ህብረቱ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን አራዝሞታል
👍 1
ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌ ብር አማካኝነት 4 ቢሊዮን ብር ብድር መስጠቱን ገለጸ::
ኢትዮ ቴሌኮም ለቴሌ ብር ተጠቃሚዎች እስካሁን 4 ቢሊዮን ብር ብድር መስጠቱን ለአራዳ ኤፍኤም አስታውቋል::
ቴሌ ብር ላይ የተመዘገበ ሰው ሁሉ እንደየደረጃው ብድር ማግኘት ይችላል ያለው ተቋሙ ለኢንተርፕራይዞች እስከ 50 ሺህ ብር ድረስ እያበደረ እንደሆነ ነው የገለፀው::
ያለማስያዣ ብድር እንደመሰጠቱ ከተመላሽነት ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ ችግሮችን በሚመለከት ጥያቄ ያነሳው ጣቢያችን በዚህ ዙርያ ተቋሙ እስከአሁን ችግር አልገጠመውም የሚል ምላሽ አግኝቷል::
ሆኖም ብደር የወሰደ ደንበኛ በወቅቱ ብድሩን ካልከፈለ በህግ የሚጠየቅበት አግባብ እንዳለ በኢትዮ ቴሌኮም የደንበኞችና የጥራት አስተዳደር ዋና ኃላፊ አቶ ሰሎሞን አበራ ለአራዳ ተናግረዋል::
በአርቴፍሻል ኢንተለጀንስ አማካኝነት የተበዳሪውን ታማኝነት፤ ግለሰቡ ያለው የአገልግሎቱ ቋሚ ተገልጋይነትና መሰል ጉዳዮችን በመለካት የብድር ምጣኔው ይወሰናልም ተብሏል::
Arada FM
👍 1
በወጪ ንግድ ለመሰመራት የሚፈልጉ የውጪ ባለሀብቶች ምን ማሟላት አለባቸው?
ምንጭ፦ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
👍 1
Safaricom Ethiopia out to triple network coverage in three years
https://onestop.et/safaricom-ethiopia-out-to-triple-network-coverage-in-three-years/
Safaricom Ethiopia out to triple network coverage in three years
CEO calls for better regulation in telecoms, fintech Safaricom Telecommunications Ethiopia has ambitious plans to triple its telecom tower network over
የመሬት ሊዝ ጨረታ ዶክመንትን በቴሌ ብር እንዴት አድርገን መግዛት እንችላለን?
1. ይሄንን ዶክመንት ማየት ይችላሉ።
Source: 2merkato Tenders
@onestopetnews