AX pharma
Open in Telegram
Welcome to ax pharma Channel! You can explore: 📢 Urgent and Useful News 📚 Reading Material 💼 Job Opportunities 🎓 Academic Information 📝 COC Exam, Exit Exam, Research, Scholarship Assistance in Pharmacy. @axpharmabot Contact @G2019_500000
Show more1 830
Subscribers
-124 hours
-37 days
-2630 days
Posts Archive
1 830
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
* የመውጫ ፈተና
ሰሞኑን ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና (Exit Exam)ን ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መረጃ ያሳያል።
በሀገር ደረጃ በ88 ማዕከላት እና በ287 ፈተና አይነቶች ፈተናው በሰላም ነው የተሰጠው።
ይሁን እንጅ ፈተናው ከተጠናቀቀ በኋላ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና የትምህርት ክፍሎች " ቅሬታ አለን " ያሉ ተፈታኞች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
አንዱና ዋነኛ የነበረው ቅሬታ የፋርማሲ ተማሪዎች ያቀረቡት ቅሬታ ሲሆን " የፈተናው ጥያቄዎች አስቀድመው ተሰርቀው ለተወሰኑ ተማሪዎች ተሰራጭተዋል " የሚል ነው።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለፈተናው በርካታ ልፋትና ዝግጅት ቢያደርጉም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንዳላቸው ገልጸዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን ያጓደለ ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል።
የሚመለከታቸው የበላይ አካላት እንዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉና ምላሽ እንዲሰጡበት ጠይቀዋል።
ሌላው፣ በአንዳንድ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ካሉ ተፈታኞች ዘንድ የተነሳው ቅሬታ ፈተናው ከተቀመጠው የይዘት መመሪያ (Blueprint) ውጪ መውጣቱ ነው።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተላከ የቅሬታ መልዕክት የሂሳብ፣ የፊዚክስ፣ የጂኦሎጂ እና የሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተቀመጠው መመሪያ (Blueprint) ጋር የማይጣጣሙ ሆነው እንዳገኟቸው ገልጸዋል። በተመሳሳይ ከቦንጋ ዩኒቨርስቲ በተላኩ መልዕክቶች የእንስሳት ጤና (DVM) የመውጫ ፈተና የተለያዩ ጥያቆዎች ከBlueprint ጋር የማይገናኙ እንደሆኑ አመልክተዋል።
ከዚህ ባለፈ መልስ የሌላቸው ስህተት የሆኑ ጥያቄዎች እንደነበሩ ተመሳሳይ ምርጫዎች መደገማቸውንም ተማሪዎች ጠቁመዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (ASTU) እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ያጋጠመው ተደጋጋሚ የመብራት መቋረጥ በፈተናው ሂደት ላይ እንቅፋት እንደነበር አመልክተዋል።
በተለይም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የጤና ኢንፎርማቲክስ ተማሪዎች ፈተና ወቅት መብራት አራት ጊዜ በመጥፋቱ ምክንያት የባከነው ሰዓት ሳይተካላቸው ቀርቶ፣ የ100 ጥያቄዎችን ፈተና በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንዲያጠናቅቁ መገደዳቸውን ተማሪዎቹ ገልጸዋል።
በተመሳሳይ እንደ አካውንቲንግ ባሉ የሂሳብ ስሌት በሚጠይቁ ዘርፎች ካልኩሌተር እና የማሰቢያ ወረቀት መከልከላቸው ጥያቄዎችን በግምት ለማጥቆር እንደዳረጋቸውና ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተማሪዎቹ ለቲክቫህ አብራርተዋል።
ከዚህ ባለፈ በአንዳድን የትምህርት ዘርፎች ላይ የሰዓት እጥረት እንደነበር ተማሪዎች ጠቁመዋል።
ተፈታኞቹ፣ ትምህርት ሚኒስቴር የነበሩትን እንቅፋቶች ፈትሾ ፍትሃዊ መፍትሄ እንዲሰጥ፣ ስህተት ያለባቸው ጥያቄዎች እንዲመረመሩ እና ውጤት ሲገለጽ ያጋጠሙትን የቴክኒክ ችግሮች ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ጠይቀዋል።
እስካሁን ድረስ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተነሱት ቅሬታዎች ላይ ያለው ነገር የለም። መ/ቤቱ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ፈተናው "በሰላም መጠናቀቁን" ብቻ ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
1 830
Regarding Exit Exam
Dear Ax Members,
As all of you know, today we are in the concerns raised by exit exam takers. However, we have been informed that there is no clear evidence of cheating. The claimed exam paper appears to have been prepared and generated after the exam, possibly by students interested in retaking it.
We also received intentionally misleading witness statements suggesting that some universities obtained the exam, but this is unlikely. Authorities have clarified to Addis Ababa University that there were no exaggerated cases of exam theft. Instead, they may review the blueprint proportions and will release an official statement.
