en
Feedback
አንድ አማራ (አሳምነው ጽጌ🔥)

አንድ አማራ (አሳምነው ጽጌ🔥)

Open in Telegram

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ። 💚💛❤️ https://t.me/OneAmhra

Show more
1 057
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1530 days
Posts Archive
በመጀመሪያ እንኳን ለአማራ ፋኖ በጎጃም የምስረታ የአንደኛ አመት አደረሳችሁ። እንደሚታወቀው ድማማ ዲክላሬሽን የአንድነት መንፈስ የታወጀበት ለሌሎች አራያ ሆኖ የታየበት ጠላት  ሻለቃ ዝናቡን እና ፋኖ ስሜነህ ሙላትን ሰከላ ግሽ አባይ ከተማ ላይ በድሮን ለመምታ አቅዶ ያልተሳካለት፣ ለአማራ አንድነት ብርሃን የታየበት እና ጠላት የከሰረበት ዕለት ነበር በድጋሜ እንኳን አድረሳችሁ። በዛሬው ዕለት አሸባሪው የብርሀኑ ጁላ ጦር ከሰከላ ወደ ቲሊሊ ከጥዋቱ 12:00 እሬሽን ለመቀበል እንቅስቃሴ አድርጎ ነበረ። ከአሁን በፊት ቲሊሊ የሚገኘው የጠላት ሀይል እሬሽን ለማቀበል በሚወጣበት ሰሀት  በአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር የሰከላው ግዮን ብርጌድ እና በዘንገና ብርጌድ በተደጋጋሚ በሚደርስበት ጥቃት በመማረሩ እሬሽን አላቀብልም ቲሊሊ ገብታችሁ ውሰዱ በማለት እምቢ ቢልም ከብዙ ልመና በኋላ ከቀኑ 7:00 እሬሽኑን አቀብሏል። ከብዙ ድካም እና ልመና በኋላ ከሰከላ የወጣው የብርሀኑ ጁላ ጦር ቲሊሊ ዳንጊያ መገንጠያ አካባቢ እሬሽኑን ተቀብሎ ወደ ሰከላ ሲመለስ በጀግኖቹ ግዮን ብርጌድ አይበገሬዎቹ መብረቁ ሻለቃ፣ ናደው ሻለቃ ፣ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ ደፈጣ በመያዝ ጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ሰንዝረዋል። ጠላት  የአናብስቶቹን የግዮን ብርጌድ፣ ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና የዘንገና ብርጌድ ምት መቋቋም ሲያቅተው ሙት እና ቁስለኛውን በየሜዳው እያዝረከረከ ወደ ሰከላ እግሬ አውጭኝ ብሎ ሲፈረጥጥ አምቢሲ  ላይ ግዮን ብርጌድ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ደፈጣ በመያዝ ጠላትን በብሬል እና በክላሽ አቀባበል አድርጋለታለች። በዛሬው አውደ ውጋያ ከኋላ ግዮን ብርጌድ መብረቁ ሻለቃ፣ናደው ሻለቃ፣ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ ከፊት ለፊት ግዮን ብርጌድ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ከበባ በመስራት ጠላትን እናቴ ጥሪኝ ሲያሰኙት ውለዋል። አናብስቶቹ  ከቀኑ 7:00-12:00 ጠላትን ሲደመስሱት ውለዋል። በዚህ አውደ ውጊያ ግዮን ብርጌድ በሻለቃ አበጀ አያና የሚመራው መብረቁ ሻለቃ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እና 2 የጠላት ሀይልን ከነሙሉ ትጥቃቸው መማረክ ችላለች። በፋኖ እንደሻው ጌታነህ የሚመራው ግዮን ብርጌድ ከጥር 29/2017 ጀምሮ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የመርኮኞቹን ቁጥር ወደ 11 ከፍ አድርጓል። ውጊያው እንደቀጠለ ነው ሙሉ ዝርዝር ዘገባውን በነገው ዕለት የምናደርስ ይሆናል ሲል የቻለ አድማሱ የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር የግዮን ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ለአሻራ ሚዲያ ተናግሯል ። ድል ለተገፋው ለአማራ ህዝብ ድል ፋኖ! አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋን

በመጀመሪያ እንኳን ለአማራ ፋኖ በጎጃም የምስረታ የአንደኛ አመት አደረሳችሁ። እንደሚታወቀው ድማማ ዲክላሬሽን የአንድነት መንፈስ የታወጀበት ለሌሎች አራያ ሆኖ የታየበት ጠላት  ሻለቃ ዝናቡን እና ፋኖ ስሜነህ ሙላትን ሰከላ ግሽ አባይ ከተማ ላይ በድሮን ለመምታ አቅዶ ያልተሳካለት፣ ለአማራ አንድነት ብርሃን የታየበት እና ጠላት የከሰረበት ዕለት ነበር በድጋሜ እንኳን አድረሳችሁ። በዛሬው ዕለት አሸባሪው የብርሀኑ ጁላ ጦር ከሰከላ ወደ ቲሊሊ ከጥዋቱ 12:00 እሬሽን ለመቀበል እንቅስቃሴ አድርጎ ነበረ። ከአሁን በፊት ቲሊሊ የሚገኘው የጠላት ሀይል እሬሽን ለማቀበል በሚወጣበት ሰሀት  በአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር የሰከላው ግዮን ብርጌድ እና በዘንገና ብርጌድ በተደጋጋሚ በሚደርስበት ጥቃት በመማረሩ እሬሽን አላቀብልም ቲሊሊ ገብታችሁ ውሰዱ በማለት እምቢ ቢልም ከብዙ ልመና በኋላ ከቀኑ 7:00 እሬሽኑን አቀብሏል። ከብዙ ድካም እና ልመና በኋላ ከሰከላ የወጣው የብርሀኑ ጁላ ጦር ቲሊሊ ዳንጊያ መገንጠያ አካባቢ እሬሽኑን ተቀብሎ ወደ ሰከላ ሲመለስ በጀግኖቹ ግዮን ብርጌድ አይበገሬዎቹ መብረቁ ሻለቃ፣ ናደው ሻለቃ ፣ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ ደፈጣ በመያዝ ጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ሰንዝረዋል። ጠላት  የአናብስቶቹን የግዮን ብርጌድ፣ ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና የዘንገና ብርጌድ ምት መቋቋም ሲያቅተው ሙት እና ቁስለኛውን በየሜዳው እያዝረከረከ ወደ ሰከላ እግሬ አውጭኝ ብሎ ሲፈረጥጥ አምቢሲ  ላይ ግዮን ብርጌድ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ደፈጣ በመያዝ ጠላትን በብሬል እና በክላሽ አቀባበል አድርጋለታለች። በዛሬው አውደ ውጋያ ከኋላ ግዮን ብርጌድ መብረቁ ሻለቃ፣ናደው ሻለቃ፣ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ ከፊት ለፊት ግዮን ብርጌድ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ከበባ በመስራት ጠላትን እናቴ ጥሪኝ ሲያሰኙት ውለዋል። አናብስቶቹ  ከቀኑ 7:00-12:00 ጠላትን ሲደመስሱት ውለዋል። በዚህ አውደ ውጊያ ግዮን ብርጌድ በሻለቃ አበጀ አያና የሚመራው መብረቁ ሻለቃ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እና 2 የጠላት ሀይልን ከነሙሉ ትጥቃቸው መማረክ ችላለች። በፋኖ እንደሻው ጌታነህ የሚመራው ግዮን ብርጌድ ከጥር 29/2017 ጀምሮ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የመርኮኞቹን ቁጥር ወደ 11 ከፍ አድርጓል። ውጊያው እንደቀጠለ ነው ሙሉ ዝርዝር ዘገባውን በነገው ዕለት የምናደርስ ይሆናል ሲል የቻለ አድማሱ የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር የግዮን ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ለአሻራ ሚዲያ ተናግሯል ። ድል ለተገፋው ለአማራ ህዝብ ድል ፋኖ! አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋን

