cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Jess is may Lord

(እየሱስ የኔ ጌታ ነው)

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
175Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🔥🔥🔥ቅባት 🔥🔥🔥 በምድር ላይ ያለ #እግዚአብሔር ቅባት ምንም ማድረግ አንችልም ።#ኢየሱስ ራሱ በመንፈስ ቅዱስና በኃይል ከመጠመቁ በፊት ወደ #አገልግሎት እንዳልገባ ልብ በሉ።ለመጀመሪያዎቹ የሕይወቱ ሰላሳ አመታት እራሱን #ለአናጢነት ሰጥቶ ነበር።በሰላሳ አመቱም ወደ ዮርዳኖስ ሄደ በዛ ስፍራም #ከመንፈስቅዱስ ጋር ተገናኘ ።#እግዚአብሔር አብ በአደባባይ እውቅና ሰጠው።ጥሪውን #አረጋገጠ ።ቀባው እና ለሙሉ ጊዜ አገልግሎት ላከው። በዮርዳኖስ ዮሐንስ እንዲህ መሰከረህ ዮሐንስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³² ዮሐንስም እንዲህ ብሎ መሰከረ፦ #መንፈስ ከሰማይ እንደ ርግብ ሆኖ ሲወርድ #አየሁ፤ በእርሱ ላይም ኖረ። ³³ እኔም አላውቀውም ነበር፥ ዳሩ ግን በውኃ #አጠምቅ ዘንድ የላከኝ እርሱ፦ #መንፈስ ሲወርድበትና ሲኖርበት የምታየው፥ #በመንፈስቅዱስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አለኝ። ³⁴ እኔም አይቻለሁ እርሱም #የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ መስክሬአለሁ። የተቀበልነው #የመንፈስቅዱስ ሀይል #በመሲሑ ሕይወት ሲሰራ የነበረውን ያንኑ ነው ።#ኢየሱስ ወደ ሰማይ መሄድ #ቤተክርስቲያንን ለማነጽና አማኞች #በምልክትና_ በድንቅ ታጅበው የመንግስቱን ወንጌል እንዲያውጁ #እግዚአብሔር አብ መንፈሱን ላከው።ዛሬ ብዙዎች ለዋጭ የሆነውን የመለኮታዊ #መገናኘት ሳይለማመዱ ወደ #አገልግሎት ዘለው ይገባሉ ።#መንፈስቅዱስ እና መገለጡን አያውቁም! ስለ እርሱ #አእምሯዊ እውቀት ሊኖራቸው ይችላል ።ነገር ግን በሕይወታቸው #የእግዚአብሔር ሀይል ይጎድላቸዋል ።ትክክለኛ #አገልግሎት በእኛ የተፈጥሮ ችሎታ ማደግም ሆነ መጓዝ አይችልም ።#ከመንፈስቅዱስ ጋር በመገናኘት የሚመጣው #የእግዚአብሔር ሀይል ያስፈልገናል ። #መንፈስቅዱስ በእኛ ውስጥ ሊኖር ሲመጣ አይለወጥም #በኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ እንደነበረው #አንድ አይነት አቅምና መገኘት አለው።እርሱ ስራውን ሊያሳይ #በውስጣችንና በእኛ አልፎ #በሽተኞችን #ለመፈወስ ፣#አጋንንትን ለማስወጣትና ሌሎች ታላላቅ ታላላቅ ስራዎችን ለመስራት ሁልጊዜ #ዝግጁ ነው።ዛሬ እንደ #እግዚአብሔር ልጆች በልዕለ ተፈጥሮ ሀይል ሊጠቀምብን #በእግዚአብሔር ታጭተናል።ሆኖም ግን ልማዳዊ እውቀታችሁና አካሄዳችሁ #ለእግዚአብሔር ሀይልና ቅባት እጅ መስጠት አለበት።#በአገልግሎት እንዲሳካላችሁ ሊቀባችሁ የሚችለው #ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያላችሁ መገናኘት ነው።#ቅባት በእናንተ ዙሪያ ሞገስ እንዲረብብ ያደርጋል ። #በመንፈስቅዱስ #መቀባት_አለብህ! #መቀባት_አለብህ ! ✍✍ወንድማችሁ ምሳሌ ነኝ✍✍
Show all...
