ru
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

Закрытый канал
1 148
Подписчики
-124 часа
-27 дней
-1830 день
Архив постов
photo content
+7

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ከተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ሰልጣኞች አዲስ ቅበላ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሰራ በክ/ከ/ተ ለ
+9
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ከተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ሰልጣኞች አዲስ ቅበላ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሰራ በክ/ከ/ተ ለሚገኙ ማህበረሰብ ተሰጠ ። +++++++++/////+++++++++ ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም  ለመደበኛና አዲስ ሰልጣኞች የቅበላውን ቅድመ ዝግጅት በማስመልከትም ከሚመለከታቸው ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ውይይት አካሂዷል። የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰልጣኞችን ለመቀበል የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቃችን በአንክሮት በመግለፅ አሰካሁን ከ500 በላይ አዲስ አሰልጣኞች እንደተቀበልንና ባለን ጥቂት ቦታ በቶሎ በመምጣት እድሉን እንዲጠቀሙ መድረኩ ላይ ተገልጿል፡፡

photo content
+3

photo content
+9

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ከተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ሰልጣኞች አዲስ ቅበላ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሰራ በክ/ከ/ተ ለሚገኙ ማህበረሰብ  ተሰጠ ። +++++++++/////+++++++++ ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም  ለመደበኛና አዲስ ሰልጣኞች የቅበላውን ቅድመ ዝግጅት በማስመልከትም ከሚመለከታቸው ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ውይይት አካሂዷል። የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ  ኮሌጅ ሰልጣኞችን ለመቀበል የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቃችን በአንክሮት በመግለፅ አሰካሁን ከ500 በላይ አዲስ አሰልጣኞች እንደተቀበልንና ባለን ጥቂት ቦታ በቶሎ በመምጣት እድሉን እንዲጠቀሙ መድረኩ ላይ ተገልጿል፡፡ኮሚኒኬሽን ቡድን

16/02/2018 ዓ.ም በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ። በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት
+7
16/02/2018 ዓ.ም  በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ። በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት  ስመኝ ሚደቅሳ  እና አሰልጣኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በመቀናጀት በብሎክ ደረጃ እየተካሄደ ይገኛል ። በእለቱም  የስራና ክህሎት ቢሮ  ከፍተኛ አመራሮች አቶ ሚደቅሳ :ወ/ሮ  ዳግማዊት እና የጉለሌ ክ/ከተማ  ስራናክህሎት ፅ/ቤት  ሀላፊ አቶ መሠረት   የመስክ ምልከታ  ተደርጎል ። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+7

16/02/2018 ዓ.ም  በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ። በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት  ስመኝ ሚደቅሳ  እና አሰልጣኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በመቀናጀት በብሎክ ደረጃ እየተካሄደ ይገኛል ። በእለቱም  የስራና ክህሎት ቢሮ  ከፍተኛ አመራሮች አቶ ሚደቅሳ :ወ/ሮ  ዳግማዊት እና የጉለሌ ክ/ከተማ  ስራናክህሎት ፅ/ቤት  ሀላፊ አቶ መሠረት   የመስክ ምልከታ  ተደርጎል ። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

16/02/2018 ዓ.ም  በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ሰልጣኝ ቅስቀሳ ። በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  የአዳዲስ ሰልጣኞች ቅስቀሳ በ16/02/2018 ዓ/ም በኮሌጁ ሬጅስትራል ፅ/ቤት  ስመኝ ሚደቅሳ  እና አሰልጣኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በመቀናጀት በብሎክ ደረጃ እየተካሄደ ይገኛል ። በእለቱም  የስራና ክህሎት ቢሮ  ከፍተኛ አመራሮች አቶ ሚደቅሳ :ወ/ሮ  ዳግማዊት እና የጉለሌ ክ/ከተማ  ስራናክህሎት ፅ/ቤት  ሀላፊ አቶ መሠረት   የመስክ ምልከታ  ተደርጎል ። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+1

የፕሮግራም ለውጥ ማሳወቅን ይመለከታል ለቅድሜ 15/02/2018 ተይዞ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ለሚቀጥለው ሐሙስ ፣ዐርብ እና ቅዳሜ በአፍሪካ ኮንቬንሽን ማዕከል የተቀየረ መሆኑን በታላቅ ይቃርታ
የፕሮግራም ለውጥ ማሳወቅን ይመለከታል  ለቅድሜ 15/02/2018  ተይዞ የነበረው  የአሰልጣኞች ስልጠና  ለሚቀጥለው ሐሙስ ፣ዐርብ እና ቅዳሜ በአፍሪካ ኮንቬንሽን ማዕከል የተቀየረ መሆኑን በታላቅ ይቃርታ እየገለፅን በተቀየረው ፕሮግራም መሰረት እንድታስተካክሉ እናሳውቃለን። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+1