የፋኖዎች ትግል በፍፁም አይቀለበስም! ========================= የፋኖዎች ትግል ሊቀለበስ ይችል ይሆናል ወይም የአማራ ህዝብ ከነበረበት የግማሽ ምዕተ አመት የመከራና የስቃይ ፖለቲካ ነፃ ሊወጣበት የሚችልበት የነፃነት ጉዞ ሳንካ ግጥሞት ሀዲዱን ሊስት ይችል ይሆን ወይ የሚባልበትን ሁኔታዎች የተሻገረ ከመሆኑ አንፃር ትግሉ ሊቀለበስ የሚችልባቸውን መሰናክሎች በአግባቡ ተሻግሮ ለድል መብቃቱ የማይቀር ጉዳይ ነው። እንዲህ ሲባል ከብዙ በጥቂቲ ምክንኒያቶቹ የሚከተሉት ናቸው። እነሱም: – 1) ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መልስ ======================== የፋኖዎች ትግል የወያኔ ወረራን በመመከት ዙሪያ ላያ ያተኮረ ትግል ብቻ ቢሆን ኖሮ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ወዲህ በወያኔ የወረራ ጦርነት ወቅት የተሳተፉ የፋኖ አደረጃጀቶችን ከጦርነቱ በፊት ወደነበረው ህይወታቸው መልሶ አደረጃጀቶቻቸውን መበተን የሚቻልበት መንገዶች በአብይ አህመድ ተሞክሯል። ወረራን ለመከላከል የተሰለፉ አደረጃጀቶች ከገንዘብ ሽልማት፣ የእውቅና ዋንጫ፣ የመኖሪያ ቤቶች ሽልማት እስከ የእርሻ መሬት መሸለምና ስልጣን እስከ መስጠት የደረሰ ጥቅም ላይ ያተኮረ የፋኖዎችን አደረጃጀቶች የመበተን ስልት ስራ ላይ ውሎ ነበር። ይህ እቅድ የፋኖዎችን አቅም የመቀነሻ ~ phasing out project ~ አካል ነበር። በዚያ እቅድ በአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ውስጥ ሚናዬ እስከ ፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መጠናቀቅ ድረስ ነበር ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶች ሲበተኑ የአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ገና ያልተመለሱ የፖለቲካ ጥያቄዎች አሉት ያሉት አደረጃጀቶች በአላማቸው ፀንተው ቆመው ታይተዋል። 2) የአማራ ክልል ልዩ ሀይል ================= በአማራ ክልል ልዩ ሀይልና በፋኖዎች አደረጃጀቶች ውስጥ ታይቶ የነበረው የትግል አስተዋፅኦና ትብብር ትልቅ የትግል ሀይልን የፈጠረ ጉዳይ ነበር። የአማራ ክልል መንግስታዊ ልዩ ሀይል አደረጃጀት መበተን ማለት በፋኖ አደረጃጀት የሀይል ሚዛን አሰላለፍ ውስጥ የጎላ ተፅእኖ የሚፈጥርና የፋኖ አደረጃጀቶች ያለ አጋዥ ሀይል ብቻቸውን እንዲቀሩና በአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ውስጥ የፋኖዎች ህለውና የመበተን አደጋ እንዲያጋጥመው ተደርጎ የተዘየደ መላ ነበር። 3) የአብይ አህመድና የወታደሩ የበላይ አመራሮች ምክር =================================== በሽልማት ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው የተመለሱ ተብለው ከፋኖ አደረጃጀቶች ውጭ የሆኑ አካላትና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል መበተን ተጨምሮበት ቀሪዎቹን የፋኖ አደረጃጀቶች በሀይል ትጥቃቸውን አስወልቆ ዛሬ የትጥቅ ትግል ላይ ያሉ የፋኖዎችን አደረጃቶችን ማጥፋት ይቻላል የተባለው ምክክር የፋኖዎችን ህልውና የመበተን፣የማክስምና የማጥፋት ዋናው ~ grand scheme ~ እቅድ ነበር። 4) አማራ ክልልን በአስቸኳይ አዋጅ ጠርንፎ ከአለም አይንና ጆሮ ሰውሮ የፋኖዎችን ትግል የማምከን ዘመቻ ============================= አማራ ክልልን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ጠርንፎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን አቋርጦ በወታደራዊ ዘመቻ ሊሰራ የሚችለውን ገፍ ከዓለም አይንና ጆሮ ደብቆ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፋኖዎችን አደረጃጀቶች ለማንበርከክና ለማጥፋት የተሰራው ወታደራዊ እቅድ መነሻው በፋኖዎች አደረጃጀቶች ውስጥ የተወሰነው ሀይል ወደ ሰላመዊ ኑሮ በሽልማት መልክ የተመለሰና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል የተበተነ ከመሆኑ አንፃር ቀሪው የፋኖዎች አደረጃጀቶች በጣም ጥቂትና የመንግስትን ሀይል ተቋቁመው ህልውናቸውን አስጠብቀው መቀጠል የሚችሉበት እድል አይኖርም ከሚል ስሌት የተነሳ ሙሉ ለሙሉ ፋኖዎችን የማጥፋት ዘመቻ ነበር። 5) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በወታደራዊ እዝ ውስጥ ዝግ የነበረውን ክልል ጉዳይ በሀገራዊ አጀንዳዎች መሸፈን ================================== በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠርንፎ በወታደራዊ የወረራ ዘመቻ እዝ ውስጥ ሊፈፀም የሚችለውን ወታደራዊ ወንጀል የሀገር ውስጥ ማህበረሰቡም ሆነ የአለም ማህበረሰብ ምን እየተካሄደ እንዳለ እንዳያውቅና እንዳይረዳ ስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን ከማቋረጥ ባለፈ በተለይ የሀገር ውስጡ ማህበረሰብ ትኩረት ወደ ሌላ አቅጣጫ ለመሳብ ተከታታይ ሀገራዊ አንደምታ ያላቸው አጀንዳዎችን መተግበር የፋኖ አደረጃጀቶችን ለማጥፋት ለተዘየደው ዘመቻ ሽፋን ሆነው ያገለግላሉ ተብሎ የታሰበበት ሁኔታ ለመኖሩ ብዙ ምልክቶች ነበሩ። 6) ስልክና ኢንተርኔ ዘግቶ ይደረግ ከነበረው ዘመቻ ስልክና ኢንተርኔት ከፍቶ የልዩነት አጀንዳ ማራገብ ========================== እዚህ ደረጃ ላይ መንግስት የደረሰው በመንግስት አቅምና ችሎታ ወይም ጠንካራ ጎኖች ተብለው በሚታሰቡ ጉዳዬች ላይ ተመስርቶ ዛሬ የትጥቅ ትግል ላይ ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶችን ማጥፋት እችላለሁ ብሎ ሂሳብ ሰርቶ የነበረው መንግስት እቅዱ ሙሉለሙሉ አለመስራቱን በመገንዘብ ከራሱ ጠንካራ ጎን ይልቅ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፋኖዎች ደካማ ጎን ላይ በመነሳት ፋኖዎችን ማጥፋት ወይም ትግላቸውን ማደናቀፍ እንችላለን ብለው የወጠኑት እቅድ አካል ነበር። ዛሬ ላይ በመንግስት አቅምና ጥናካሬ ላይ የተመሰረተ ፋኖዎችን የማጥፋት እቅድም ሆነ በፋኖዎች ደካማ ጎን ላይ ተመስርቶ የተሰላው ፋኖዎችን የማጥፋት እቅዶች በሙሉ ምንም ፋኖዎችን ለማጥፋት በሚደረገው ህልም ለመንግስት ምንም ያመጣው ለውጥም ሆነ ውጤት የለም። ከላይ በተዘረዘሩ ጉዳዬች ውስጥ አልፎ ዛሬ ላይ ያለው የፋኖዎች ትግልና አደረጃጀት ትግላቸው ሊቀለበስ የማይቻልበት ደረጃ ላይ የደረሰ ለመሆኑ ምስክሮች ናቸው።

