5killo Jem'a official Channel
Open in Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Show more1 157
Subscribers
No data24 hours
-47 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from AAU - Muslim Students Union
የAAU ፕሬዚዳንት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ኒቃብን እና ሌሎች የተማሪዎች ሕገ-መንግስታዊ መብቶችን አስመልክቶ ከተማሪ ሙሐመድአሚን ለቀረበላቸው ጥያቄዎች የሰጡት መልስ ነው:-
"መምህር የተማሪን ፊት ማየት እና Emotion ማንበብ አለበት:: ተማሪዎች Civic መሆን አለባቸው:: አለባበሶች እና የግል ሁኔታዎች ሊገደቡ ይችላሉ:: ተማሪዎቻችን ተማሪ እንዲመስሉ እንፈልጋለን:: ተማሪን Civic ማድረግ ሕገ-መንግስታዊ ሁኔታዎችን አይጋፋም:: በዚህ ረገድ ሕገ-መንግስታዊ መብቶችን መገደብ እንችላለን::"
ሙሉውን አዳምጡት
ተማሪ ተማሪ መሠለ የሚባለው መች ነው? ተማሪ Civic ሆነ የሚባለውስ መች ነው? ሕገ-መንግስታዊ መብቶችን ከፓርላማ ውጪ ያሉ ተቋማት መገደብ የጀመሩት ከመች ወዲህ ነው?
We have a question !
©
@aaumsu
📢ልዩ የዳዕዋ እና የሴሚስተር መዝጊያ ፕሮግራም✨
🌸نَحنُ قَومٌُُ أعزنا الله بالإسلام🌸አዎ! እኛ ከፍ ያለው አሏህ በእስልምና ያላቀን(ያከበረን) ህዝቦች ነን!:: እርሱ ዘንድ ብቸኛ ለሆነው ዲነል-ኢስላም የተገባን በመሆናቸን ልናመሰግነው የተገባ ነው:: አልሐምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን!!ታዲያ ይህን የመሠለ ታላቅ ኒዕማ በእጅ የያዙት ወርቅ...እንዳይሆንብን ስለ ዲናችን ልናውቅ እና በዛም ልንኖር ግድ ይለናል!! የዲናችን ምሉዕነት አይደለም እዛው ውስጥ ለሚኖር ለነቃፊውም እንኳን ሊካድ የማይችል ሀቅ ነው! ግን ለዘነጋች ነፍስ አሳታዋሽ ያሻታልና እኛም ከእውቀት ባለቤቶች በጣም የምንወዳቸውን እና የምናከብራቸውን እንግዳችንን ጋብዘን ነፍሳችንን እናረጋጋት ዘንድ አሰብን! ይህ ብቻም አይደለም! በዚህ ከብዙ አቅጣጫ ፊትናው ከባድ በሆነበት የወጣትነት እድሜ ላይ በወንጀል ለተዘፈቀች: ከወንጀሏ ለመውጣት እየፈለገች ለደከመች: ከማመፅ ላልተሰላቸች ቀልብ ለበሽታዋ የመዳን ሰበብ ይሆናት ዘንድ በማሰብ ከቀልብ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ "አሉን!" ከምንላቸው ውድ ኡስታዞቻችን መካከል ጋብዘን ቀልባችን መለስ ትልልን ዘንድ ተመኘን! ✨✨ተጋባዥ እንግዶቻችን✨✨ 🎤ኡስታዝ አቡ ሱፍያን ▫️ቀልብ እና ወንጀል 🎤ኡስታዝ አቡል ዓባስ ናሲር ሙሐመድ ▫️ኒዕመቱል ኢስላም እነሆ የፊታችን ቅዳሜ በአላህ ፍቃድ እነዚህን ውድ ኡስታዞች ከእኛ ጋር የምታገናኝ ትሆናለች!:: በእለቱም ከዚህ ቀደም በተዘጋጀው የኡሱሉ ሲታ የኮርስ ላይ የተሳተፉ ተማሪዎች ሰርተፊኬታቸውን ይወስዳሉ!:: ይህን መንፈቅ አመት በሰላም አስጀምሮ ወደ ማገበዳጀው ላቀረበን አላሁ ሱብሐነሁ ወተዓላ ምስጋና እያቀረበን የሴሚስተሩ የመዝጊያ ፕሮግራማችንን በዚሁ እንዳርጋለን!:: 🍮☕️የሻይ ቡና ሰዐትም ይኖረናል!! 🥇የኪታብ ሽልማቶቻችንም ይቀጥላሉ! 🗓 የፊታችን ቅዳሜ [ታህሳስ 25] 🕖 ከዙሁር ሶላት ቦሀላ 📍 አል አቅሷ መስጂድ ❗️አይደለም መቅረት ማረፈድ አይታሰብም ኢንሻ አላህ! ©በ5ኪሎ እና 6ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት በጋራ በመሆን የተዘጋጀ!!
