en
Feedback
The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission(EKHCDC)

The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission(EKHCDC)

Open in Telegram

This Channel is official telegram channel of EKHCDC. It is a channel didcated to dissiminate relaible information about EKHCDC. website: https://ekhcdc.org/ Youtube: https://www.youtube.com/channel/UCQNJ6ysksLZJBVmDnKxcTuA

Show more
439
Subscribers
+124 hours
+17 days
+1730 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '24
September '24
+10
in 0 channels
August '24
+458
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 September+1
19 September0
18 September0
17 September+1
16 September+1
15 September0
14 September+1
13 September0
12 September0
11 September0
10 September0
09 September+2
08 September+1
07 September0
06 September+1
05 September0
04 September0
03 September0
02 September+2
01 September0
Channel Posts
ኮሚሽኑ በደቡብ ኦሞ እና ቦረና በድርቅና ጎርፍ አደጋ የተጎዱ ከ38 ሺህ በላይ ሰዎችን በአስቾኮይ ጊዜ የምግብ እረዳታ ፕሮጀክት ተጠቃሚ አደረገ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በ
ኮሚሽኑ በደቡብ ኦሞ እና ቦረና በድርቅና ጎርፍ አደጋ የተጎዱ ከ38 ሺህ በላይ ሰዎችን በአስቾኮይ ጊዜ የምግብ እረዳታ ፕሮጀክት ተጠቃሚ አደረገ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደቡብ ኦሞ እና ቦረና በድርቅና ጎርፍ አደጋ የተጎዱ ከ38 ሺህ በላይ ሰዎችን በአስቾኮይ ጊዜ የሚግብ ሥርጭት እረዳታ ፕሮጀክት በቦረና ዞን ተልተሌ አከባቢ እና በደቡብ ኦሞ ