Rifty grupe 5 R (N)
246
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-2130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
https://100seconds.et/join/8904bea1-6995-4ba6-bc78-be14c813b3f9
ሰላም! በ ኢትዮቴሌኮም 100 ሰከንድ ውድድር ውስጥ በመቀላቀል ነፃ ክሬዲቶቼን እንዳገኝ ይርዱኝ። በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ። እንዲሁም 10 ጥያቄዎችን መመለስ እና የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#New
በ2015 የትምርት ዘመን በሬሚዲያል ፕሮግራም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የማካካሻ ትምህርት የወሰዱ ተማሪዎች እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ በሬሜዲያል ፈተና ማስፈጸሚያ ሰነድ ውስጥ በተጠቀሰው መሰረት በማዕክል ከ70% እና በተቋማት ከ30% በሚሰጡ ምዘናዎች 50% እና ከዚያ በላይ የሚያመጡ ተማሪዎች የፍሬሽማን ኮርስ እንዲማሩ የተወሰነ ሲሆን፡-
1. ከመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተዛውሮ መማር
እንደሚችሉ፤
2. ከአንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ ሌላ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ እና
3. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ መንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር #የማይችሉ መሆኑን ተቀምጧል፡፡
ስለሆነም እነዚህ ተማሪዎች ከላይ በተራ ቁጥር 1 እስከ 3 በተቀመጠው መሠረት ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም ሄደው መማር የሚፈልጉ ከሆነ መረጃቸው በአግባቡ ተደራጅቶ እንዲሰጣቸው እናሳስባለን፡፡ (ትምህርት_ሚኒስቴር)
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
Photo unavailableShow in Telegram
የማካሻ ትምህርት ውጤትን ከ50% በታች ላመጣችሁ ተማሪዎች
ማስታወሻ: ከ50% በታች ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ብቻ የተለጠፈ