cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Mereja Amhara fano

ይህ ቴሌግራም የአብይ አህመድን አገዛዝ በኢትዮጵያውያን ላይ በተለይም በአማራው ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን ዘር ማጥፋት በፅኑ የምናውግዝብት እና የምንታገልበት እንዲሁም የአብይ አህመድን ሚስጢር የምናጋልጥበት ገጽ ነው አስተያየት እና ጥቆማ ቴሌግራም ፦ t.me/MerejaAm

Show more
Advertising posts
596
Subscribers
-424 hours
+37 days
+630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በፍጥነት ለሁሉም ፋኖ!! ለሁሉም አማራ!! ለሁሉም ኢትዮጵያዊ!! መድረስ ያለበት አደገኛ መረጃ.... 👇👇👇አነጋጋሪው የቴሌብር ጉድ👇👇👇
Show all...
የአማራ ፋኖ በጎጃም ! የመቶ ሁለተኛ ኮር የ66ኛ ክፍለ ጦር አመራር ምርኮኛው ሻምበል ኤርሚያስ ኤራሞ ባቡሬና የአማራ ፋኖ በጎጃም በበላይ ብርጌድ የሳተናው ሻለቃ አዋጊውና ማራኪው ፋኖ ቃልኪዳን ሊቁ በቢቸና ሰማይ ስር ። ድል ለአማራ ፋኖ‼ @BIZAMO_MEDIA
Show all...
#ሰበር_ዜና..‼️ ባህርዳር ባህርዳር አሁን ከመሼ ከመኮድ ወደ ኤርፖርት ሲሄድ በነበረ አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ በጫነ ፓትሮል ላይ በተወሰደ ደፈጣ ጥቃት ከእነ አጃቢዎቹ መደም'ሰሱ ተረጋግጧል። #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ
Show all...
👍 3
በአማራ ክልል ውስጥ አብይ አሕመድ የፈጠረውን ጦርነት በተመለከተ ኮማንድ ፖስቱና የብአዴን ብልጽግና ሪፖርት እንዲያቀርቡ በተደረገው መሰረት ገምግመው አቅርበዋል። ይህን በተመለከተ መረጃዎች ይዘናል ያድምጡት ። ስለ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ፣ አዲስ ስለተቀመጠው አቅጣጫ፣ ሕዝቡ እና ፋኖ ላይ ስለታቀደው መጠነ ሰፊ የጥቃት ፕላን እና ሌሎችም መረጃዎች ይዘናል ያድምጡን።
Show all...
የመካነ ሰላሙ ኩሩ ጀግና! የመካነሰላሙ ግስላ ጀግና ፋኖ ቴዎድሮስ አምባቸው ከጠላት ጋር አንገት ላንገት ተናንቆ በክብር መሰዋቱን በወሎ ዕዝ የእስክንድር ነጋ ክ/ጦር በይፋ አስታውቋል። ታዲያ የሚገርመው ነገር... በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ ለመመከት ሲታገል በክብር የተሰዋው የፋኖ ቴዎድሮስ አምባቸው ስርዓተ ቀብር በተካሄደበት እለት ለስድስት ወራት ወታደራዊ ሳይንስ የሰለጠኑ ከ500 በላይ ዕጩ ፋኖዎች ተመርቀዋል። ክፍለ ጦሩ አንድ ጀግና ሲሰዋብን 500 ጀግኖችን ተክተናል ሲል ለአማራ ድምፅ ሚድያ ገልጿል። ፋኖ ቴዎድሮስ በወግዲ ወረዳ ሰኮሩ ቀጠና ግምቦት 03/2016 ዓ/ም  በተደረገ ከባድ የጨበጣ ውጊያ በርካታ የጠላት ኃይልን አጋድሞ እሱም በክብር ተሰውቷል። በዕለቱ በነበረው የጨበጣ ውጊያ፡ ፍኖ ቴዎድሮስ የጠላትን ዲሽቃ ለመቀማት ሳንጃ ነቅሎ ወደ ጠላት ምሽግ ዘሎ በመግባት ግብግብ ላይ እንዳለ በተወረወረበት ከባድ መሣሪያ ከአንድ ጓዱ ጋር በመሆን በክብር አርፏል። የጀግናው ስርዓተ ቀብር ትናንት በስቲያ ግምቦት 