cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Mereja Amhara fano

ይህ ቴሌግራም የአብይ አህመድን አገዛዝ በኢትዮጵያውያን ላይ በተለይም በአማራው ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን ዘር ማጥፋት በፅኑ የምናውግዝብት እና የምንታገልበት እንዲሁም የአብይ አህመድን ሚስጢር የምናጋልጥበት ገጽ ነው አስተያየት እና ጥቆማ ቴሌግራም ፦ t.me/MerejaAm

Show more
Advertising posts
625
Subscribers
-324 hours
+67 days
+2730 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
በአማራ ጥላቻ የሰከረው የኦሮሞ ልዩ ኃይል📌 የኦሮሞ ልዩ ኃይል ሲሰለጥን ከመሠረታዊ የወታደር ስልጠና በተጨማሪ "የአማራ ጥላቻ" የሚግቷቸው ይመስለኛል። የአኖሌ ሀውልትን ሀሰተኛ ትርክት እንደ አጥሚት እየማገ ላደገ የኦህዴድ ኃይል አያስተምሯቸውም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ለማንኛውም ብዙ ጠያፍ ስድቦች እንዳሉት ባውቅም የአማራ ሕዝብ ግን ጠላቶቹ ምን እያሉ እንደሆነ ማወቅ ስላለበት ሳልቆርጥ ለጥፌዋለሁ። እያንዳንዱ አማራ ይመልከተው ሼር አድርጉት! መዳኛችን ፋኖነት ብቻ ነው፤ ሁሉም ባለበት ሁሉ ለዓላማው ይፈንን!
550Loading...
02
በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ሎዛ ማርያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጉምብሪት ትምርህት ቤት ላይ ካምፕ ሰርቶ በሚኖረው የአድማ በታኝ ጦር ላይ ከምሽቱ 12፡00 ላይ በድንገት በወሰዱት እርምጃ ከ10 በላይ በመደምሰስ ትጥቃቸውን መረከባቸውን የአማራ ፋኖ በጎንደር የአፄዎቹ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ዳኛቸው አንዳርጌ ገልፃል።
600Loading...
03
Media files
1100Loading...
04
አሁናዊ መረጃ! ተወዳጁ ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ ከ42 ቀናት እስር በኋላ ዛሬ ዳይሬክተሩን ዳግማዊ ፈይሳ ጨምሮ ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ፍርድ ቤት ቀርቧል ~ ለሰኔ 11 ተቀጥረዋል ~ የ13 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ~ በቡድን በመደራጀት ወጣቶችን መልምሎ በማሰማራት፣... ገንዘብ ለሽብር ቡድኑ ሎጂስቲክስ መግዣ ለማዋል... ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግታዊ ስርዓቱን በኃይል በትጥቅ ትግል ለመቀየር ሲንቀሳቀሱ በመገኘታቸው ተጠርጥረው.... የሚሉ መዘርዝሮችን የያዘ የጊዜ ቀጥሮ ማመልከቻ፤ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል። (የተያያዘው ምስል ላይ ዝርዝሩን ያገኙታል) ተወዳጁ ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ እስራኤል አገር "እብደት በሕብረት" የተሰኘ ቴአትሩን ለማሳየት አውሮፕላን ሊሳፈር ሲል ሚያዝያ 15 ቀን 2016 ዓ/ም ከአዲስ አበባ ኤርፖርት በፖሊሶች ተይዞ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ተወስዶ መታሰሩ ይታወሳል። አማኑኤል በታሰረ ከ42 ቀናት በኋላ በዛሬው ዕለት ግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ/ም ፖሊስ ፍርድ ቤት አቅርቦት የነበረ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ በመፍቀድ ለሰኔ 11 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ በተጨማሪም በቅርቡ በፖሊስ ተይዞ ለእስር የበቃው የ"እብደት በሕብረት" ቴአትር አዘጋጅ አንጋፋው ከያኒ ዳግማዊ ፈይሳን ጨምሮ ሌሎች 20 ሰዎችን በአንድ መዝገብ ለፌደራል መደበኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ቀርበው ሁሉንም ለሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ተለዋጭ ቀጠሮ እንደተሰጣቸው ማረጋገጥ ችያለሁ። መረጃው የያሬድ ሹመቴ ነው! ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/Gionamhara
1090Loading...