መንፈሳዊ አይን እንዴት ይከፈታል Meditation Imagention Impartation መንፈሳዊ አይን እንዴት እያደገ ይመጣል ? ተባረኩበት WITH REGARD JOSI @Rivivalministry @Rivivalministry @Rivivalministry share your friende
Show all...
💏💏 መሳሳም kissing 💏💏 ከጋብቻ በፊት ሀጢያት ነው❓❓ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ትምህርት ተለቋል❗️ እንዳያመልጥዎ 👉የብዙዎቻችን ጥያቄ ነው 👉የብዙዎች መከራከሪያ ርዕስ ነው ስለዚህ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይከታተሉ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @CHRIST_MOSSION @CHRIST_MOSSION @CHRIST_MOSSION
Show all...
💏መሳሳም(kissing)💏??
💏መሳሳት ከጋብቻ በፊት ሃጥያት ነው❓
📚የእግዚአብሔር ቃል ምን ይላል??🌹
⏩See more.....
Show all...
YOUTH ON FIRE 🔥🔥

#YouTube:-👇❤️

https://youtube.com/channel/UCaFpzSLMpu9sXBffAKSimWQ

#Tik_Tok:- follow me ❤️👇

https://vm.tiktok.com/ZM8TCkw7S/

#Instagram :- follow me

https://www.instagram.com/p/CTuMAXbDAaa/?utm_medium=share_sheet

መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስን ደግመህ አሳየኝ😭

📌R&B Music ምንድነው? R&B ማለት rhythm and blues ከሚሉ ሁለት ቃላት የተገኘ ሲሆን፣ መነሻውም ከአፍሪካ አሜሪካዊያን ባህል ነው። R&B ከHip-Hop ትንሽ ለየት የሚል የሙዚቃ ስልት ሲሆን፤ የHip-Hop ዘፋኞች rap ሲያደርጉ በአነረፃሩ የR&B ዘፋኞች rap አያደርጉም። ይህም በብዙዎች ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ አድርጎታል። ይህ የሙዚቃ አይነት በጥቁር አሜሪካዊያን መራር ትግል ወቅት እንደ ትልቅ የትግል መሳሪያ ሆኖ ሲያገለግል ነበር። የተቀረው የአለም ህብረተሰብም በዚያ አጋጣሚ ሊያውቀው ችሏል። በዚያን ጊዜ ያስተላልፍ የነበረው መልዕክት እኩልነት፣ ፍትህ ሲሆን አንዳንዴም በዝማሬ መልኩ እግዚአብሔር ፍትህ እንዲሰጣቸው ይጠቀሙበት ነበር። ከዚያ በኋላ ዝናው እየገነነ የመጣው R&B ታዋቂና ተፅእኖ ፈጣሪ የሆኑ ዘፋኞቹን ለአለም ማስታዋወቁን ተያየዘው። ከቀድሞዎቹ Michael Jackson(በhip-hopም ታዋቂ ነበር), James Brown, Whitney Houston, Stevie Wonder, Patti Labelle እና የመሳሰሉት… ከቅርብ Beyoncé, Chris Brown, Justin Bieber, Drake, Z Week End(Abel Tesfaye), Usher, Alicia Keys እና የመሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል። እነዚህ ዘፋኞች በብዙ ክርስቲያን ወጣት የእጅ ስልክ ውስጥ የሚገኙ በስመ ጥሩ መልዕክት የተዘፈኑ የጠላት ዲያብሎስን ሃሳብ ማስፈፀሚያ የሆኑ ዘፈኖች ናቸው። ከላይ የተጠቀሱት ዘፋኞች ከ80% በላይ በቤተክርስቲያን የነበሩ አልፎ ተርፎም እንደ #Patti_Labelle ያሉትም አገልጋይ ነበሩ። ክርስቲያኖችን ለማጥመድ ይሄ ጠቅሟቸዋል ብዬ አስባለሁ። በልብስ አለባበሳቸው፣ በኑሮ ዘይቤያቸው፣ በሚሰጡት አስተያየት ብዙዎችን በቀላሉ በመማረክ ተከታዮቻቸው ማድረግ ችለዋል። አንዳንድ R&B ዘፋኞች #ኢሉሚናቲ ሰይጣናዊ ማህበር አባል ናቸው። ብዙዎች እግዚአብሔር የለም እስከማለት ደርሰዋል። ሌሎች ብዙ ብር በማውጣት በዘፈኖቻቸው በሚያሳዩት ምልክት እና በሚያስተላልፉት መልዕክት የጥልቁን ተልዕኮ ሲያስፈፅሙ ይስተዋላሉ። ለምሳሌ ያህል #Drake የተባለ ዘፋኝ በቅርብ God's plan(እንደዚህ አይነት ስም የሚሰጡት ሰሚዎችን ለማታለል ነው) የተሰኘውን ዘፈኑን ለመስራት 1 ሚሊየን ዶላር ፈሰስ አድርጓል። #Beyoncé አማላክ ነኝ እስከማለት ደርሳ 900,000 ዶላር በሚጠጋ ገንዘብ የ100 አመት እድሜ ያለውን ማምለኪያ ቦታ እንደገዛች ብዙዎቻችን የምናውቀው ሃቅ ነው። የቤተ አምልኮው ስም #The_National_Church_of_Bey ይባላል ስሙ። ሃይማኖቱ #Beyism ይባላል በስሟ ነው የተሰየመው። #Beyble የሚባል መመሪያ መፅሐፍም አለው። እንደዚሁም ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዘፋኝ #Abel_Tesfaye ወይም በመድረክ ስሙ #Z_Week_End እጅግ ሲበዛ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ ከመሆኑ የተነሳ ማገገሚያ ቢገባም ለውጥ ሊያመጣ አልቻለም። XO የሚባል ተቀፅላ ስም አለው። ይህ ስም የሮም ቁጥር የሚመስለን ብዙዎች ልንኖር እንችላለን፤ ቢሆንም ትክክለኛ ትፍጉሙ የDrug ስሙ ነው። የR&B ዘፋኞች ከጥልቁ ጋር ካላቸው የጠበቀ ግንኙነት የተነሳ ማንም ከእግዚአብሔር ጋር እንደሆን ማየት እይሹም። በየትኛውም መንገድ ሰዎች በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው እምነት እንዲሸረሸርና ከጌታ እንድሪቁ ነው የሚፈልጉት። የሚያስተላልፉት መልእክቶች ጥሩ መሳይ መሆናቸው የብዙዎችን ልብ እንዲገዙ ረድቷቸዋል፤ ቢሆኑም ግን በመርዝ የተለወሱ ናቸው። 📌ክርስቲያን R&B ቢሰማ ችግር አለው? የህይወታችን መመሪያ የሆነው መፅሐፍ ቅዱስ ምን ይላል? ይህን ጥያቄ ከመመላሳችን በፊት በመጀመሪያ እኛ ስለ ማንነታችን መረዳት ይኖርብናል። መፅሐፍ ስለማንነታችን ሲናገር “እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤” 1ኛ ጴጥ 2፥9 “ …በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤” ዮሐ 1፥12 ስለ ማንነታችን ይህን ካለ ያመነውን ካለመኑት ጋር ሊኖረን ስለሚገባ ግንኙነትም ይህን ይላል፦ “ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?” 2ኛ ቆሮ 6፥14 “ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።” 1ኛ ዮሐ 2፥15-16 ዘፋኞቹ ምንም ዘፈኑ ምን የጨለማውን ግዛት ስራ እያስፈፀሙ እስከሆነ ድረስ እኛ እውነት ከጨለማ ወደ ብርሃን እንደመጣን ከገባን፣ ከጨለማው አለም ጋር ምንም አይነት ህብረት ሊኖረን አይገባም! ስለ R&B ትንሽም ቢሆን ገረንዛቤ አግኝታቹሃል ብዬ አስባለሁ። ተባረኩ!! ✍✍ወንድማችሁ ምሳሌ ነኝ ✍✍
Show all...