05/2016 ዓ/ም ከ500 ዕጩ ፋኖዎች ምረቃ ስነ ስርዓት ጋር ጎን ለጎን ተካሂዷል። ስለ አማራ ህዝብ ነፃነት፡ ስለ አማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ ሲል በክብር የተሰዋው የስናይፐሩ ጠበብት፣ የአርፒጂው ባለሟል፣ የብሬኑ ቀበጥ ፋኖ ቴዎድሮስ አምባቸው ስርዓተ ቀብሩ፡ በደህና ቀን የተዳረች የደህና ዲታ ልጅ ሰርግን ያስንቃል ሲሉ ጓዶቹ ለአማራ ድምፅ ሚድያ የወሎ ዘጋቢዎች ገልፀዋል። የፋኖ ቴዎድሮስ ቤተሰብ ሁኔታ ምን ይመስላል? እስከ ተሰዋበት ዕለት በየትኞቹ አውደ ግምባሮች ተዋግቷል? የቀብር ስነ ስርዓቱስ በምን መልኩ ተፈፀመ? እንዲሁም በዕለቱ ከ500 በላይ ዕጩ ፋኖዎች የምረቃ ስነ ስርዓታቸው በምን መልኩ ተከናወነ በሚሉ ጥያቄዎች ዙሪያ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ የእስክንድር ነጋ ክ/ጦር ሚድያና ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ ፋኖ ኑረዲን አበበ ሀሰን ከአማራ ድምፅ ሚድያ ጋር ቆይታ አድርጓል።ይከታተሉ👉 https://www.youtube.com/watch?v=ZJYbj2B8CUc
Show all...
የመካነሰላሙ ጀግና!ከ500 በላይ በሆኑ ተመራቂ ፋኖዎች ታጅቦ የተፈፀመው የቀብር ስነ ስርዓት!አንዱ ሲሰዋ 500 ፋኖ ተተካ!

voice of amhara/anchor media/ethio 360/amhara new/news amhara/bahirdar/ethio forum

1
የአማራ ፋኖ በጎጃም ጠቅላይ አዛዥ ጓድ አርበኛ ዘመነ ካሴ ከግዙፉ የጃዊ ክፍለጦር አመራሮች ጋር ውይይት አድርጓል። ውይይቱ ጠንካራ ጎንን ለማስቀጠል ድክመቶችን ነቅሶ ለማውጣት ያለመ ነዉ ። ድል ለአማራ ህዝብ!
Show all...
~ አርበኛ ተፈሪ መኮነን! ከ2008 ዓ/ም በፊት የአሚኮ ፕሮሞሽን ሀላፊ፣ የንስር ሚዲያ መስራችና በባህርዳር ከተማ ወጣቱን ማንቃት ጉልህ ሚና የተጫወተ ድንቅ አርበኛ ነበር። ይህ አርበኛ በኮሎኔል ፈንታው ሙሀቤ የሚመራው የወሎ ዕዝ እና በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የምስራቅ አማራ ፋኖ ወደ አንድ እንዲመጣ የተቋቋመውን ኮሚቴ በመምራትና ሂደቱ እንዲፋጠን ወሳኝ ሚና የተጫወተ ነው። በተመሳሳይ ሻለቃ መከታው ማሞ የሚመራውን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛትን እና በአርበኛ አሰግድ የሚመራውን የአማራ ፋኖ በሸዋ ወደ አንድ እንዲመጡ ለማድረግ እየሰራ ካለው ኮሚቴ አባል በመሆን ስራዎችን እየሰራ ይገኝ ነበር። አገዛዙ ከወራቶች በፊት በደብረ ኤልያስ ገዳም የሰነዘረውን ጥ*ቃት ለመመከት ከጓዶቹ ጋር ተሰልፎ በርካታ ገድሎችን ፈፅሟል። አርበኛ ተፈሪ አገዛዙ በጥ*ላቻ ተነሳስቶ በአማራነታቸው ብቻ ገሚሶችን በማሰር፡ መያዝ ያልቻላቸውን ደግሞ በሌሉበት በሽ*ብር ወን*ጀል ከከሰሳቸው ውስጥ አንዱ ነው። ይህ ኩሩ ጀግና በአማራ ትግል ሂደት ውስጥ የሚስተዋሉ ውስብስብ ችግሮችንና እንቅፋኖችን በመበጣጠስ በጎጃም፣ በሸዋ፣ በወሎና በጎንደር ያሉ ፋኖዎች ወደ አንድ መጥተው የአማራ ፋኖ እንዲቋቋም ትልቅ ጥረት እያደረገ ባለበት ሰሞኑን በሰሜን ወሎ ዞን የአብይን ሠራዊት 200ውን አጋድሞ ገሎ ተሰውቷል።
Show all...