05
ሰበር የድል ዜና..‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም💪 25 አውቶቡስ ሙሉ ሰራዊቶቹን ይዞ ከባህር ዳር ወደ መሸንቲና አካባቢው በሶስት አቅጣጫ የተላከው የፋሺስቱ ሰራዊት ከፍተኛ ሽንፈትን ተቀብሎ በህይወት የተረፈው ወደ ባህር ዳር መሸሹ ተሰምቷል::
1090Loading...
06
በአስቸኳይ ይድረስ! ሰሜን ወሎ (ትክክለኛ ቦታውን አላወቅንም) የድሮን ጥቃት አስበዋል። በሁሉም አማራጮች ለወገን ኃይል ለቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቱ ይድረስ።
1320Loading...
07
#ሸዋ_መሬ_ዓለም_ከተማ‼ አምስት የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላት የአማራ ፋኖን ተቀላቀሉ። በእነ አብይ አህመድ የተቀነባበረ ሴራ ወገናችን ላይ አንተኩስም የሚል የተቀደሰ አማራዊ ሥነ ልቦና የተላበሱ በመርሐቤቴ ወረዳ ፌጥራ ተብሎ በሚጠራ ልዩ ስፍራ በነውረኛው የብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ካምፕ ተጠርንፈው የነበሩ አምስት የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላት ግንቦት 27/2016 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ መርሐቤቴ አካባቢ ለሚንቀሳቀሰው ናደው ክፍለጦርን በክብር ተቀላቅለዌል። ሕዝባዊ ፖሊሶቹ ክፍለጦሩን ሲቀላቀሉ በክፍለጦሩ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ክፍለጦሩን የተቀላቀሉት አምስቱ የአማራ ሕዝባዊ አባላት የአማራ ሕዝብ በእጅጉ የተቀነባበረ የሞት ድግስ እየተደገሰለት እንደሆነና ኦሮሙማ መራሹ የአብይ ሠራዊት አማራን በአማራ ለማስጨረስ በታቀደ መልኩ እየተሰራ ስለሆነ የትኛውም የአማራ ማንነት ያለው የመከላከያ ሰራዊት ፣ የአማራ አድማ ብተና ፖሊስ አባላት ፣ የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላትና የአማራ ሚሊሻ የዚህ አስነዋሪ ተግባር ተባባሪ ባለመሆን ሕዝባቸውን ከጅምላ ሞት እንዲታደጉ ጥሪ አቅርበዋል ሲል የገለጸልን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።
1520Loading...
08
#ሸዋ_በረኸት..‼️ በረኸት ከአርብ ጀምሮ በነበረው ውጊያ የቆሰሉ የአገዛዙ ስልጣን አስጠባቂ ኃይሎች ከጠዋት ጀምሮ በሄሊኮፕተር እያነሳ ነው። በውጊያው ቆስለው ከተወሰዱት መካከል ከፍተኛ የወረዳው አመራሮች እና የጥምር ጦሩ አመራሮች ይገኙበታል።
1460Loading...
09
የአማራ ፋኖ በጎጃም አገው ምድር ክ/ጦ ዘንገና ብርጌድ በቲሊሊ ሰከላ መገንጠያ ላይ ከፍተኛ ውጊያ እያካሄደ ነው። #እናሸንፋለን💪 #አማራ_ላይጨርስ_አይጀምርም‼️ #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 @BIZAMO_MEDIA @BIZAMO_MEDIA @BIZAMO_MEDIA
1450Loading...