የፋኖዎች ትግል በፍፁም አይቀለበስም! ========================= የፋኖዎች ትግል ሊቀለበስ ይችል ይሆናል ወይም የአማራ ህዝብ ከነበረበት የግማሽ ምዕተ አመት የመከራና የስቃይ ፖለቲካ ነፃ ሊወጣበት የሚችልበት የነፃነት ጉዞ ሳንካ ግጥሞት ሀዲዱን ሊስት ይችል ይሆን ወይ የሚባልበትን ሁኔታዎች የተሻገረ ከመሆኑ አንፃር ትግሉ ሊቀለበስ የሚችልባቸውን መሰናክሎች በአግባቡ ተሻግሮ ለድል መብቃቱ የማይቀር ጉዳይ ነው። እንዲህ ሲባል ከብዙ በጥቂቲ ምክንኒያቶቹ የሚከተሉት ናቸው። እነሱም: – 1) ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መልስ ======================== የፋኖዎች ትግል የወያኔ ወረራን በመመከት ዙሪያ ላያ ያተኮረ ትግል ብቻ ቢሆን ኖሮ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ወዲህ በወያኔ የወረራ ጦርነት ወቅት የተሳተፉ የፋኖ አደረጃጀቶችን ከጦርነቱ በፊት ወደነበረው ህይወታቸው መልሶ አደረጃጀቶቻቸውን መበተን የሚቻልበት መንገዶች በአብይ አህመድ ተሞክሯል። ወረራን ለመከላከል የተሰለፉ አደረጃጀቶች ከገንዘብ ሽልማት፣ የእውቅና ዋንጫ፣ የመኖሪያ ቤቶች ሽልማት እስከ የእርሻ መሬት መሸለምና ስልጣን እስከ መስጠት የደረሰ ጥቅም ላይ ያተኮረ የፋኖዎችን አደረጃጀቶች የመበተን ስልት ስራ ላይ ውሎ ነበር። ይህ እቅድ የፋኖዎችን አቅም የመቀነሻ ~ phasing out project ~ አካል ነበር። በዚያ እቅድ በአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ውስጥ ሚናዬ እስከ ፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መጠናቀቅ ድረስ ነበር ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶች ሲበተኑ የአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ገና ያልተመለሱ የፖለቲካ ጥያቄዎች አሉት ያሉት አደረጃጀቶች በአላማቸው ፀንተው ቆመው ታይተዋል። 2) የአማራ ክልል ልዩ ሀይል ================= በአማራ ክልል ልዩ ሀይልና በፋኖዎች አደረጃጀቶች ውስጥ ታይቶ የነበረው የትግል አስተዋፅኦና ትብብር ትልቅ የትግል ሀይልን የፈጠረ ጉዳይ ነበር። የአማራ ክልል መንግስታዊ ልዩ ሀይል አደረጃጀት መበተን ማለት በፋኖ አደረጃጀት የሀይል ሚዛን አሰላለፍ ውስጥ የጎላ ተፅእኖ የሚፈጥርና የፋኖ አደረጃጀቶች ያለ አጋዥ ሀይል ብቻቸውን እንዲቀሩና በአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ውስጥ የፋኖዎች ህለውና የመበተን አደጋ እንዲያጋጥመው ተደርጎ የተዘየደ መላ ነበር። 3) የአብይ አህመድና የወታደሩ የበላይ አመራሮች ምክር =================================== በሽልማት ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው የተመለሱ ተብለው ከፋኖ አደረጃጀቶች ውጭ የሆኑ አካላትና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል መበተን ተጨምሮበት ቀሪዎቹን የፋኖ አደረጃጀቶች በሀይል ትጥቃቸውን አስወልቆ ዛሬ የትጥቅ ትግል ላይ ያሉ የፋኖዎችን አደረጃቶችን ማጥፋት ይቻላል የተባለው ምክክር የፋኖዎችን ህልውና የመበተን፣የማክስምና የማጥፋት ዋናው ~ grand scheme ~ እቅድ ነበር። 4) አማራ ክልልን በአስቸኳይ አዋጅ ጠርንፎ ከአለም አይንና ጆሮ ሰውሮ የፋኖዎችን ትግል የማምከን ዘመቻ ============================= አማራ ክልልን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ጠርንፎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን አቋርጦ በወታደራዊ ዘመቻ ሊሰራ የሚችለውን ገፍ ከዓለም አይንና ጆሮ ደብቆ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፋኖዎችን አደረጃጀቶች ለማንበርከክና ለማጥፋት የተሰራው ወታደራዊ እቅድ መነሻው በፋኖዎች አደረጃጀቶች ውስጥ የተወሰነው ሀይል ወደ ሰላመዊ ኑሮ በሽልማት መልክ የተመለሰና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል የተበተነ ከመሆኑ አንፃር ቀሪው የፋኖዎች አደረጃጀቶች በጣም ጥቂትና የመንግስትን ሀይል ተቋቁመው ህልውናቸውን አስጠብቀው መቀጠል የሚችሉበት እድል አይኖርም ከሚል ስሌት የተነሳ ሙሉ ለሙሉ ፋኖዎችን የማጥፋት ዘመቻ ነበር። 5) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በወታደራዊ እዝ ውስጥ ዝግ የነበረውን ክልል ጉዳይ በሀገራዊ አጀንዳዎች መሸፈን ================================== በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠርንፎ በወታደራዊ የወረራ ዘመቻ እዝ ውስጥ ሊፈፀም የሚችለውን ወታደራዊ ወንጀል የሀገር ውስጥ ማህበረሰቡም ሆነ የአለም ማህበረሰብ ምን እየተካሄደ እንዳለ እንዳያውቅና እንዳይረዳ ስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን ከማቋረጥ ባለፈ በተለይ የሀገር ውስጡ ማህበረሰብ ትኩረት ወደ ሌላ አቅጣጫ ለመሳብ ተከታታይ ሀገራዊ አንደምታ ያላቸው አጀንዳዎችን መተግበር የፋኖ አደረጃጀቶችን ለማጥፋት ለተዘየደው ዘመቻ ሽፋን ሆነው ያገለግላሉ ተብሎ የታሰበበት ሁኔታ ለመኖሩ ብዙ ምልክቶች ነበሩ። 6) ስልክና ኢንተርኔ ዘግቶ ይደረግ ከነበረው ዘመቻ ስልክና ኢንተርኔት ከፍቶ የልዩነት አጀንዳ ማራገብ ========================== እዚህ ደረጃ ላይ መንግስት የደረሰው በመንግስት አቅምና ችሎታ ወይም ጠንካራ ጎኖች ተብለው በሚታሰቡ ጉዳዬች ላይ ተመስርቶ ዛሬ የትጥቅ ትግል ላይ ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶችን ማጥፋት እችላለሁ ብሎ ሂሳብ ሰርቶ የነበረው መንግስት እቅዱ ሙሉለሙሉ አለመስራቱን በመገንዘብ ከራሱ ጠንካራ ጎን ይልቅ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፋኖዎች ደካማ ጎን ላይ በመነሳት ፋኖዎችን ማጥፋት ወይም ትግላቸውን ማደናቀፍ እንችላለን ብለው የወጠኑት እቅድ አካል ነበር። ዛሬ ላይ በመንግስት አቅምና ጥናካሬ ላይ የተመሰረተ ፋኖዎችን የማጥፋት እቅድም ሆነ በፋኖዎች ደካማ ጎን ላይ ተመስርቶ የተሰላው ፋኖዎችን የማጥፋት እቅዶች በሙሉ ምንም ፋኖዎችን ለማጥፋት በሚደረገው ህልም ለመንግስት ምንም ያመጣው ለውጥም ሆነ ውጤት የለም። ከላይ በተዘረዘሩ ጉዳዬች ውስጥ አልፎ ዛሬ ላይ ያለው የፋኖዎች ትግልና አደረጃጀት ትግላቸው ሊቀለበስ የማይቻልበት ደረጃ ላይ የደረሰ ለመሆኑ ምስክሮች ናቸው።