✍عندما سألتها عن سرِّ حفظِها المُتقَن للقرءان أجابت :
✨انا لا أنام قبل مراجعة وردي ، ولا أقوم لأعمالي في الصباح قبل مراجعة وردي.
✨أصلِّي الفروض بورد الحفظ ، والنوافل بورد المُراجعة.
✨إذا بكي طفلي قرأت عليه ما حفظت ؛ حتى يسكن وينام.
✨ إذا قُمت بأعمال المنزل استمعت للقرآن بصوت شيخٍ متقن للتلاوة ورددت معه.
✨إذا احزنني أمر هرعت إلى مُصحفي ألتمس فيه الشفاء والسكينة.
When I asked her about the secret to her perfect memorization of the Quran, she replied:
✨“I don’t go to sleep before reviewing my daily portion, and I don’t start my morning chores before reviewing my daily portion.
✨ I pray the obligatory prayers with my memorization portion, and the Sunnah prayers with my review portion.
✨If my child cries, I recite what I have memorized until he calms down and falls asleep.
✨ When I do housework, I listen to the Quran recited by a skilled reciter and repeat after him.
✨ If something saddens me, I rush to my Quran seeking healing and peace within it.”
👉A Muslim woman should be strong, upright, and steadfast in her religion at every stage of her life even if the situation seems hard because she is the engineer of the Ummah.©AAU6kilojemea
🗣🗣اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
✅ኢንሻአላህ ዛሬ (ሰኞ) የሰሂህ አል-ቡኻሪ ሙኽተሰር የሆነውን التجريد الصريح لأحاديث الجامع الصحيح ደርስ ይኖረናል ። 6ኪሎ እና 5ኪሎ የምንገኝ ሙስሊም ተማሪዎች በጊዜ እንገኝ ሌሎችንም በማስከተል ቡዙ እናተርፍለን።
قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ:
فَضْلُ الْعَالِمِ عَلَى الْعَابِدِ كَفَضْلِ الْقَمَرِ عَلَى سَائِرِ النُّجُومِ
📚 سنن أبي داود (٣٦٤١) — حديث صحيح
"የእውቀት ባለቤት የሆነ ሰው አሏህን ተገዢ በሆነ ሰው ላይ ያለው ብልጫ ፤ ጨረቃ በተቀሩት ከዋክብት ላይ ያላትን ብልጫ መሣይ ነው"
ሰዓት: ከመግሪብ - ኢሻ
ቦታ፡ 6ኪሎ አቅሳ መስጅድ
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/durus_at_aqsa
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/durus_at_aqsa/4306/4934
@fivekjemaa
💥 ደርስ ማስታወሻ :::::::::::::::::::::::
🗣🗣አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ 👋👋👋
✅ ኢንሻአላህ ዛሬ (📚الشمائل محمدية وحصآئل مصطفوية (ሸማኢሉ መሐመዲያህ) የተሰኘው የሲራ እና ሀዲስን የተመለከተ ኪታብ ደርስ ይኖረናል ::
📌የቂርዐት ቦታ ፦ 4 ኪሎ የተማሪዎች መስጂድ
⏰የቂርዐት ሰዐት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/aau4kilomsj/1932
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
@fivekjemaa
ከሰለፎች አንደበት!
ጃዕፈር ቢን ሙሐመድ (رحمه الله) ለሱፍያን አስሰውሪ እንዲህ አሉት፦ አንተ ሱፍያን ሆይ!
﴿إذا جاءك ما تُحب؛ فأكثر من (الحمد لله)،
وإذا جاءك ما تَكره؛ فأكثر من (لا حول ولا قوة إلا بالله)، وإذا استبطأت الرّزق؛ فأكثر من(الاستغفار).
قال سفيان، رحمه الله: فانتفعت بهذه الموعظة﴾
“የምትወደው ነገር ከመጣልህ ‘አልሐምዱሊላህ’ ማለትን አብዛ። የምትጠላው ነገር ከመጣብህ ‘ላሓውላ ወላቁወተ ኢልላቢላህ’ ማለትን አብዛ። ሲሳይ ከቆየብህ ‘እስቲግፋር’ ማድረግ አብዛ።”
ሱፍያን (رحمه الله) እንዲህ ይል ነበር፦ “በዚህ ምክር ተጠቅሚያለሁ።”
📙 ሒሊየቱል አውሊያ ለአቢ ነዒይም፡ 2/475
የአል-ቀሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ አቡ ዑበይዳ መስዋዕት መሆናቸውን ሐማስ በይፋ አረጋገጠ!
— ሀሩን ሚዲያ፥ ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ል
የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ የሆነው አል-ቀሳም ብርጌድ፣ ለረጅም ዓመታት በቃል አቀባይነት ሲያገለግል የነበረው ዝነኛው አቡ ዑበይዳ መስዋዕት መሆኑን በይፋ አስታውቋል።
ሐማስ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ አቡ ዑበይዳ እስራኤል በጋዛ ላይ በከፈተችው አሰቃቂ የዘር ማጥፋት ጥቃት ወቅት በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት መጀመሪያ ላይ መስዋዕት መሆኑን አረጋግጧል። ለረጅም ወራት ድምጻቸው ጠፍቶ የነበረው ቃል አቀባዩ፣ በጽናት ሲታገሉ ቆይተው ሕይወታቸውን ለፍልስጤም ነጻነት መስጠታቸው ተገልጿል።
አቡ ዑበይዳ ከኦክቶበር 7ቱ ጥቃት በኋላ በነበሩት ወራት፣ የፍልስጤምን ተጋድሎ ለዓለም በማስተላለፍ፣ የጠላትን ወታደራዊ ኪሳራ በማጋለጥ እና ለሕዝበ ሙስሊሙ የሞራል ብርታት በመሆን ረገድ ትልቅ ሚና የነበራቸው ስብዕና ነበሩ ሲል ገልጿቸዋል።
በለበሱት ወታደራዊ ዩኒፎርምና በቀይ የፊት መሸፈኛቸው (ከፊያ) የሚታወቁት ቃል አቀባዩ፣ በመላው ዓለም ለሚገኙ ሙስሊሞች የጽናትና የጀግንነት ምልክት ሆነው ሲታዩ ቆይተዋል።
ሐማስ በመግለጫው፣ የአቡ ዑበይዳ መስዋዕትነት ለትግሉ አዲስ መንፈስ እንደሚሰጥና የእሳቸውን ፈለግ የሚከተሉ በሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ተተኪዎች መኖራቸውን አስታውቋል። "መሪዎች ቢሰዉም ዓላማውና ትግሉ እስከ ነጻነት ድረስ ይቀጥላል" ሲል መልዕክቱን ገልጿል።
የአቡ ዑበይዳ መስዋዕትነት መርዶ በመላው ዓለም በሚገኙ የፍልስጤም ደጋፊዎች ዘንድ ትልቅ ሀዘንን የፈጠረ ሲሆን፣ በብዙ የሙስሊም ሀገራት ዋና ዋና ከተሞችም የሐዘንና የቁጭት መግለጫዎች እየተሰሙ ይገኛሉ።
© ሀሩን ሚዲያ
إنا لله وإنا إليه راجعون.
