1 148
Subscribers
-124 hours
-27 days
-1830 days
Posts Archive
1 148
+9
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ከተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ሰልጣኞች አዲስ ቅበላ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሰራ በክ/ከ/ተ ለሚገኙ ማህበረሰብ ተሰጠ ።
+++++++++/////+++++++++
ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም
ለመደበኛና አዲስ ሰልጣኞች የቅበላውን ቅድመ ዝግጅት በማስመልከትም ከሚመለከታቸው ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ውይይት አካሂዷል።
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰልጣኞችን ለመቀበል የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቃችን በአንክሮት በመግለፅ አሰካሁን ከ500 በላይ አዲስ አሰልጣኞች እንደተቀበልንና ባለን ጥቂት ቦታ በቶሎ በመምጣት እድሉን እንዲጠቀሙ መድረኩ ላይ ተገልጿል፡፡
1 148
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ከተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ሰልጣኞች አዲስ ቅበላ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሰራ በክ/ከ/ተ ለሚገኙ ማህበረሰብ ተሰጠ ።
+++++++++/////+++++++++
ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም
ለመደበኛና አዲስ ሰልጣኞች የቅበላውን ቅድመ ዝግጅት በማስመልከትም ከሚመለከታቸው ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ውይይት አካሂዷል።
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰልጣኞችን ለመቀበል የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቃችን በአንክሮት በመግለፅ አሰካሁን ከ500 በላይ አዲስ አሰልጣኞች እንደተቀበልንና ባለን ጥቂት ቦታ በቶሎ በመምጣት እድሉን እንዲጠቀሙ መድረኩ ላይ ተገልጿል፡፡ኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
+7
16/02/2018 ዓ.ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ።
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት ስመኝ ሚደቅሳ እና አሰልጣኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በመቀናጀት በብሎክ ደረጃ እየተካሄደ ይገኛል ።
በእለቱም የስራና ክህሎት ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች አቶ ሚደቅሳ :ወ/ሮ ዳግማዊት እና የጉለሌ ክ/ከተማ ስራናክህሎት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ መሠረት የመስክ ምልከታ ተደርጎል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
16/02/2018 ዓ.ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ።
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት ስመኝ ሚደቅሳ እና አሰልጣኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በመቀናጀት በብሎክ ደረጃ እየተካሄደ ይገኛል ።
በእለቱም የስራና ክህሎት ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች አቶ ሚደቅሳ :ወ/ሮ ዳግማዊት እና የጉለሌ ክ/ከተማ ስራናክህሎት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ መሠረት የመስክ ምልከታ ተደርጎል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
16/02/2018 ዓ.ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ።
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት ስመኝ ሚደቅሳ እና አሰልጣኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በመቀናጀት በብሎክ ደረጃ እየተካሄደ ይገኛል ።
በእለቱም የስራና ክህሎት ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች አቶ ሚደቅሳ :ወ/ሮ ዳግማዊት እና የጉለሌ ክ/ከተማ ስራናክህሎት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ መሠረት የመስክ ምልከታ ተደርጎል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
የፕሮግራም ለውጥ ማሳወቅን ይመለከታል ለቅድሜ 15/02/2018 ተይዞ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ለሚቀጥለው ሐሙስ ፣ዐርብ እና ቅዳሜ በአፍሪካ ኮንቬንሽን ማዕከል የተቀየረ መሆኑን በታላቅ ይቃርታ እየገለፅን በተቀየረው ፕሮግራም መሰረት እንድታስተካክሉ እናሳውቃለን።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