Repost from Glorious Embassy
ዛሬ መታ 3:00 የካትሪን ኩሉመን መንፈሰው ልጅ ስለሆነው እና በህይወቴ ትልቅ ተፅዕኖ ከፈጠሩልኝ 7 ሰዎች ውስጥ አንዱ ፓስተር ቤኒ ሄን ነቸው ለመጀመርያ ጊዜ 2008 ለይ ከዛሬ 7 አመት በፍት የፓስተር ቤኒ ሄን የአገልግሎት ቪዲዮ ድንገት እየያሁ እንባ በጉንጮቼ 😭 ይፈስ ጀመር ውስጤ ለይ የመንፈስ ረሃብ እያገበ እንደሆና ይተወቀኝ ነበር ቪዲዮቹን አይቼ ከጨረስኩ ቦኃለ ብቻዬን ሆኜ መንፈስ ቅዱስን እየገኛሁ ይነፍቀኝ ጀመር ነገር ግን አንድ ነገር ለመድረግ ወሰንኩኝ ፓስተር ቤኒ እንድህ የተረበውን መንፈስ ቅዱስን እንዴት እንደተገነኛ ለመወቅ ህይወት ታርኩን መፈለግ ጀመርኩኝ ከቀነት ቦኃለ ታርኩን አግኝቼ ስያነበው ይበልጥ መንፈስ ቅዱስን እንድፈልግ አድርጎኛል። የአለመችን ምርጡ የመንፈስ ቅዱስ አገልገይ ነው። አልጨረስኩም ግን ይብቃ😭😭 ልነገር የፈለኩት ዛሬ ለእነንተ ለስተወውቀችሁ ፈልገለሁ ለብዙ ሺ አገልገዮች የመነሰት ምክንያት ስለሆንክ እናመሰግናለሁ ዛሬ መታ 3 ሰአት ጠብቁ ቻናሉን👆Joni ለጎደኞቸቹ ሼር አድርጉ 👇👇👇👇👇👇👇 @HistoryofRevivall @HistoryofRevivall
Show all...
. 👇Join and Share👇 ▷ @Zimare_Le_God ◁ ▷ @Zimare_Le_God ◁ △Join us△ ✨ለወዳጅ ለዘመዶ ያጋሩ✨
Show all...
ወንጌልን ሁሉም ለሁሉም " እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?" (ሮሜ 10: 14) ዘወትር ማክሰኞ ምሽት ከ3:00-4:00 በ ኢትዮጵያን ለኢየሱስ ህብረት የወንጌል ምሽት ጊዜ ነው በአባላቱ ጥያቄ መሠረት በዚህ ሰዓት ሁሉም ባለበት ቦታ ሆኖ በተለያየ ሰፍራ ላሉ ወገኖቻችን ወንጌልን ይናገራል በወንጌል የማይለወጥ ማንነት የለም ለሀገራችንም መፍትሔ ሆኖ ያለችበት ቀረን ወንጌል የመቀየር ሀይል አለው። ሌሎች የሶሻል ሚድያን ተጠቅመው ወንጀል ቢሰሩ ጥላቻን ዘረኝነት እና ሐይማኖተኝነትን ቢሰብኩ እኛም ይህን ተመሳሳይ ሶሻል ሚድያን ተጠቅመን ወንጌልን እንሰብካለን። ወንጌል ስለ ልጁ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ወንጌል ፍቅር ነው። ወንጌል ሕይወት ነው። 👉 ወንጌል እንጅ ወንጀል ሰርታችሁ አትታሰሩ! 👉 በወንጌል እንጅ ዘረኝነትን እየሰበካቹ አትሙቱ! 👉ኢየሱስ ሲነካ እንጂ ብሔርህ እና ሐይማኖትህ ሲነካ አትናደድ! 👉ለኢትዮጵያ የበረከትን ቃል እንጂ የመርገምን ቃል አታውጣ! #ተስፋ_የቆረጣችሁ_ሕይወት_የመረራችሁ_በመጠጥና_በዝሙት_በዘፈን_በተመሣሣይ_ፆታ_ጥቃት_ላይ_ያላችሁ_ወንጌል_ሰላም_ነው። የኀጢአት መድሀኒት ኢየሱስ ብቻ ነው 100% ማክሰኞ ምሽት ከ 3-4 ሰዓት ላይ @e4jesus #ኑ_ወንጌል_ስሙ_አማኞች_ኑ_ወንጌል_ስበኩ 🗣🎤🔊 ሀሳብ ጥያቄ አስተያየት ካሎት 🙋‍♂ @eforj 🙋 @Getaalee 🙋 @Johova Share to others @e4jesus @e4jsong @e4jgxm @e4jesus @e4jsong YouTube https://www.youtube.com/channel/UCwgjsdNANETdh99zII2xqUA ኢትዮጵያን ለኢየሱስ 🇪🇹
Show all...