📚 Tutorial Program for Freshman Students!
🌟 As-salamu Alaikum wa Rahmatullahi wa Barakatuh 🌟
We are back with our Mathematics Tutorial! ✨
Dear brothers and sisters taking Freshman courses, 😊
The 5 Kilo Muslim Students’ Jem’a Academic Sector is pleased to announce that the Freshman Tutorial Program will continue tomorrow with a dedicated Mathematics session:
📘 Subject: Mathematics
🕙 Time: 10:20 LT
📅 Date: 01/01/2026 . Thursday
📍 Venue: E-Block, Room E-131
✨ Let’s strengthen our understanding and excel in our studies — together, In shaa Allah!
📌 Don’t miss out!
📌 Invite your classmates too!
🔗 Join our Telegram channel for updates:
👉 t.me/fivekjemaa
TD tutorial is being given in Mechanical floor room no 311. Hurry up
Repost from 5killo Jem'a official Channel
Tutorial Session for Engineering Students!
🌟 Aselamu Aleykum werahmetullahi waberekatuh 🌟
Dear brothers and sisters taking Engineering Drawing course, 😊
The 5 Kilo Muslim Students’ Jema’ah Academic Sector is delighted to announce a special tutorial session designed for all engineering students taking Engineering Drawing! This session is packed with intense practice to help you excel in your final exam, In shaa Allah.
🗓 Date: Monday, December 29
🕙 Time: 10:15 LT
📍 Venue: Will be announced.
🖊 Reminder: Don’t forget your drawing materials, and please arrive on time!
✨ Let’s strengthen our understanding and achieve success together, In shaa Allah!
📌 Don’t miss this opportunity!
📌 Invite your classmates too!
🔗 Stay updated via our Telegram channel:
👉 t.me/fivekjemaa
📒―إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صَالِحًا فَأُولَٰئِكَ يُبَدِّلُ اللَّهُ سَيِّئَاتِهِمْ حَسَنَاتٍ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا―
«ተጸጽቶ የተመለሰና ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያም አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጣል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
🌿🌿
🕯️አንዳንድ ጊዜ በህይወት ጉዞአችን ውስጥ እግሮች ይደክማሉ፣ ልቦች ይሸፍታሉ። ወንጀላችን ተራራን የሚያህል መስሎ ሲታየን፣ የፀፀት አለንጋ ህሊናችንን ሲገርፈው፣«እንዲህ አይነት በደል ፈፅሜ አላህ ይቀበለኝ ይሆን?» የሚለው የተስፋ መቁረጥ ስሜት በውስጣችን ያቃጭላል። የሰራነው ጥፋት የፈጣሪን እዝነት የሚጋርድ ይመስለናል።
🌿ነገር ገን…አላህ በዚህ አንቀፅ ለተጸጸቱ ባሮቹ የገባው ቃል ኪዳን እጅግ አስደናቂ ነው። አንድ ሰው በውነት ተጸፅቶ፣ ወደ ጌታው ሲመለስና ህይወቱን በመልካም ስራ ሲያድስ፤ አላህ የሚያደርገው ነገር ልብን በደስታ ያሞቃል። «እኔ ይቅር ብዬሀለሁ»ብቻ አይልም፤ «የሰራኸውን ወንጀል ሰርዤዋለሁ» ብቻም አይልም፡፡ ከዚህም በላይ በሆነ ታላቅ ውለታ፣ «ያለፈውን መጥፎ ስራህን፣ ወደ መልካም ስራ ቀይሬልሀለሁ»ይላል።
ይህ ምን አይነት እዝነት ነው? ይህ ምን አይነት ፍቅር ነው?