ተነድሏል! የአራዊት ሰራዊቱ የ72ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል እንግዳወርቅ በጎጃም ልዮ ስሙ አራጢ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በነበልባሎቹ የመብረቁ ተፈራ ልጆቻችን በልከቀናቶች በፊት ተነድሎ ህክምና ላ
ተነድሏል! የአራዊት ሰራዊቱ የ72ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል እንግዳወርቅ በጎጃም ልዮ ስሙ አራጢ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በነበልባሎቹ የመብረቁ ተፈራ ልጆቻችን በልከቀናቶች በፊት ተነድሎ ህክምና ላይ የቆየ ቢሆንም በመጨረሻም ግን ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል። እናም ድምጻችንን ከፍ አድርገን - የጨፍጫፊው አራዊት ሰራዊት ወታደራዊ አዛዥ መነደልን የተመለከተ የሃዘን እንጉርጉሮ በብስራት መልኩ እናሰማለን 😁 ቻው አራዊት ኮሎኔል!

13.አርበኛ ሄኖክ አዲሴ ----ምክ/ሰብሳቢና የፖለቲካ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ 14.አርበኛ ሞገስ አበራው ----የፖለቲካ ጉዳዮች ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ 15.አርበኛ አራጋው ያለው-----የስትራቴጅክ ጉዳዮች መምሪያ 15.1.አርበኛ ፍቅር መንግስቱ----የስትራቴጅክ ጉዳዮች መምሪያ ምክ/ኃላፊ 16.አርበኛ ሽመልስ ትዛዙ -----የውጭ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ 16.1.አርበኛ አብደላ አያሌው -----የውጭ ጉዳይ መምሪያ ምክትል ኃላፊ 17. አርበኛ አበበ ቀዬ -----የአደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ 17.1.አርበኛ አሰፋ መሰለ -----የአደረጃጀት መምሪያ ምክትል ኃላፊ 18.አርበኛ አበበ ፈንታው ----የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ 18.1.አርበኛ ናትናኤል አክሊሉ ---የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክ/ኃላፊ 18.2.አርበኛ ምኒልክ ፈንታሁን --ሚዲያና ኮሚኒኬሸን ኃላፊ 19.አርበኛ ዚነት አደም-----የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች መምሪያ 19.1.አርበኛ አበበች ሲሳይ---የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች መምሪያ ምክ/ኃላፊ 20.አርበኛ ደስታው መለሰ -------የጽ/ቤት ኃላፊ 20.1.አርበኛ አለባቸው ቀስቅሴ --ምክትል የጽ/ቤት ኃላፊ 21.አርበኛ ንጉስ አዳነ ----የፋይናንስና ግዥ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ 21.1.አርበኛ አማረ አያሌው --የፋይናንስና ግዥ አስተዳደር መምሪያ ምክ/ኃላፊ 22.አርበኛ ረዳ ውበቱ ----------የሐብት አፈላላጊ መምሪያ ኃላፊ 23.አርበኛ እስራኤል እሸቴ ---የሕዝብ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ 23.1.አርበኛ ፍቅሩ ፈንታ---የሕዝብ አስተዳደር መምሪያ ምክ/ኃላፊ 24.አርበኛ አክሎግ ሲሳይ-------የእቅድ ዝግጅትና ግምገማ መምሪያ ኃላፊ 25.አርበኛ ****-የመረጃና ደህንነት መምሪያ ኃላፊ 25.1.አርበኛ *****-ምክ/የመረጃና ደህንነት መምሪያ ኃላፊ መሆናቸውን ለሰራዊታችንና የኅልውና ትግላችንን በስስት ለሚመለከተው በአገር ውስጥና በውጭው ዓለም ለሚኖረው ሕዝባችን መግለጽ እንወዳለን። ከዚህ ጋር ተያይዞ ለትግሉ ደጋፊዎች በሙሉ፣ ለአማራ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለሥራዓቱ ደጋፊዎች የሚከተለውን መልዕክት ማስተላለፍ እንወዳለን! 1. የበሰበሰውን የብልጽግና ሥርዓት በመደገፍ ወይም የሥርዓቱ አመራር በመሆን እያገለገላችሁ ያላችሁ አካላት፣ በብልጽግና መንግሥት መከላከያ ሰራዊትና የፖሊስ ተቋማት ያላችሁ መሪዎችና የሰራዊት አዛዦች ብዙ የሥራ ባልደረቦቻችሁ እንዳደረጉት የአማራን ሕዝብ የኅልውና ትግል እንድትቀላቀሉ ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ጥሪ ያቀርብላችኋል፡ 2. ውዱ የአማራ ሕዝብ - የሥርዓቱ ሕይወት የሆነውን መንግሥታዊ መዋቅር በማፈራረስ፣ የሥርዓቱ ጠባቂ የሆነውን የብርሃኑ ጁላን ሰራዊት በማግለል ከትጥቅ ትግልህ ጎን ለጎን በሁሉም ከተሞቻችን በሕዝባዊ ማዕበል ስርዓቱን ለመገርሰስ ዝግጁ እንድትሆን እናሳስብሃለን። 3. ውድ ኢትዮጵያዊያን - አብይ አህመድ ሁሉም አባገነኖች እንደሚያልፉት በቅርብ ቀን ያልፋል! የማያልፉት ኢትዮጵያዊያንና ኢትዮጵያ ናቸው! የአማራን ሕዝብ የኢትዮጵያ አካል ነው ብሎ የሚያምን ኢትዮጵያዊ ሁሉ ፋሽስቱን አብይ አህመድንና የገማውን ሥርዓቱን እንዲቃወምና ከአማራ ሕዝብ ጎን እንዲሰለፍ በአማራ ሕዝብ ስም የትግል ጥሪ እናቀርባለን። 4. በውጭው ዓለም የምትኖሩ ወገኖቻችን የሥርዓቱን ሁለንተና ለመገርሰስና ከሕዝባችን ጫንቃ ላይ ለአንዴና መጨረሻ ጊዜ አውርዶ ለመጣል የምናደርገውን ትግል በገንዘብ እንድትደግፉ፣ የዘር ጭፍጨፋውን በዲፕሎማሲና በአደባባይ ሰልፎች ለዓለም መንግሥታት፣ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማትና ለዓለም አቀፉ ማህበርሰብ ደጋግማችሁ እንድታጋልጡ እናሳስባለን። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን አማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ወሎ፣ አማራ፣ ኢትዮጵያ፤

ከአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) የተሰጠ መግለጫ ኢትዮጵያዊው ኤዲ አሚን ዳዳ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚፈፅመው ጭፍጨፋ የሕዝባችንን ትግል አይቀለብሰውም!!! መንግሥት መር ጭፍጨፋው በሕዝባዊ የፋኖ ትግል ይቀለበሳል!!! ፋሽስቱና ደም የጠማው የጠራራ ጋኒን አብይ አህመድ በሕዝባችን ላይ የከፈተውን መንግሥታዊ ጦርነትና እየፈፀመ ያለውን የዘር ማሳሳት፣ የዘር ማፅዳትና የዘር ፍጅት የሰማይ አምላክ ካልሆነ በስተቀር የሰው ልጅ በተለይ ኢትዮጵያዊያን የተረዱት ጉዳይ ነው ብሎ ማሰብ ያስቸግራል። አምባገነኑ የብልፅግና ቁንጮ፣ የኢትዮጵያዊያን የዘመናችን ታላቁ መርገም አብይ አህመድ ሲፈልግ በምድር ጦር፣ ሲፈልግ በሰማይ ጀትና በሰው አልባ ድሮን ጥምረት በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን ሁለንተናዊ ፍጅት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዐይንና ጀሮ ሳይሰጠው እንደቀልድ ሁለት ዓመት እያለፈው ነው። የአማራ ሕዝብ በታንክና በመድፍ እንዲሁም በጀትና በሰው አልባ ድሮን ጥምረት የሚጨፈጨፍበት መሠረታዊ ምክንያት የሰው ልጅ በዴሞክራሲያዊው ዓለም ሊከበሩለት የሚፈልጋቸውን ልዩና የዴሞክራሲያዊ መብቶች ስለጠየቀ አይደለም! ወይም የመንገድና መብራት፣ ፋብሪካና ዘመናዊ ከተሞች ስለጠየቀ አይደለም! ወይም በምከፍለው ግብር ልክ ልዩ ልዩ የጤናና የትምህርት ተቋማት ይከፈቱልኝ ስላለም አይደለም! የአማራ ሕዝብ የመብትና የኑሮ ማሻሻያ ጥያቄዎችን ይዞ ሳይሆን የወጣው ሰው ተብሎና ሰው ሆኖ መኖር በመከልከሉ የሕጋዊ ሰውነት እውቅናን፣ የሕግዊ ሰውነት ውክልናን እንዲሁም ተፈጥሮ በሰጠው ዘመን ውስጥ በኢትዮጵያ ምድር ላይ በሕይወት መኖር መቻልን ለመጠየቅ የወጣ ህዝብ ነው፤ መንግሥታዊ ጦርነት የተከፈተበትም ተፈጥሮ በሰጠው ዘመን ውስጥ በሕይወት መኖርን ስለጠየቀ ብቻና ብቻ ነው። የአማራ ህዝብ ጥያቄ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ውሎች ሁሉንም ሕዝብ በኢትዮጵያዊነቱና በሰውነቱ ልክ ይወቁት፣ ይዳኙት፤ እኔንም ሕጋዊ የዜግነት እውቅናና ሕጋዊ የሕዝብ ውክልና ይስጡኝ፣ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋርም እኩል ይዳኙኝ የሚል የመኖር ያለመኖር ጥያቄ ነው። በሕዝባችን ጥያቄ ውስጥ በሀገራችን መንግስት በዘራችን ምክንያት ማንነታችን ሳይከዳ፣ ማንነታችን ሳይሳሳና ሳይጠፋ በሕግ ታውቆ መኖርን፣ እኩልነትን፣ ዲሞክራሲንና ፍትሕን የምናገኝ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊነት መሠረት ነው። ኢትዮጵያዊያን ግን ልብ ያሉት አይመስልም። የሰላም ኖቤል ተሸላሚው ሕዝብ ጨፍጫፊውና ጦረኛው አብይ አህመድ ግን እነዚህን የከበሩ የሕዝብ ጥያቄዎች የአማራን ሕዝብ በማንበርከክ ጥያቄዎቹን ድጋሜ እንዳይነሱ ማድረግ ካልሆነም የአማራን ሕዝብ ማጥፋትን ዓላማዬ ብሎ መያዙ ገሃድ የወጣ ሐቅ ነው። በአንዳንድ ፀሐፍት አምባገነኑ ሦስተኛው የዩጋንዳ ፕሬዝደንት ኤዲ አሚን ዳዳ ዘር መርጦ የሰውን ልጅ ስጋና ደም ላልተገባ ተግባር ያውላል ተብሎ እንደተጻፈው ጭራቁ አብይ አህመድን የአማራን ሕዝብ ለማንበርከክ ብሎ በከፈተው ጦርነት የአማራን ልጅ ስጋና ደም እየተመገበ ያለ ሰው በላ መሆኑን ኢትዮጵያውያንም ሆነ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሊገነዘበው የሚገባ እውነት ነው። የአማራ ሕዝብ በማንኛውም የታሪክ አጋጣሚ በሀገሩ መሪና መንግሥት በዚህ ልክ የዘር ጭፍጨፋ ደርሶበት አያውቅም። ፋሽስቱ የጣልያን ወራሪ ክ1928 -33 ዓ.ም ካደረሰው በደል በማይወዳደር መልኩ በሕዝባችን ላይ በዚህ አምሳ ዓመት የደረሰበት በደል የላቀ ሲሆን የሀገር ልጅ በሆነው አብይ አህመድ የደረሰበት በደል ግን የሁሉ ቁንጮ ሆኖ በገሀድ የምናየው ጉዳይ ነው። የአማራን ሕዝብ ባሪያ አደርገዋለሁ ብሎ ቆርጦ የተነሳው አባገነን የገባበት ቅጀት ውስጥ ለመውጣት የሰላም ነጋሪት ቢጎሰምለትም መንቃት የሚፈልግ አይደለም። ሰሞኑን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ)ን የጠቅላላ ጉባዔ ዓመታዊ ስብሰባን አደናቅፋለሁ ብሎ በማሰብ አመራሮቹ በሌሉበት በደቡብ ወሎ ዞን በአምባሰል ወረዳ በጀትና በድሮን የፈፀመው የንጹሓን ጭፍጨፋ የዚህ አይነተኛ ማሳያ ነው። አማራ መሆናቸውን የማያውቁ ሕጻናት በአብይ አህመድ የግል ንብረት በሆነው አየር ኃይል አማራ ተብለው ተጨፍጭፈዋል። በእርግጥ የተሸነፈ ስነ ልቦና ባለቤት የሆነውና የስልጣን ጥሙ ከአካሉ የሚገዝፍበት - ከአዕምሮው የሚሰፋበት ይህ የዘመኑ የአፍሪካ አባገነኖች ቀንዲል ከምድር ጦር በዘለለ ሰው አልባ አውሮፕላንና ጀት የሚጠቀመው የሽንፈት ፅዋውን እየተጎነጨ ስለሆነ ነው። ኢትዮጵያዊው ኤዲ አሚን ዳዳ በሕዝባችን ላይ እየፈጸመ ያለው የዘር ጭፍጨፋ ሕዝባዊ ትግላችንን አይቀለብሰውም፤ የተከፈተብን መንግሥት መር ጦርነትም እንደሕዝብ መደራጀታችንን፣ መታጠቃችንን፣ አምባገነናዊ የብልፅግና ሥርዓትን ማስወገዳችንን አያስቀረውም። ሥርዓቱ በሕዝባችን ላይ የሚፈፅመው በደል ከማንኛውም ጊዜ በበለጠ የሚያበረታን እንጅ ክንዳችንን የሚያዝለው አይሆንም። ስለሆነም ይህንን የአብይ አህመድን ሰይጣናዊ ተግባር ለመቀልበስ በቤተ አማራ (ወሎ) የምንገኝ ፋኖዎች በቀን 14/05/2017 ዓ.ም ወደ አንድነት መምጣታችን ይታወቃል። በመሆኑም ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) የመጀመሪያውን የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባውን በማድረግ በስኬት ያጠናቀቀ ሲሆን የማዕከላዊ ምክር ቤትንና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴውንም አዋቅሯል፤ በሥራ አስፈጻሚና በልዩ ልዩ መምሪያዎች ደረጃ የተመደቡ አመራሮችና ምደባውም የሚከተለውን ይመስላል። 1.ዋርካው ምሬ ወዳጆ --------ሰብሳቢ 2.አርበኛ ድርሳን ብርሃኔ ------ምክ/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ 3.አርበኛ ሀብታሙ ደምሴ -----ምክ/ወታደራዊ አዛዥ 4.ኮሎኔል አባይ ባየው--------ወታደራዊ እቅድና ስትራቴጅ መምሪያ ኃላፊ 5. አርበኛ በለጠ ሸጋው ------ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ 5.1. ኮሎኔል ፈንታው መኩዬ ----ምክትል ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ 6.ሺ ዓለቃ ያረጋል አሰፋ-----ወታደራዊ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ 6.1. አምሳ ዓለቃ ሲሳይ ገላነው---ምክትል ኃላፊ - ለሰው ሃብት አስተዳደር መምሪያ 6.2. ዶ/ር አቡበክር ሰይድ---ምክትል ኃላፊ - ለጤና ጉዳይ 7.መቶ አለቃ በሪሁን ደምሌ---ሎጂስቲክስ መምሪያ ኃላፊ 7.1.አርበኛ ሞላ ሰማው ------ምክትል ኃላፊ - ለስንቅና ትጥቅ ስርጭት 7.2. አርበኛ ኢሳይያስ መልኩ----ምክትል ኃላፊ - ለኦርዲናንስ ክፍል 7.3. አርበኛ ኑረዲን አበበ ----ምክትል ኃላፊ - ለትራንስፖርት ስምሪት 8.መቶ ዓለቃ ዮሴፍ አስማረ ---ወታደራዊ ሥልጠና መምሪያ ኃላፊ 8.1. አርበኛ ጌታቸው ሲሳይ ----ምክትል የሥልጠና መምሪያ ኃላፊ 9.አርበኛ ** ---ወታደራዊ መረጃ መምሪያ ኃላፊ 10. አምሳ ዓለቃ አደም አሊ ----ወታደራዊ ኢንዶክትሪኔሽን (ስርጸት) መምሪያ ኃላፊ 10.1.አርበኛ ሙላት አላምረው-----ወታደራዊ ኢንዶክትሪኔሽን መምሪያ ምክ/ኃላፊ 10.2.አርበኛ ተመስገን በቀለ ----የኪነትና መዝናኛ ክፍል ኃላፊ 11.አርበኛ ተሾመ ፈንታዬ -----ልዩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ 12.ኮሎኔል ሞገስ ዘገዬ -----ወታደራዊ አማካሪ

