cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Rifty grupe 5 R (N)

ማንበብ ሙሉ ሰው ያደርጋል መሰለኝ😏

Show more
Ethiopia9 663The language is not specifiedLinguistics13 982
Advertising posts
246
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-2130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

https://100seconds.et/join/8904bea1-6995-4ba6-bc78-be14c813b3f9 ሰላም! በ ኢትዮቴሌኮም 100 ሰከንድ ውድድር ውስጥ በመቀላቀል ነፃ ክሬዲቶቼን እንዳገኝ ይርዱኝ። በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ። እንዲሁም 10 ጥያቄዎችን መመለስ እና የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
Move to canada inbox @Alelignadu
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#New በ2015 የትምርት ዘመን በሬሚዲያል ፕሮግራም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የማካካሻ ትምህርት የወሰዱ ተማሪዎች እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ በሬሜዲያል ፈተና ማስፈጸሚያ ሰነድ ውስጥ በተጠቀሰው መሰረት በማዕክል ከ70% እና በተቋማት ከ30% በሚሰጡ ምዘናዎች 50% እና ከዚያ በላይ የሚያመጡ ተማሪዎች የፍሬሽማን ኮርስ እንዲማሩ የተወሰነ ሲሆን፡- 1. ከመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ፤ 2. ከአንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ ሌላ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ እና 3. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ መንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር #የማይችሉ መሆኑን ተቀምጧል፡፡ ስለሆነም እነዚህ ተማሪዎች ከላይ በተራ ቁጥር 1 እስከ 3 በተቀመጠው መሠረት ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም ሄደው መማር የሚፈልጉ ከሆነ መረጃቸው በአግባቡ ተደራጅቶ እንዲሰጣቸው እናሳስባለን፡፡ (ትምህርት_ሚኒስቴር) ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የማካሻ ትምህርት ውጤትን ከ50% በታች ላመጣችሁ ተማሪዎች ማስታወሻ: ከ50% በታች ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ብቻ የተለጠፈ
Show all...
Witet ye 12 mayet mifelige inbox👉 @Alelignadu
Show all...