💌አንድን ባለዕዳ፣ «እዳህን ሰርዤልሃለሁ» ከማለት አልፎ፣ «የነበረብህን እዳ ያህል በ ባንክ አካውንትህ ውስጥ ገንዘብ አስገብቼልሃለሁ» እንደማለት እኮ ነው።
የሰራነው ወንጀል፣ በተውባት ሰበብ ወደ መልካም ምንዳነት ይቀየራል ማለት ነው። ያ የጨለመው የህይወት ታሪካችን፣ በብርሃን ቀለም እንደገና ይጻፋል።
ስለዚህ ወዳጄ ሆይ... ወንጀልህ ቢበዛ፣ ጥፋትህ ከሰማይ ቢደርስ ተስፋ አትቁረጥ። የአላህ እዝነት ከወንጀልህ በላይ ሰፊ ነው።የሚያስፈልገው ነገር አንድ ብቻ ነው፤ የልብን በር ከፍቶ በፀፀት እንባ ታጥቦ ወደ እርሱ መመለስ።
©
ከረመዷን በፊት…
~
እንደ ንፋስ በሚከንፈው የዘመን ፍጥነት ውስጥ ሆነን፣ የናፍቆት እና የራህመት ወር የሆነው ረመዳን ከደጃችን ሊደርስ እነሆ ሁለት ወራት ከሁለት ቀናት አከባቢ ብቻ ቀሩት። ነገር ግን በጊዜው እሩጫ ልክ እነዚህን ቀናት እንደ ሁለት ሳምንታት ብንቆጥራቸው ማጋነን አይሆንም።
ወዳጄ ሆይ! የረመዳንን ጨረቃ መጠበቅ ብቻውን በቂ አይደለም፤ ዋናው ቁምነገር ከወሩ ትሩፋት ለመቋደስ ነፍስያን አሁን ላይ ማዘጋጀት ነው። ያልታረሰ መሬት ዝናብ ቢዘንብበትም ምርቱ እንደማይሰምር ሁሉ፣ ከወዲሁ በኢባዳ ያልረጠበች ልብም ረመዳንን በአግባቡ ማስተናገድ ይከብዳታል።
ስለሆነም ከዛሬ ጀምረን ራሳችንን እንፈትሽ። የቀን ተቀን ውሎአችንን በቁርኣን ድምቀት እናጅበው፤ ሌሊቱን ከእንቅልፍ በመስረቅ ለጌታችን በሚደረግ ዱዓ እና የለይል ሶላት እናድምቀው። የሶሻል ሚዲያ ጫጫታን ቀንሰን፣ ከፈጣሪያችን ጋር የምናደርገውን ቆይታ እናብዛ።
ዛሬ ላይ ልባችንን ካላለዘብናት፣ ነገ ረመዳን ሲመጣ የኢባዳው ጣዕም ሊርቀን ይችላል። የረመዳን ስኬት መሰረቱ የሚጣለው ዛሬ ነው። ስለዚህ ከወዲሁ ፕሮግራማችንን አስተካክለን፣ ልባችንን አፅድተን ያን የከበረ እንግዳ እንጠብቀው።
አላህ ለዚያች ለከበረች ወር በሰላም ያድርሰን!