10
የፌደራሉ መንግስት ለሀገረ ግዳጅ ወታደራዊ ስልጠና ወደ ተለያዩ ወታደራዊ ማስልጠኛ እያስገባ መሆኑን ይታወቃል ። ይህ ወታደራዊ ስልጠና ለሚካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት እንዲሰለጥኑ መሆኑ ለኢትዩጵያውያን የከፋ አለመግባባቶች እንዲፈጠሩ ዋንኛ ምክንያት ሆኗል ። አንዳዶቹ ደግሞ ወደ ውትድርና በግዳጅ የሄዱ ይመስላሉ እንደ አብነት ከሳምንት በፊት ወደ ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ከሄዱ በኋላ ከካፕ እየወጡ መሆኑን መኮብለላቸው የአለም ዜና ከነዋሪዎች ለማረጋገጥ ችላለች ። የአለም ዜና ባጣራችው መረጃ መሰረት እስካሁን 5000 ሺህ ምልምል ወታደሮች በጎጃም በተለያዩ ወረዳዎች በፋኖ ሀይሎች እጅ እንደሚገኙ የአለም ዜና የመረጃ ምንጫችን አረጋግጠዋል ። ቴሌግራም ፦ t.me/YeAlemzna
1470Loading...
11
ሰበር ዜና-ጎንደር ⨳⨳⨳⨳ ቆላ ወገራ ጃኖራ የገባ ሐይል ሙሉ በሙሉ እጅ ሰጠ። መንግስት ተብየው ቡድን የመጨረሻ ባለው ተልዕኮ መሰረት ፋኖን ለመደምሰስ ወደ ቆላ ወገራ ጃኖራ የገባ ሐይል ሙሉ ለሙሉ እጅ መስጠቱን  የአማራ ፋኖ  ጎንደር ዕዝ አደረጃጀት ሐላፊ ሻለቃ በላየ ተናገረ። በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በሶስት ክፍለጦሮች ታፍኖ መውጫ ያጣው ሐይል በመጨረሻ እጅ እንዲሰጥ ተገዷል። ለማምለጥ ባደረገው መፍጨርጨር የተመታ ሐይል መኖሩን የገለፀው ሻለቃው በአመዛኙ እጅ ሰጧል ብሏል። በዘመቻው በሻለቃ ሲሳይ አሸብር የሚመራው ጎቤ ክፍለጦር፣በሻለቃ ሻንበል መሳፍንት የሚመራው ሰሜን አምባራስ ከሸፍለጦር እና በሻለቃ ዳንኤል የሚመራው ጭና ክፍለጦር የተሳተፋ ሲሆን እጅግ ጥበብ እና ጀግንነት የታየበት ተልዕኮም ነበር ተብሏል። ድል ለአማራ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መረጃ ግንቦት 28/2016 ዓ/ም
1490Loading...
12
አገዛዙ አዲስ መልምል እንዲሰለጥን የላኩት ሰራዊት የት ገባ ብሎ ከጠየቃችሁ ጀግኖች ጋ ናቸው በሉት። ©ጃዊሳ ሚዲያ
1590Loading...
13
Media files
1690Loading...
14
Media files
1500Loading...
15
Media files
1410Loading...
16
👆👆👆Genocide on Amhara
1450Loading...
17
relocation
10Loading...
18
Media files
1480Loading...
19
ወሎ ኮምቦልቻ‼ ኮምቦልቻ ከተማ "ገበያ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ዛሬ ምሽት 1:20  ባጋጠመ የእሳት አደጋ በርካታ ንብረት ላይ ውድመት ማጋጠሙን የመረጃ ምንጮቼ ነግረውኛል።ጉዳቱ በአብዝሃኞቹ የበርበሬ መጋዘኖች ላይ ያጋጠመ መሆኑንም ተናግረዋል።አንድ ሰዓት በፈጀ ርብርብ እሳቱን መቆጣጠር መቻሉንም አመልክተዋል።የቃጠሎውን መነሻ ምክንያትና የደረሰውን የውድመት መጠን በተመለከተ ፖሊስ እያጣራ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። ምንጭ- ዋሱ
1480Loading...
20
ትግራይን ባገኘኸው አጋጠሚ በየትኛውም ቦታ በለው ግደለው ።
1470Loading...