. ዘማሪ ወርቅነህ አላሮ °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°° የመዝሙር ግብዣ ከመዝሙር ማዕከል ቻይነል እንዴት እንዲያድን ያውቃል እግዚአብሔር እንዴት እንዲያስመልጥ ያውቃል እግዚአብሔር የሚያመልኩትን የእርሱ የሆኑትን በፈተና ሆነው የሚያለቅሱትን አመጻ ቢጀመር ምናምንቴ በዝቶ ጻድቅ ቢከበብ ጠላት አንሰራርቶ በአመጸኞች ኑሮ ያን የተገፋውን ሊያድን ይመጣል እግዚአብሔር ባሪያውን እንዴት እንዲያድን ያውቃል እግዚአብሔር እንዴት እንዲያስመልጥ ያውቃል እግዚአብሔር የሚያመልኩትን የእርሱ የሆኑትን በፈተና ሆነው የሚያለቅሱትን ድብልቅ ህዝብ ነው በግብጽ የወጣው የእግዚአብሔርን ወገን መለየት ከባድ ነው ቢሆንም አምላኬ የእርሱ የሆኑትን ያውቃል ማውረስ ያለበትን ትውልድ ያሻግራል እንዴት እንዲያድን ያውቃል እግዚአብሔር እንዴት እንዲያስመልጥ ያውቃል እግዚአብሔር የሚያመልኩትን የእርሱ የሆኑትን በፈተና ሆነው የሚያለቅሱትን እግዚአብሔር ባርያውን ማንም አይጐዳም ከእሳት ውስጥ ሲመጣ ያኔ ምልክት አያልፍም የማምለጫ አለት ነው በእርግጥ ያስመልጣል በእርሱ ያመነን መቼ ያሳፍራል እንዴት እንዲያድን ያውቃል እግዚአብሔር እንዴት እንዲያስመልጥ ያውቃል እግዚአብሔር የሚያመልኩትን የእርሱ የሆኑትን በፈተና ሆነው የሚያለቅሱትን ቻነላችንን ለመቀላቀል👇👇 ▷ @Yemezimur_Maikel ◁ ▷ @Yemezimur_Maikel ◁ ♻️ለወዳጅ ለዘመዶ ለጓደኛዎ ሼር አድርጉ♻️
Show all...