©Sle_qelbachn1
የ "አል-ኡሱሉ ሲታ" ኪታብ (ኮርስ) ሙሉ ክፍል የድምፅ ቅጂ
♠️አል ኡሱሉ ሲታ
🎙በኡስታዝ አቡል ዓባስ ናሲር ሙሐመድ
🗓ረጀብ, 1447ዓ.ሒ
የ "ኡሱሉ ሲታ" ሞጁል
1. ክፍል 1 (Day 1)
2. ክፍል 2 (Day 2)
3. ክፍል 3 (Day 3)
4. ክፍል 4 (Day 4)
@fivekjemaa
عَنْ عَبْدِ اللهِ بْنِ السَّائِبِ، أَنَّ رَسُولَ اللهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُصَلِّي أَرْبَعًا بَعْدَ أَنْ تَزُولَ الشَّمْسُ قَبْلَ الظُّهْرِ وَقَالَ: إِنَّهَا سَاعَةٌ تُفْتَحُ فِيهَا أَبْوَابُ السَّمَاءِ، فَأُحِبُّ أَنْ يَصْعَدَ لِي فِيهَا عَمَلٌ صَالِحٌ."
'Abdu’llah ibn as-Sa’ib said:
“Allah’s Messenger (ﷺ) used to perform four cycles of ritual prayer after the sun had passed its zenith before the noon prayer, and he said: 'It is a time in which the gates of heaven are opened, so I love to have a righteous deed ascend for me then!'”
Sahih Isnad (Zubair `Aliza'i)
Ash-Shama'il Al-Muhammadiyah, 294
🌿 Alhamdulillah – Our Course Program Is Successfully Completed 🌿
Alhamdulillah, by the mercy of Allah ﷻ, our Usul as-Sittah Kitab Course, which we conducted over 4 days, has been completed in a blessed, smooth, and beneficial way.
🤲 Shukr and Hamd to Allah ﷻ
We first thank Allah ﷻ for granting us the ability, time, and sincerity to complete this program.
🎓 Our Gratitude
👉 Sincere thanks to our respected Ustadh Abul ‘Abbas, who delivered the course with clarity, dedication, and wisdom.
👉Heartfelt appreciation to everyone who prepared, organized, and supported this course behind the scenes.
👉Special thanks to all participants and students who attended with commitment, discipline, and enthusiasm.
🌱 We truly hope that all of us benefited greatly from this course and that the knowledge gained becomes a means of guidance and action in our lives.
📜 Certificate Program
For participant students, we will announce the date of the special program for certificate distribution soon, in sha’ Allah.
📝 Your Feedback Matters
To help us improve and strengthen our future programs, we kindly ask you to share your honest feedback—
what you appreciated, and what you feel can be improved or continued.
📎 Please fill out the Google Form attached below.
✨ May Allah accept this effort from all of us and grant barakah in what comes next.
https://forms.gle/yvJ61KZNVDeFk5jN7
🌿 Alhamdulillah – Our Course Program Is Successfully Completed 🌿
Alhamdulillah, by the mercy of Allah ﷻ, our Usul as-Sittah Kitab Course, which we conducted over 4 days, has been completed in a blessed, smooth, and beneficial way.
🤲 Shukr and Hamd to Allah ﷻ
We first thank Allah ﷻ for granting us the ability, time, and sincerity to complete this program.
🎓 Our Gratitude
👉 Sincere thanks to our respected Ustadh Abul ‘Abbas, who delivered the course with clarity, dedication, and wisdom.
👉Heartfelt appreciation to everyone who prepared, organized, and supported this course behind the scenes.
👉Special thanks to all participants and students who attended with commitment, discipline, and enthusiasm.
🌱 We truly hope that all of us benefited greatly from this course and that the knowledge gained becomes a means of guidance and action in our lives.
📜 Certificate Program
For participant students, we will announce the date of the special program for certificate distribution soon, in sha’ Allah.
📝 Your Feedback Matters
To help us improve and strengthen our future programs, we kindly ask you to share your honest feedback—
what you appreciated, and what you feel can be improved or continued.
📎 Please fill out the Google Form attached below.
✨ May Allah accept this effort from all of us and grant barakah in what comes next.
https://forms.gle/yvJ61KZNVDeFk5jN7