Finally, we recommend that all of you remain calm, avoid unnecessary stress, and wait patiently until the exam results are officially announced. We understand that the possibility of a re-exam is also unlikely. https://t.me/Axpharma
1 830
We, the Pharmacy students of Madda Walabu University who sat for the June 17, 2026 Exit Exam,
respectfully submit this petition to express our concern regarding the fairness of the examination process.
We believe that national examinations should uphold transparency, fairness, and academic integrity for all
students. We respectfully ask the Ministry of Education to investigate the alleged exam leakage, review the
security of the examination system, and reconsider the validity of this exit exam. We deserve a fair
assessment that reflects our knowledge, skills, and five years of hard work. In addition, the exam was
extremely difficult and seemed more focused on failing students than fairly evaluating the competencies
expected from graduating pharmacy students.
Therefore, we respectfully request:
• Appropriate corrective measures should be taken by the Ministry of Education.
• A fair solution that protects students who completed the examination under proper procedures.
Our intention is to seek justice, maintain
1 830
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
ያሳዝናል የፈተነውን መልስ የ IT ባለሙያዎች እንደሳጡ እና ጅማ ዩንቨርስቲ ጨምሮ እየተሰራ እንደነበራ ጥቆማዎች የሰያሉ።😔😔😔😔😔😔😔😔
https://t.me/Axpharma
1 830
ይሄ የመስሪያ ቤት ስልክ ቁጥራቸው ነው ከነገ ጠዋት ጀምሮ ከ2:30 ጀምሮ ስልካቸውን Busy ማድረግ የአንድ ለፎቶ አዳሪ ፋርማሲ ግዴታ ነው።
+251111565529 +251111553133Email - ይሄ ነው - ከዛሬ ጀምሮ ያገኛችሁትን Photo attach እያደረጋችሁ Report አድርጉ
info@moe.gov.et moff@gmail.com- አመሰግናለሁ ! - https://t.me/Axpharma
1 830
😣❌❌❌❌❌
በጣም ያሳዝናል በዚህ ልክ መውረድ !
ፍትህ ለፋርማሲ ተማሪዎች !
እኔ በጣም ነው ያናደደኝ!
እንዴት ተማሪዎቼን እዚህ ለማብቃት እኮ ያለደረግነው ነገር የለም በጣም ያሳዝናል
Please ይሄ ነገር Share እያደረግን ሁሉም አካል ጋር መድረስ አለብን! t.me/Axpharma
1 830
😣❌❌❌❌❌
በጣም ያሳዝናል በዚህ ልክ መውረድ !
ፍትህ ለፋርማሲ ተማሪዎች !
እኔ በጣም ነው ያናደደኝ!
እንዴት ተማሪዎቼን እዚህ ለማብቃት እኮ ያለደረግነው ነገር የለም በጣም ያሳዝናል
Please ይሄ ነገር Share እያደረግን ሁሉም አካል ጋር መድረስ አለብን! t.me/Axpharma
1 830
🎓💊 Graduation • Defense • Exam Vibes!
✨ Proud of every AxPharma member stepping into this season of achievement. 📸 Group photos are highly encouraged — share your vibe with us through @axpharmabot and let the community celebrate together!
💚🧡 Keep shining, keep striving, keep inspiring.
#AxPharma #GraduationVibes #DefenseDay #ExamSeason
1 830
A 56‑year‑old Black man presents to the emergency department with uncontrolled hypertension. His blood pressure is measured at 191/100 mm Hg. He has no prior history of antihypertensive therapy. Which of the following medications is expected to have limited efficacy in managing his condition?
a. Methyldopa b. Pindolol c. Hydralazine d. Labetalol
1 830
Otic Drops Counseling Steps Preparation
Wash hands thoroughly.
Warm the bottle in your hand for 1–2 minutes (cold drops can cause dizziness).
Positioning
Lie down or tilt the head so the affected ear faces upward.
For infants < 3 years → pull ear down & back.
For children ≥ 3 years → pull ear up & back.
Application
Hold the dropper just above the ear canal.
Instill the prescribed number of drops without touching the ear.
Post‑application
Keep the position for 2–5 minutes to allow absorption.
Gently press the tragus (small flap) to help distribute the medication.
Aftercare
Wipe away excess liquid.
Wash hands again.
Replace cap tightly and store as directed.
1 830
Which of the following antibiotics can cause kernicterus in neonates less than one month of age?
a. Ceftriaxone b. Amoxicillin c. Ampicillin d. Cefepime
1 830
Which of the following antibiotics can cause kernicterus in neonates less than one month of age?
Options: a. Ceftriaxone b. Amoxicillin c. Ampicillin d. Cefepime
1 830
High‑performance liquid chromatography (HPLC) is commonly used for:
a) Protein separation
b) Gas analysis
c) DNA sequencing
d) Immunoassays