ግዴታ ይነበብ በጣም_ወሳኝ_ጥቆማ °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°° #ክርስትያን የሆነ ሁሉ ይህ መረጃ ይመለከተዋል🙏🙏 የተወደዳችሁ የቻነላችን ወንድሞቼ እና እህቶቼ new International version (NIV) አብዛኞቻችሁ እንደምታውቁት ገምታለው ለማታውቁ ደግሞ #NIV መፅሀፍ ቅዱስን በአለም አቀፍ ደረጃ በHard copyና በsoft copy የሚያሳትም እና የሚያከፋፍል እንደሁም መፅሐፍ ቅዱስን በተለያዩ ቋንቋዎች translate የሚያደርግ company ነው NIVን published ያደረገው ዞንደርቫን የሚባል ሰው አሁን ደግሞ ሀፐር ኮሊንስ የተባለ ሰው ተረክቦታል በጣም የሚያስገርመው ይህ ኮሊንስ የተባለው ሰው homosexual(gay) ሲሆን የሰይጣንን #መፅሐፍ ቅዱስ አሳትሟል በአሁን ሰዓትም የNIV ዋና publisher ነው በአሁን ሰዓት #NIV እና #የኢንግሊዘኛው ESV በአዲሱ እትማቸው ከመፅሐፍ ቅዱስ #45 ቃላትን አስወግደዋል😭😭😭😭 ለአብነትም #Jehovah, #calvary, #omnipotent አና #holy ghost ጥቂቶቹ ናቸው የተወገዱት ቃላት ወሳኝ የሆኑ #ቁልፍ ቁልፍ ቃላቶች ናቸው አብዛኞቻችን #soft copy መፅሐፍ ቅዱስን በcomputer ,tablet እና mobile ነው የምንጠቀመው እስኪ እነዚህን ጥቅሶች በስልካችሁ NIV እና ESV published ባረጉት የመፅሐፍ ቅዱስ app ፈልገው ይሞክሩ ማቴዎስ 17:21, 18:11, 23:14; ማር 7:16, 9:44,9:46; ሉቃስ 17:36, 23:17; ዮሐንስ 5: 4; የሐዋርያት ሥራ 8:37 በተጨማሪም NIV እና ESV ከመፅሐፍ ቅዱስ 45 ሙሉ ቁጥር አስወግደዋል ሰለዚህ ምን #እናድርግ? #እርምጃ አንድ #hard copy bible ብቻ መጠቀም #እርምጃ ሁለት #soft copy bible የምትጠቀሙ ከሆነ ደግሞ የድሮውን app ማለትም #update #ያልተደረገውን app ይጫኑ bibleአችሁን #በጭራሽ update እንዳታደርጉ የጫናችሁት app update የተደረገው ከሆነ አሁኑኑ ከስልካችሁ አጥፉት ወይንም በሌላ #publisher የተሰሩ የbible አፕዎችን ተጠቀሙ don't forget #ያወራነው NIVና ESV ስለሚያሳትሙት bible ነው ወዳጆቼ የዘመን ፍፃሜ ጫፍ ላይ እንደቆምን አትዘንጉ ሰይጣን ጥቂት ጊዜ እንደቀረው አውቆ በታላቅ ቁጣ ጠንክሮ አየሰራ ነው ተጨማሪ #ጊዜ የለንም ያለንን ጊዜ እንጠቀም #ይህንመልዕክትለ15ሰውበመላክ #የሰይጣንን #ዕቅድ_እናፈራርስ የዚህ ዓለም ገዢ አላማው hard copy bibleን በማጥፋት soft copy bible ላይ ያሉትን የመዳናችን ምክንያት የሆኑ ቁልፍ ቁልፍ ቃላቶችን ማስወገድ ነው ስለዚህ ለhard copy bible ትኩረት እንስጥ ከዚህ ሁሉ በፊት ስንጠቀም የነበረውን መጽሐፍቅዱስን እንድጠቀሙ ይመረጣል በእያንዳዳችን እጅ ላይ must መኖር አለበት ኢየሱስ ሊመጣ በደጅ ነው፡፡ የጌታ ፀጋ ይብዛላችሁ🙏❤ተባረኩ በተለይ በእንግሊዝኛ ያለውን ትርጉም አይጠቀሙት አደራ!!😭😭😭😭 ስለዚህ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻነላችንን ይቀላቀሉ 👇 Join us👇👇👇 ▷ @Yemezimur_Maikel ◁ ▷ @Yemezimur_Maikel ◁ ♻️ለወዳጆ ለሁሉም ሰው ሸር አድርጉላቸው♻️🙏
Show all...