ሰበር ዜና የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ደቡብ ወሎ ዞን በአምባሰል ሰንሰላታማ ተራሮች በርካታ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት የተማረከበት የተደመሰሰበትና የቆሰለበት ታላቅ ድል ተጎናፀፈ:: የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ባለፉት አራት ተከታታይ ቀናት በጊሼን በኩል ተለያየን እና ተሬ በዉጫሌ በኩል ማርየና ድብል በርካታ ተጋድሎ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል:: በተጋድሎው ከልጅ እያሱ ኮር በተጨማሪ ልዩ ዘመቻ ከዞብል አምባ ክፍለጦር ራያ ሻለቃ ታላቅ ተጋድሎ ያደረጉ ሲሆን የሌሎች አሃዶች ቃኞች ተሳትፈዉበታል:: አገዛዙ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ጠቅላላ ጉባኤ ለማደናቀፍና ለመበተን በሆዱ በወደቀውና የአብይ አህመድ የግል ጄነራል በሆነው በሌ/ጄነራል አሰፋ ቸኳል የሚመራው ሰሜን ምስራቅ ዕዝ በምድር 46ኛ እና 47ኛ ክፍለጦር በኩታበር አቅጣጫ፣ ከዚህ በፊት ከድምሰሳ የተረፉና ሚኒሻ፣ አድማ ብተና እና ፖሊስ የተሟላላቸው 48ኛ እና 49ኛ ክፍፉጦርን በማርዬ በኩል በአየር ደግሞ ሚግ እና ዙ-23 አሰልፎ ቢመጣም የነብዩ አሳምነው ጽጌ ልጆች በደቡብ ወሎ ዞን አንባሰል ሰንሰለታማ ተራሮች ድባቅ መተነዋል ሲል አርበኛ በለጠ ሸጋው ተናግሯል። ይህ ውጊያ ከአራት ቀን በፊት የጀመረ ሲሆን አሁንም እንደቀጠለ ቢሆንም 2 ብሬን፣ 2 ስናይፐር እና ከ50 በላይ የተቆጠረ ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከበርካታ ተተኳሽ ጋር ገቢ ሁኗል፣ ከ50 በላይ የብልጽግና ሰራዊት ተማርኳል፤ ቀሪው ደግሞ በአንባሰል ሰንሰላታማ ተራሮች ገደል የገባ ሲሆን ውጊያ ላይ ስለሆን ይህ መረጃ ጥቂት ነው። አገዛዙ ይሄን ውጊያ ለመቀልበስ 5 ድሮን እና 2 ጊዜ የሚግ ጥቃት በንጹሃን ላይ ፈጽሟል፤ በዚህ ጥቃት ከአንድ ቤተሰብ 6 ንጹሃን፣ አንዲት እና ከእነ አዘለቻት ህጻን ሲገደሉ የሰባ አመት አዛውንት ቆስለው በፋኖ የሕክምና ቡድን ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛሉ:: መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ድል ለአማራ ህዝብ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሃራ) የካቲት 6/2017 ዓ.ም

#Updated !! 🔥#በጄት_የታገዘ_ውጊያ_በወሎ‼️ የገዢው የብልፅግና ቡድን ወታደሮች ከንጋት ጀምሮ በአምባሰል ወረዳ በሚግ 23 እና በድሮን የታገዘ ውጊያ ከፍተዋል። የአማራ ፋኖ በወሎ ከመከላከል ባለፈ አፀፋዊ ጥቃት የሰነዘረ ሲሆን በዚህም እስካሁን ባለው ከአንድ ሬጅመንት በላይ አገዛዙ ጦር ማለቁን ለማረጋገጥ ችሏል። ከፋኖ የተሰነዘረበትን ጥቃት መቋቋም ያልቻለው የአገዛዙ ጦር ከንጋት ጀምሮ ከአምስት ጊዜ በላይ የድሮን ጥቃት የፈፀመ ሲሆን፡ በተጨማሪም በሚግ 23 ሁለት የተለያዩ ግምባሮች ላይ ድብደባ መፈፀሙ ታውቋል። ከንጋት ጀምሮ እየተካሄደ የሚገኘው ውጊያው በፋኖ የበላይነት እየተመራ ሲሆን፡ ማርፈጃውን ቁልፍ መስመራዊ አዋጊዎቹ የተገደሉበት የአገዛዙ ጦር ከ50 በላይ የሚሆኑት አባላቱ እጃቸውን ለፋኖ መስጠታቸው ተገልጿል ። ውጊያው እንደቀጠለ ነው።ሚግ 23ቱ አሁንም በቀጠናው ቅኝት እያደረገ መሆኑን በቀጠናው  ተጠቁሟል ። #ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 06/06/2017 ዓ.ም

በአምባሰል ተራሮች ዛሬ ስለዋለው ውጉያ የደረሰን ድል ነው ===================================== "በአምባሰል ተራሮች ሰርጥ የወራሪዉ ሰራዊት ያለ የሌለ ሃይሉን ከየአካባቢዉ እያግተለተለ ቢያስገባም ለወሬ ነጋሪ እንኳ ያልተረፈበት ቀጠናም አለ። ከበብኩ እንዳለ ተከበበ። መዉጫ ቀዳዳ ጠፋው ። ከሞት አመለጠኩ ያለዉ ገደል ገባ።ባዛዦቹ በኩል የድረሱልኝ ጥሪ ቢቀርብም፣ ድሮን ቢያዘምቱም፣መድፍ ቢጠቀሙም፣ሞርታር ቢያስወነጭፉም፣ ዙ23 ቢያንደቀድቁም የቤተ አማራ ተርቦች እንዴት ሳይደመስሱ ይመለሱ። በርካታ የቡድን መሳሪያዎች፣ ስናይፐር፣ ብሬን ለቁጥር የሚያዳግት ነፍስ ወከፍ ክላሽና ተተኳሽ ተማርኮበታል።የፋኖዎችን ጀግንነት መመከት ያቃተዉ ወራሪ ሰራዊት በ022 ቀበሌ የ1 ቤተሰብ አባላት ሙሉ በድሮን ጨፍጭፏል።"