በአማራ ጥላቻ የሰከረው የኦሮሞ ልዩ ኃይል📌 የኦሮሞ ልዩ ኃይል ሲሰለጥን ከመሠረታዊ የወታደር ስልጠና በተጨማሪ "የአማራ ጥላቻ" የሚግቷቸው ይመስለኛል። የአኖሌ ሀውልትን ሀሰተኛ ትርክት እንደ አጥሚት እየማገ ላደገ የኦህዴድ ኃይል አያስተምሯቸውም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ለማንኛውም ብዙ ጠያፍ ስድቦች እንዳሉት ባውቅም የአማራ ሕዝብ ግን ጠላቶቹ ምን እያሉ እንደሆነ ማወቅ ስላለበት ሳልቆርጥ ለጥፌዋለሁ። እያንዳንዱ አማራ ይመልከተው ሼር አድርጉት! መዳኛችን ፋኖነት ብቻ ነው፤ ሁሉም ባለበት ሁሉ ለዓላማው ይፈንን!
Show all...
5.03 MB
15.52 MB
በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ሎዛ ማርያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጉምብሪት ትምርህት ቤት ላይ ካምፕ ሰርቶ በሚኖረው የአድማ በታኝ ጦር ላይ ከምሽቱ 12፡00 ላይ በድንገት በወሰዱት እርምጃ ከ10 በላይ በመደምሰስ ትጥቃቸውን መረከባቸውን የአማራ ፋኖ በጎንደር የአፄዎቹ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ዳኛቸው አንዳርጌ ገልፃል።
Show all...
👍 2
አሁናዊ መረጃ! ተወዳጁ ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ ከ42 ቀናት እስር በኋላ ዛሬ ዳይሬክተሩን ዳግማዊ ፈይሳ ጨምሮ ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ፍርድ ቤት ቀርቧል ~ ለሰኔ 11 ተቀጥረዋል ~ የ13 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ~ በቡድን በመደራጀት ወጣቶችን መልምሎ በማሰማራት፣... ገንዘብ ለሽብር ቡድኑ ሎጂስቲክስ መግዣ ለማዋል... ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግታዊ ስርዓቱን በኃይል በትጥቅ ትግል ለመቀየር ሲንቀሳቀሱ በመገኘታቸው ተጠርጥረው.... የሚሉ መዘርዝሮችን የያዘ የጊዜ ቀጥሮ ማመልከቻ፤ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል። (የተያያዘው ምስል ላይ ዝርዝሩን ያገኙታል) ተወዳጁ ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ እስራኤል አገር "እብደት በሕብረት" የተሰኘ ቴአትሩን ለማሳየት አውሮፕላን ሊሳፈር ሲል ሚያዝያ 15 ቀን 2016 ዓ/ም ከአዲስ አበባ ኤርፖርት በፖሊሶች ተይዞ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ተወስዶ መታሰሩ ይታወሳል። አማኑኤል በታሰረ ከ42 ቀናት በኋላ በዛሬው ዕለት ግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ/ም ፖሊስ ፍርድ ቤት አቅርቦት የነበረ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ በመፍቀድ ለሰኔ 11 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ በተጨማሪም በቅርቡ በፖሊስ ተይዞ ለእስር የበቃው የ"እብደት በሕብረት" ቴአትር አዘጋጅ አንጋፋው ከያኒ ዳግማዊ ፈይሳን ጨምሮ ሌሎች 20 ሰዎችን በአንድ መዝገብ ለፌደራል መደበኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ቀርበው ሁሉንም ለሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ተለዋጭ ቀጠሮ እንደተሰጣቸው ማረጋገጥ ችያለሁ። መረጃው የያሬድ ሹመቴ ነው! ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/Gionamhara
Show all...
ግዮን-አማራ

●ማንኛውም ጥቆማና አስተያየትዎን @Haimonn ላይ ያድርሱን!

ሰበር የድል ዜና..‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም💪 25 አውቶቡስ ሙሉ ሰራዊቶቹን ይዞ ከባህር ዳር ወደ መሸንቲና አካባቢው በሶስት አቅጣጫ የተላከው የፋሺስቱ ሰራዊት ከፍተኛ ሽንፈትን ተቀብሎ በህይወት የተረፈው ወደ ባህር ዳር መሸሹ ተሰምቷል::
Show all...
👍 2
በአስቸኳይ ይድረስ! ሰሜን ወሎ (ትክክለኛ ቦታውን አላወቅንም) የድሮን ጥቃት አስበዋል። በሁሉም አማራጮች ለወገን ኃይል ለቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቱ ይድረስ።
Show all...