15/02/2018 ዓ/ም የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ  ኮሌጅ  ከጉለሌ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት  ፅ/ቤት ጋር በጋራ በመስራት በኮሌጁ በብረታብረትና እንጨት ፣በሆቴልና ቱሪዝም ፣ በቴክስታይል ሌዘር እና ጋርመንት የስልጠና ዘርፍ ስልጠናቸውን ላጠናቀቁ የቀን  ሰልጣኞች  በጉለሌ ክ/ከተማ ነዋሪ ለሆኑ በልዩ ሁኔታ በማደራጀት  ሼድ በቅዲሚያ እንደሚሰጣቸው ስምምነት ላይ የተደረሰ ። በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ  ኮሌጅ በስራ ዕድል ስልጠና  በሞባይል ስልጠና ዜጎች ባሉበት አካባቢ  ንድፈ ሀሳብ ስልጠና በመስጠት የዜግችን እንግልት እና የሰልጣኞችን ስልጠና የማቋረጥ ምጣኔ  በመቀነስ የሞባይል ስልጠና ያለውን ጥሩ አፈፃፀምን  በመገምገም ጥንካሬውን  በማስቀጠል  እንዲሁም ውስንነቱን  በፍጥነት በማስተካከል  እንዲሰራ የጋራ ተደርጓል ።የመረጃ   አያያዝ እና  የስልጠና ሂደቱ ፈጣን ከመሆኑ አንፃር ሰፊ ውይይት በማድረግ መገባባት ላይ የተደረሰ ሲሆን በተያያዘ መልኩም  የልል ክህሎት ስልጠና እና የቴክኒክ ስልጠና  በጥንካሬም በውስንነትም  ባሉት  ጉዳዬች ላይ ውይይት  ተደርጓል : በ RPL  ዙሪያ በልዩ ትኩረት ከሚመለከተወ አካል ጋር በመስራት ስራው ላይ ሙያ ኖሯቸው ለተሰማሩ ዜጎች የምዘና ሂደቱ ቅድመ ሁኔታ በሟሟላት  እውቅና  የሚሰጥበት ሂደት ላይም  የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል።በመጨረሻም  በኮሌጁ በብረታብረትና እንጨት ፣በሆቴልና ቱሪዝም ፣ በቴክስታይል ሌዘር እና ጋርመንት የስልጠና ዘርፍ ስልጠናቸውን ላጠናቀቁ የቀን  ሰልጣኞች  በጉለሌ ክ/ከተማ ነዋሪ ለሆኑ በልዩ ሁኔታ በማደራጀት  ሼድ በቅዲሚያ እንደሚሰጣቸው ከኮሌጁ ጋር ስምምነት ላይ የተደረሰ መሆኑ ታውቆ  ስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎች ሰልጣኞች የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ   የበኩላቹሁን ሀላፊነት እንድትወጡ   በመግለፅና ቀጣይ የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ  መድረኩ ተጠናቋል::በእለቱ   ኮሌጁን  በመወከል   የስልጠና አካ/ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ እና የጫጭር ስልጠና አስተባባሪ አቶ ታደሰ  እንዲሁም ከጉለሌ ክፍለ ከተማ በመወከል አቶመሉጌታ አይናዲስ ፣ የስራ ስምሪት እና ምግብ ዋስትና ዘርፍ የስራዎች አስተባባሪ አቶ.እግዜርደግ እንግዳሰው ፣ የስራ ስምሪት ዘርፍ ቡድን መሪ አቶ ታዘብ አበባው ፣ የስልጠና ባለሙያ ተሳትፈዋል ። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

14/02/2018 ዓ/ም በተፈሪ  መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በከተማ  ግብርና  ስልጠና ዘርፍ አጫጭር ስልጠና በንብ እርባታ በUNDP(EACC) ፕሮጀክት ። በተፈሪ  መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በከተማ  ግብርና  ስ/ዘርፍ  በአጫጭር ስልጠና በንብ እርባታ በUNDP(EACC) ፕሮጀክት የሚደገፋ 67 ሰልጣኞች ለ21 ቀናት በሚከተሉት የብቃት አሃዶች ማለትም የንብ ማርባት ጠቀሜታዎች፣የኅብረ ንብ አባላት እና ተግባራቸው፣የንብ ጣቢያ ማቋቋም፣ የንብ  እርባታ የሚያስፈልጉ መሳሪያዎችናጥቅሞች ፣እለታዊ የንብ እርባታ ስራዎች ፣ ወቅተን የተከለ የንብ እርባታ ስራዎችእና ህብረ ንብ አያያዝ ፣ የንብ በሽታዎችና ጠላቶች ፣የንብ እርባታ መረጃ አያያዝ ፣ስልጠናቸውን  በንድፈ ሀሳብ እና በተግባር አጠናቀው  በኮሌጁ ስ/አካ/ጉ/ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ፣በፌደራል አከባቢ ጥበቃ የUNDP ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ ወልደየስ እና የጉለሌ  ክ/ከተማ አካባቢ ፅ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ሀና ምህረቱ በተገኙበት   ለስራ የሚያስፈልጉ ነገሮች  በፕሮጀክቱ በማሟላት ወደ ስራ እንደሚገቡ  በመንገር  የምርቃ በዓሉ  በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል ::በመጨረሻም  የከተማ ግብርና  ስ/ዘርፍ    ለመጀመሪያ ጊዜ በስኬታመነት  ለሰጠው ስልጠና እና በቀጣይም  ከ200 እስከ 300 ሰልጣኞች ለሚሰለጠኑት  ሰልጣኞች  የአሰልጣኝ  ማሟላት እና ሌሎች  ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሰራ  ከወዲሁ በማስገንዘብ   በእለቱ   የUNDP ፕሮጀክት አስተባባሪ  አቶ ተስፋዬ በስጦታ ለኮሌጁ የኮሚፒተር እና  ፕርጀክተር  እንደሚሰጡ  ቃል በመግባት  በቀጣይ ከኮሌጁ ጋር ስምምነት በማድረግ በፖርትነር  መልኩ እንደሚሰሩ  በመናገር የእለቱ ፕሮግራም ተጠናቋል ። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

TMPC 1917 - Статистика и аналитика Telegram-канала