ሰበር ዜና! የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ያለፈውን ሁለት ዓመት የትግል ሂደት በመገምገም የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችን ድርጅቱ በመስጠት ጉባኤውን በስኬት አጠናቀቀ። ጉባኤው በወሎ ቤተ-አምሓራ ሰንሰላታማ ተራራ ላይ የተካሄደ ሲሆን ከመርጦ ዲክላሬሽን በመቀጠል ስኬታማ እንደሆነ የድርጅቱ አመራሮች የገለጹ ሲሆን በዚህ ጉባኤ ላይ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ የኮር አመራሮችና የ25ቱም የክፍለጦር ተወካዮች የተገኙ ሲሆን በውይይቱም ባለፉት ሁለት ዓመት ትግል እየተደረገ ስላለው የአማራ የህልውና ትግል፣ ስለቀጠናው የኃይል አሰላለፍ፣ ስለድርጅታችን የቀጣይ የአጭር ጊዜና የረዥም ጊዜ ሥራዎች እና ሌሎችም ጥብቅ ጉዳዮች ተነስተው የጋራ አቋም በመያዝ ተጠናቋል። ይህ ውይይት እየተካሄደ ባለበት ወቅት አገዛዙ የአየር ኃይሉንም እግረኛ ኃይሉንም ያሰለፈ ቢሆንም ከኮምቦልቻ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት የምትገኘውን ከተማ የተቆጣጠርን ሲሆን በተንታ፣ በምዕራብ ወሎ ሳይንት ቀጠና፣ በላስታ፣ በአምባሰል እና በሌሎች ቀጠናዎች ከፍተኛ ተጋድሎ ተደርጎ በርካታ ድሎችን አስመዝግበናል፣ ይህ ተጋድሎም ተጠናክሮ ይቀጥላል። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም

በዱባይ በተደረገው የፖሊስ SWAT ውድድር ላይ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 101ኛ መውጣቱ ታወቀ (መሠረት ሚድያ)- ላለፉት ጥቂት ቀናት በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ ዱባይ ከተማ በተካሄደው እና የ103 ሀገራት የSWAT ፖሊስ ቡድን አባላት በተሳተፉበት ውድድር ላይ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 101ኛ መውጣቱ ታውቋል። ይህ Special Weapons And Tactics (የልዩ መሳርያዎች እና ታክቲኮች) የቡድን ውድድር ላይ የቻይና B ቡድን በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ፣ የካዛክስታኑ ሱንካር ፖሊስ ሁለተኛ እንዲሁም የቻይና C ቡድን ሶስተኛ ሆነው አጠናቀዋል (ሊንክ: https://uaeswatchallenge.com/?page_id=11727) በ SWAT ውድድሩ ላይ ሲወዳደር የቆየው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ቡድን ከሁለት ቀን በፊት በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ስትራቴጂክ አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፤ እንደ ሀገር ለመጀመሪያ ጊዜ የፖሊስ ተቋም በተባበሩት ዐረብ ኢምሬቶች SWAT ውድድር ላይ መሳተፉ ለሀገራችን ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ ጠቀሜታ ከማስገኘቱም ባሻገር ዓለም አቀፍ የፖሊስ ለፖሊስ ግንኙነትን ለማዳበር ፋይዳው የላቀ ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ የፖሊስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ ውድድር ላይ መሳተፍ መቻላችን ልምድና ተሞክሮ እንድናገኝ ያስቻለን ነው ሲሉም ጠቁመዋል፡፡ በቀጣይም እ.ኤ.አ 2026 በሚካሄደው ውድድር ላይ አስፈላጊውን ስልጠና በመውሰድ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በትጋት እንሠራለን ሲሉም ገልፀዋል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወደ ስፍራው ሲጓዝ እና ውድድሩን አጠናቆ ወደ ሀገር ሲመለስ በስፋት በመንግስት ሚድያዎች ቢበገብም ያስመዘገበው አነስተኛ ውጤት ግን ለህዝብ አልተገለፀም። እዛው እንደለመድከው ንጹሀንን ቀጥቅጥ። መረጃን ከመሠረት!

ሰበር ዜና ! አቸፈር ወንድዬ አገዛዙ እራሱ በራሱ ተጨራረሰ ሰዉ በላዉ ስርዓት ከሊበን በመነሳት ወደ ይስማላ አቅንቶ የነበረ ሲሆን በአማራ ፋኖ በጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር የቢትወደድ አያሌዉ መኮነንን ብርጌድ አቤ ጉበኛ ሻለቃ በደፈጣ ሲለበለብ ከተማዉ ላይ የግለሰብን   ቲወታ መኪና በማናለብኝነት ነጥቀዉ መበያዝ የወረዳዉ አስተዳደር ፀጥታ  ሃላፊ ኑሬ  እንደ ባንዳነት መኪና ማሽከርከር ቀላል የመሰለዉ ጅላንፎ መኪናዋን በመያዝ ከላይ ሰዉ በመያዝ  ከይስማላ ወደ ሊበን እግሬ አዉጭኝ ብሎ ሲፈረጥጥ መኪናዋ ተገልብጣ ወዲያዉኑ 3 ሰዉ የሞተ ሲሆን የአስተዳደር ፀጥታ ሃላፊዉ ኑሬ እና  የሚሊሻ ጽ/ቤት ሃላፊዉ     ግርማ የተባለ ጅላንፎ ክፋኛ ቆስለዉ  ወደ ሊበን ሆስፒታል  የገቡ ሲሆን ሌሎችም ቁስለኞች መኖራቸዉን አረጋግጠናል ባንዳ ገና ብዙ ነገር  ይጠብቅሻል የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ይበልጣል የዉነቱ ጀግናዉ

🔥#ጅጋ_ሻለቃ አስደማሚ ኦፕሬሽን በማካሄድ ተሽከርካሪና የጠላት መካከለኛ አመራሮች ተቆጣጠረ‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም (5ኛ) ክፍለ ጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ጅጋ ሻለቃ  ከፍኖተሰላም ፣ከቁጭ ፣ከሽንዲ ፣ከቡሬና ከተለያዩ ከተሞች አገዛዙ የሰባሰባቸውን ወጣቶች ወደ ሁርሶ የስልጠና ማዕከል ለመውሰድ ጉዞ ላይ በነበሩበት ሰዓት ከጅጋ ወደ አዲስ አበባ መስመር #ወንጌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ #አናብስቱ_ጅጋ_ሻለቃ ባካሄደው ሰርጂካል ኦፕሬሽን በሰልጣኞች ተሸከርካሪ መሀከል ቆርጦ በመግባትና ውጊያ በመክፈት 5 የመከላከያ አመራሮች አባላት ከእነ ተሽከርካሪያቸው ተማርከዋል‼️ ስለተጋድሎው ዝርዝር መረጃውን ከአነ ማስረጃው በነገው ዕለት ይዘን እንመለሳለን‼️ አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ! ©ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን የአፋጎ 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ             #ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 26/05/2017 ዓ.ም

ተመራቂ ፋኖዎች! የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ ለስድስት ወራት ያሰለጠናቸውን የመጀመሪያ ዙር ልዩ ኮማንዶ ምልምል ሰልጣኞችን ከፍተኛ አመራሮ
+2
ተመራቂ ፋኖዎች! የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር ቢትወደድ  መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ ለስድስት ወራት ያሰለጠናቸውን የመጀመሪያ ዙር ልዩ ኮማንዶ ምልምል ሰልጣኞችን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ዛሬ አስመረቀ።