15/02/2018 ዓ/ም
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከጉለሌ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት ጋር በጋራ በመስራት በኮሌጁ በብረታብረትና እንጨት ፣በሆቴልና ቱሪዝም ፣ በቴክስታይል ሌዘር እና ጋርመንት የስልጠና ዘርፍ ስልጠናቸውን ላጠናቀቁ የቀን ሰልጣኞች በጉለሌ ክ/ከተማ ነዋሪ ለሆኑ በልዩ ሁኔታ በማደራጀት ሼድ በቅዲሚያ እንደሚሰጣቸው ስምምነት ላይ የተደረሰ ።
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በስራ ዕድል ስልጠና በሞባይል ስልጠና ዜጎች ባሉበት አካባቢ ንድፈ ሀሳብ ስልጠና በመስጠት የዜግችን እንግልት እና የሰልጣኞችን ስልጠና የማቋረጥ ምጣኔ በመቀነስ የሞባይል ስልጠና ያለውን ጥሩ አፈፃፀምን በመገምገም ጥንካሬውን በማስቀጠል እንዲሁም ውስንነቱን በፍጥነት በማስተካከል እንዲሰራ የጋራ ተደርጓል ።የመረጃ አያያዝ እና የስልጠና ሂደቱ ፈጣን ከመሆኑ አንፃር ሰፊ ውይይት በማድረግ መገባባት ላይ የተደረሰ ሲሆን በተያያዘ መልኩም የልል ክህሎት ስልጠና እና የቴክኒክ ስልጠና በጥንካሬም በውስንነትም ባሉት ጉዳዬች ላይ ውይይት ተደርጓል : በ RPL ዙሪያ በልዩ ትኩረት ከሚመለከተወ አካል ጋር በመስራት ስራው ላይ ሙያ ኖሯቸው ለተሰማሩ ዜጎች የምዘና ሂደቱ ቅድመ ሁኔታ በሟሟላት እውቅና የሚሰጥበት ሂደት ላይም የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል።በመጨረሻም በኮሌጁ በብረታብረትና እንጨት ፣በሆቴልና ቱሪዝም ፣ በቴክስታይል ሌዘር እና ጋርመንት የስልጠና ዘርፍ ስልጠናቸውን ላጠናቀቁ የቀን ሰልጣኞች በጉለሌ ክ/ከተማ ነዋሪ ለሆኑ በልዩ ሁኔታ በማደራጀት ሼድ በቅዲሚያ እንደሚሰጣቸው ከኮሌጁ ጋር ስምምነት ላይ የተደረሰ መሆኑ ታውቆ ስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎች ሰልጣኞች የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የበኩላቹሁን ሀላፊነት እንድትወጡ በመግለፅና ቀጣይ የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል::በእለቱ ኮሌጁን በመወከል የስልጠና አካ/ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ እና የጫጭር ስልጠና አስተባባሪ አቶ ታደሰ እንዲሁም ከጉለሌ ክፍለ ከተማ በመወከል አቶመሉጌታ አይናዲስ ፣ የስራ ስምሪት እና ምግብ ዋስትና ዘርፍ የስራዎች አስተባባሪ አቶ.እግዜርደግ እንግዳሰው ፣ የስራ ስምሪት ዘርፍ ቡድን መሪ አቶ ታዘብ አበባው ፣ የስልጠና ባለሙያ ተሳትፈዋል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
14/02/2018 ዓ/ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በከተማ ግብርና ስልጠና ዘርፍ አጫጭር ስልጠና በንብ እርባታ በUNDP(EACC) ፕሮጀክት ።
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በከተማ ግብርና ስ/ዘርፍ በአጫጭር ስልጠና በንብ እርባታ በUNDP(EACC) ፕሮጀክት የሚደገፋ 67 ሰልጣኞች ለ21 ቀናት በሚከተሉት የብቃት አሃዶች ማለትም የንብ ማርባት ጠቀሜታዎች፣የኅብረ ንብ አባላት እና ተግባራቸው፣የንብ ጣቢያ ማቋቋም፣ የንብ እርባታ የሚያስፈልጉ መሳሪያዎችናጥቅሞች ፣እለታዊ የንብ እርባታ ስራዎች ፣ ወቅተን የተከለ የንብ እርባታ ስራዎችእና ህብረ ንብ አያያዝ ፣ የንብ በሽታዎችና ጠላቶች ፣የንብ እርባታ መረጃ አያያዝ ፣ስልጠናቸውን በንድፈ ሀሳብ እና በተግባር አጠናቀው በኮሌጁ ስ/አካ/ጉ/ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ፣በፌደራል አከባቢ ጥበቃ የUNDP ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ ወልደየስ እና የጉለሌ ክ/ከተማ አካባቢ ፅ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ሀና ምህረቱ በተገኙበት ለስራ የሚያስፈልጉ ነገሮች በፕሮጀክቱ በማሟላት ወደ ስራ እንደሚገቡ በመንገር የምርቃ በዓሉ በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል ::በመጨረሻም የከተማ ግብርና ስ/ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ በስኬታመነት ለሰጠው ስልጠና እና በቀጣይም ከ200 እስከ 300 ሰልጣኞች ለሚሰለጠኑት ሰልጣኞች የአሰልጣኝ ማሟላት እና ሌሎች ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሰራ ከወዲሁ በማስገንዘብ በእለቱ የUNDP ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ በስጦታ ለኮሌጁ የኮሚፒተር እና ፕርጀክተር እንደሚሰጡ ቃል በመግባት በቀጣይ ከኮሌጁ ጋር ስምምነት በማድረግ በፖርትነር መልኩ እንደሚሰሩ በመናገር የእለቱ ፕሮግራም ተጠናቋል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