👍 2
#ሸዋ_መሬ_ዓለም_ከተማ‼ አምስት የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላት የአማራ ፋኖን ተቀላቀሉ። በእነ አብይ አህመድ የተቀነባበረ ሴራ ወገናችን ላይ አንተኩስም የሚል የተቀደሰ አማራዊ ሥነ ልቦና የተላበሱ በመርሐቤቴ ወረዳ ፌጥራ ተብሎ በሚጠራ ልዩ ስፍራ በነውረኛው የብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ካምፕ ተጠርንፈው የነበሩ አምስት የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላት ግንቦት 27/2016 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ መርሐቤቴ አካባቢ ለሚንቀሳቀሰው ናደው ክፍለጦርን በክብር ተቀላቅለዌል። ሕዝባዊ ፖሊሶቹ ክፍለጦሩን ሲቀላቀሉ በክፍለጦሩ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ክፍለጦሩን የተቀላቀሉት አምስቱ የአማራ ሕዝባዊ አባላት የአማራ ሕዝብ በእጅጉ የተቀነባበረ የሞት ድግስ እየተደገሰለት እንደሆነና ኦሮሙማ መራሹ የአብይ ሠራዊት አማራን በአማራ ለማስጨረስ በታቀደ መልኩ እየተሰራ ስለሆነ የትኛውም የአማራ ማንነት ያለው የመከላከያ ሰራዊት ፣ የአማራ አድማ ብተና ፖሊስ አባላት ፣ የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላትና የአማራ ሚሊሻ የዚህ አስነዋሪ ተግባር ተባባሪ ባለመሆን ሕዝባቸውን ከጅምላ ሞት እንዲታደጉ ጥሪ አቅርበዋል ሲል የገለጸልን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።
Show all...
👍 2
#ሸዋ_በረኸት..‼️ በረኸት ከአርብ ጀምሮ በነበረው ውጊያ የቆሰሉ የአገዛዙ ስልጣን አስጠባቂ ኃይሎች ከጠዋት ጀምሮ በሄሊኮፕተር እያነሳ ነው። በውጊያው ቆስለው ከተወሰዱት መካከል ከፍተኛ የወረዳው አመራሮች እና የጥምር ጦሩ አመራሮች ይገኙበታል።
Show all...
የአማራ ፋኖ በጎጃም አገው ምድር ክ/ጦ ዘንገና ብርጌድ በቲሊሊ ሰከላ መገንጠያ ላይ ከፍተኛ ውጊያ እያካሄደ ነው። #እናሸንፋለን💪 #አማራ_ላይጨርስ_አይጀምርም‼️ #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 @BIZAMO_MEDIA @BIZAMO_MEDIA @BIZAMO_MEDIA
Show all...
Repost from N/a
የፌደራሉ መንግስት ለሀገረ ግዳጅ ወታደራዊ ስልጠና ወደ ተለያዩ ወታደራዊ ማስልጠኛ እያስገባ መሆኑን ይታወቃል ። ይህ ወታደራዊ ስልጠና ለሚካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት እንዲሰለጥኑ መሆኑ ለኢትዩጵያውያን የከፋ አለመግባባቶች እንዲፈጠሩ ዋንኛ ምክንያት ሆኗል ። አንዳዶቹ ደግሞ ወደ ውትድርና በግዳጅ የሄዱ ይመስላሉ እንደ አብነት ከሳምንት በፊት ወደ ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ከሄዱ በኋላ ከካፕ እየወጡ መሆኑን መኮብለላቸው የአለም ዜና ከነዋሪዎች ለማረጋገጥ ችላለች ። የአለም ዜና ባጣራችው መረጃ መሰረት እስካሁን 5000 ሺህ ምልምል ወታደሮች በጎጃም በተለያዩ ወረዳዎች በፋኖ ሀይሎች እጅ እንደሚገኙ የአለም ዜና የመረጃ ምንጫችን አረጋግጠዋል ። ቴሌግራም ፦ t.me/YeAlemzna
Show all...