ሰበር ዜና! ነበልባለቹ በኦሮምያ ክልል ኤጀሬ ገብተው የተሳካ ኦፕሬሽን ሰሩ። የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪ ወደ ዋናው የአአ ናዝሬት ፈጣን መንገድ የሚያስኬሄደው አካባቢ ከቅርብ ርቀት እያዩት ወደ ኤጀሪ የሚሄደው በቆረጣ አልፈው መንገዱ በመዝጋት አናብስቶቹ ከሞጆ አቅጣጫ ወደ እጀሬ የሚሄደውን የተወሰኑት አንገት በመያዝ መንገዱን ሲዘጉ ቀሪዎቹ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ አቅጣጫ ተምዘግዝገው ባስቀመጡት ደቂቃዎች ውስጥ በፍጥነት ወደ ከተማዋ በመግባት በከተማዋ የነበረው የአገዛዙ ዝፋን ጠባቂዎች ካምፕ እስከነ አሰስ ገሰሱ ዶግ አመድ በማድረግ ከተማዋ በቁጥጥር ስር አውለው አምሽቷል። ይህን ተከትሎ በከተማዋ የሚፈለገውን ሆዳደር የከተማዋ ህዝብ ስያስለቅሱ የነበሩት ከየመወሸቂያቸውን እየተለቀሙ ተመጣጣኝ ቅጣት ተሰጥቷቸዋል። በኦፕሬሽኑ ወቅት በጠላት ወገን በርካታ ሙትና ቁስለኛ ከመሆኑ በላይ ወደ ካምፕ ዘልቀው ሲገቡ በሬሳ ላይ እየዘለሉ እንደገቡ አናብስቶቹ አረጋግጠውልናል። ይህ በንዲህ እንዳለ የአገዛዙ ሰራዊት ወደ ናዝሬትና ሞጆ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ተሸክሞ የተጓዘውን አይሱዙና አምፕላንስ ያዩ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጨማሪ ማስረጃ በማቅረብ አረጋጠውልናል። ክንደ ብርቶቹ የነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪዎች በጨበጣው ውግያ አንድ ጓድ ፋኖ ጌታሠው የግንባር ስጋ የነበረ ቆራጥ ታጋይ በነበልባል ብርጌድ ልዩ ተወርዋሪ በመሆን በርካታ ጀብዶችን በአገዛዙ ሰራዊት የፈፀመ ክንደ ብርቱ ነበር ትናንት በገባበት ግዳጅ በርካታ የአገዛዙን ወረበላ ሰራዊት የኦሮሚያ ሚኒሻና ልዩ ሀይልን በጨበጣ ተኩስ ሲያዝረበርባቸው ቆይቶ በጀግንነት ተሰውቷል ጀግና ይሞታል ስምና ትግሉ ይቀጥላል። ይህንን ተከትሎ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ የሚደረግ ማንኛውም የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ መቃረጡ ለማረጋገጥ ችለናል። ድል ለአማራ ፋኖ ድል ለአማራ ህዝብ ክብርና ሞጎስ ለትግሉ ሰማእታት ዘገባው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ሚድያና ኮምኒኬሽን ነው።

ሰበር ዜና የ802ኛ ኮር 58ኛ ክፍለጦር ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ በመቶዎች የሞቱበትና የቆሰሉበት ታላቅ ድል ተሰራ:: የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ራያ ቆቦ ዞብል እና ራማ ድንጋይ ቀበሌ እና አዲስ ቅኝ አሳምነው ክፍለጦርና ሃውጃኖ ክፍለጦር ከባድ ትንቅንቅ ላይ ናቸው:: ከትናትና ጥር 20/2017 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ እስከ ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም ምሽት ድረስ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ በዞብል በኩልና በድንጋይ ቀበሌ በኩል በሁለት አቅጣጫ ወደ ራማ በብረት ለበስ በአራት ዙ23 እንዲሁም በሞርተርና መድፍ በመካናይዝድ ታግዞ የወጣ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በአሳምነው ክፍለጦር እና በሃውጃኖ ክፍለጦር ከባድ የፀረ ማጥቃት ዉጊያ ተሸንፎ አዲስ ቅኝ እና ጎለሻን አድርጎ ገሚሱ ወደ ራያ አላማጣ ዋጃ ከተማ እና ገሚሱ ወደ ራያ ቆቦ ጮቢ በር ፈርጥጧል:: የምስራቅ አማራ ኮር1 አሳምነው ክፍለጦር እና ሃውጃኖ ክፍለጦር በጋራ በሰሩት በዚህ ተጋድሎ የ58ኛ ክፍለጦር ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ በመቶዎች የሞቱበትና የቆሰሉበት ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል:: የቀድሞው 8ኛ ዕዝ የአሁኑ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ 48ኛ 49ኛ እና 58ኛ ክፍለጦሮች እንዲሁም ከምስራቅ ዕዝ 12ኛ ክፍለጦርን ጨምሮ ሙትና ቁስለኛ እንዲሁም ምርኮኛ ሆነው ተበታትነው ያለቁበት ሁኔታ ነው ያለው:: በዚህ እልክ አስጨራሽ የሞት የሽረት ተጋድሎ በጀግኖቹ ተጋድሎ ያለዉን ሁሉ ተጠቅሞ ሽንፈት የገጠመው ጠላት እንደተለመደው ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ የከባድ መሳሪያ ድብደባ እየፈፀመ ዉሏል:: ድንጋይ ቀበሌ አዲስ ቅኝ እና ኮባ ቀበሌዎች በከባድ መሳሪያ በሰው ህይወት በእንስሳቶችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል:: ከዚህ ጋር ተያይዞም ከራያ ቆቦ ሮቢት በምዕራብ በኩል ባሉ የገጠር ቀበሌዎች ንፁሃንን ኢላማ ያደረገው የከባድ መሳሪያ ድብደባ ሲፈፀም ዉሏል:: መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ድል ለአማራ ህዝብ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ጥር 21/2017 ዓ.ም

ቀልጧል! ከደብረ ኤሊያስ ከተማ በመነሳት ወደ ዙሪያ ወረዳ ሲንቀሳቀስ የነበረ አራዊት ሰራዊት በነበልባሎቻችን የተጠና ጥቃት የደፈጣ ጥቃት ቀልጧል። ይህንን ጥቃት ተከትሎም በርካታ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች የተደረገ ሲሆን በህይወት የተረፈው ደግሞ ክራንች አንጋቹን ይዞ ወደመጣበት መፈርጠጡ ታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ በአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሐራ) ስር የሚገኘው የዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር ነበልባሎቻችን ደግሞ በአካባቢው ባሉ የአራዊት ሰራዊቱ አባላትን በመደምሰስ የወረኢሉ ከተማ ምክትል ከንቲባ በቁጥጥር ስር ማዋሉ ተነግሯል።

ጥብቅ ማሳሰቢያ ከአማራ ፋኖ በጎጃም በወታደራዊ ስነ ምግባር የታነፀ እና ወጥነት ያለው ድርጅታዊ አሰራርን ለመተግበር ሲባል በድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ከተመደባችሁ የስራ
ጥብቅ ማሳሰቢያ ከአማራ ፋኖ በጎጃም በወታደራዊ ስነ ምግባር የታነፀ እና ወጥነት ያለው ድርጅታዊ አሰራርን ለመተግበር ሲባል በድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ከተመደባችሁ የስራ ሀላፊዎች ውጭ ያላችሁ መካከለኛ አመራሮች እና አባላት ምንም አይነት ማህበራዊ ሚዲያ መጠቀም እንታቆሙ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን ። ይህንን ድርጅታዊ መመሪያ ተላልፎ በተገኘ አመራርም ሆነ አባል ላይ ድርጅታዊ ዕርምጃ የምንወስድ መሆኑን እንገልፃለን ። አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ ( የአማራ ፋኖ በጎጃም )