Intrance result.neaea.gov.et
Open in Telegram
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም! ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ። የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! @intrancresult ሀሳብ @TheRsultBot
Show more3 658
Subscribers
+324 hours
-117 days
+73430 days
Posts Archive
ወገን እቺን ልጅ የmaths እዉቀት እንደት አየችሁት?
Maths ይሄን ያህል ቀላል ነው እንዴ?
ወይስ እኛየተማርነው Maths ትምህርት ይለያል?
ሀሳባችሁን በcomment
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ከተማሪዎች የመጣ ቅሬታ⚠️
ለትምህርት ሚኒስቴር
ጉዳዩ፦ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እንደገና እንዲጣራ ስለመጠየቅ
ክቡራን የትምህርት ሚኒስቴር ኃላፊዎች፣
እኛ የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ስንሆን፣ የተሰጠን የፈተና ውጤት ከጠበቅነውና ከፈተናው በፊት ካደረግነው ዝግጅት ጋር በጣም የሚለያይ ሆኖ በማግኘታችን፣ ውጤታችን እንደገና በጥንቃቄ እንዲጣራልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከእኛ መካከል Natural Science እና Social Science ተማሪዎች የምንገኝ ሲሆን፣ በNatural Science ዘርፍ Maths፣ Biology፣ Physics፣ SAT እና Chemistry፣ በSocial Science ዘርፍ ደግሞ SAT፣ Economics፣ Geography፣ History እና Maths በትጋት ተዘጋጅተን ፈተናውን ወስደናል።
ሆኖም ያገኘነው ውጤት ከጠበቅነው ውጤት ጋር በእጅጉ የሚለያይ በመሆኑ፣ የፈተና መልስ ወረቀቶቻችን፣ የተመዘገቡ ውጤቶች እና የውጤት ሂደቱ በድጋሚ በጥንቃቄ እንዲመረመሩልን እንጠይቃለን።ይህ ጥያቄ የአንድ ተማሪ ብቻ ሳይሆን፣ ተመሳሳይ ችግር ያጋጠማቸውን ተማሪዎች በመወከል የቀረበ የጋራ ጥያቄ ነው። ስለሆነም ጉዳዩን በተለየ ትኩረት በመመልከት፣ ተገቢውን የውጤት ድጋሚ ምርመራ እንዲደረግልን እንጠይቃለን።
ስለዚህ ጥያቄያችንን ተመልክታችሁ፣ የፈተና ውጤታችን በድጋሚ እንዲጣራ እና ትክክለኛው ውጤታችን እንዲረጋገጥልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከአክብሮት ጋር፣
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
+1
የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን አስቀድሞ ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ማዛወር፣ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፤ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በሚኒስቴር መ/ቤቱ በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብ መሆኑን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በሚኒስቴር መ/ቤቱ የተመደቡ ተማሪዎች በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየተማሩ ያሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በተደረገ ጥናት፣ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ዕውቅና ውጪ ዩኒቨርሲቲዎች ባልተሰጣቸው ስልጣንና አግባብነት በሌለው ሁኔታ ተማሪዎችን ከተመደቡበት ውጭ የመቀያየር ሥራ እነደሚሠሩ አረጋግጧል፡፡
ይህም ህብረ-ብሄራዊነትን የሚጉዳና የእኩልነት መብትንና ፍትሃዊ አሠራርን የሚፃረር ሆኖ እንደተገኘ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በመሆኑም በትምህርት ሚኒስቴር ምደባ የተሰጣቸውን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕውቅና ውጪ በምንም አይነት ሁኔታ አስቀድሞ ከተመደቡበት ማዛወርም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አሳስቧል፡፡ ይህን ውሳኔ ጥሶ የተገኘ የዩኒቨርሲቲ አመራር ተጠያቂ እንደሚሆኑም ሚኒሰቴሩ አስገንዝቧል፡፡
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
በኢትዮጵያ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ታሪክ እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ዝቅተኛ ውጤት ተመዘገበ::
በአገር አቀፍ ደረጃ ይፋ የተደረገውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ሰፊ አጀንዳ የሆነና በርካታ ተከታታዮችን ያስገረመ የውጤት ዝርዝር ይፋ ሆኗል።
በማኅበራዊ ሚዲያ የመረጃ ገጾች (ጉርሻ ፔጅን ጨምሮ) ከተሰራጩት የውጤት ሰነዶች ማረጋገጥ እንደተቻለው፣ በሶሻል ሳይንስ (Social Science) ዘርፍ ፈተናውን የወሰደው የ22 ዓመት ወንድ ተፈታኝ፣ ከጠቅላላ 600 ነጥብ 20.67 ብቻ በማስመዝገብ በአማካይ 3.45% አስመዝግቧል።
ይህም በኢትዮጵያ የትምህርት ታሪክ ውስጥ በታችኛ ደረጃ ከተመዘገቡት ውጤቶች መካከል እጅግ አነስተኛው እና ያልተለመደው ተብሎ ተጠቅሷል።
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎቹ በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል።
ትምህርት ቤቱ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ያስፈተናቸው 69 ተማሪዎች በሙሉ ያለፉ ሲሆን፣ በሲዳማ ክልል ይህን ማሳካት ከቻሉ ሁለት ትምህርት ቤቶች አንዱ ሆኗል።
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ፈታ በሉ አቦ🤩
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
እንድህም ይቻላል እንዴ🤦🏽♂
ኧራ rcord መስበር 😃😃
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
+1
#MekdelawitSurafel👏
በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው። መቅደላዊት ሱራፌል በአዲስ አበባ ከተማ የቦሌ ሱፐር ሆሊ ሴቪየር ትምህርት ቤት ተማሪ ናት።
#SuperHolySaviour #AddisAbaba #የሀገርተስፋዎች👏
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#SademAbdulaziz 👏
በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576.25 ነው። ሳደም በኦሮሚያ ክልል፣ የዶዶላ ኢፋቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው።
#DodolaIfaBoruuBoardingSchool
#የሀገርተስፋዎች👏
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#RobelGetachew👏
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤል ጌታቸው ሲሆን ያስመዘገበው ውጤት 590.08 ነው።
#Lichgogo #Hadiya #ከሀገርተስፋዎች👏
#AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
+1
#HedasieZemenu👏
በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግባለች።
#AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