አርበኛ ተፈሪ መኮነን! ከ2008 ዓ/ም በፊት የአሚኮ ፕሮሞሽን ሀላፊ፣ የህዝባዊ ግንባሩ መስራች፣ የንስር ሚዲያም መስራች ፣በባህርዳር ከተማ ወጣቱን ማንቃት ጉልህ ሚና የተጫወተ ድንቅ አርበኛ ነበረ። ይህ አርበኛ በኮሎኔል ፈንታው ሙሀቤ የሚመራው የወሎ ዕዝ እና በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የምስራቅ አማራ ፋኖ ወደ አንድ እንዲመጣ የተቋቋመውን ኮሚቴ በመምራትና ሂደቱ እንዲፋጠን ወሳኝ ሚና የተጫወተ ነው። በተመሳሳይ ሻለቃ መከታው ማሞ የሚመራውን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛትን እና በአርበኛ አሰግድ የሚመራውን የአማራ ፋኖ በሸዋ ወደ አንድ እንዲመጡ ለማድረግ እየሰራ ካለው ኮሚቴ አባል በመሆን ስራዎችን እየሰራ ይገኝ ነበር። አገዛዙ ከወራቶች በፊት በደብረ ኤልያስ ገዳም የሰነዘረውን ጥቃት ለመመከት ከጓዶቹ ጋር ተሰልፎ በርካታ ገድሎችን ፈፅሟል። አርበኛ ተፈሪ አገዛዙ በጥላቻ ተነሳስቶ በአማራነታቸው ብቻ ገሚሶችን በማሰር፡ መያዝ ያልቻላቸውን ደግሞ በሌሉበት በሽብር ወንጀል ከከሰሳቸው ውስጥ አንዱ ናቸው። ይህ ኩሩ ጀግና በአማራ ትግል ሂደት ውስጥ የሚስተዋሉ ውስብስብ ችግሮችንና እንቅፋኖችን በመበጣጠስ በጎጃም፣ በሸዋ፣ በወሎና በጎንደር ያሉ ፋኖዎች ወደ አንድ መጥተው የአማራ ፋኖ እንዲቋቋም ትልቅ ጥረት እያደረገ ባለበት ሰሞኑን በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ልዩ ስሙ ሸዋት በተባለ አከባቢ ላይ አገዛዙ በፈፀመው የድሮን ጥቃት በክብር ተሰውቷል። ©ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አምበርብር
Show all...
👏 1
ባህር ዳር ባለፀጋ፣ ደፋር፣ በክብሩ የማይደራደር ሰው አጣች። ተፈሪ መኮንን ይባላል። የአሚኮ ፕሮሞሽን ሀላፊ ነበር። አንድ ለአምስት አልሰበሰብም በማለቱ ከደረጃ ዝቅ ሲል  በክብሬ እና በነፃነቴ ብሎ በ2008 ስራ ለቀቀ።  ከዚያም በባህርዳር ወጣቱን ማንቃት፣ ማደራጀት ጀመረ። የአብን ዋና አንቀሳቃሽ ሞተር፣ የንስር ሚዲያም መስራች፣ የህዝባዊ ግንባር መስራች፣ በሗላም ሁሉም የአማራ  ፋኖዎችን ወደ አንድ ሊያመጣ ወሎ በሄደበት መስዋዕት ሆኗል። ትግሉ በእንቁ ወንድሞቻችን መስዋዕትነት ይቀጥላል።
Show all...
👍 2
ቦሌ ብራስ እጅግ ታዋቂ የእናቶች ሆስፒታል ነው። የሀገር ሀብት ነው። ሀብትን ለኮሪደር አፍርሶ፣ ሌላ ሀብት አፍስሶ ሌላ ህንፃ መገንባት ምን ይባላል?
Show all...
1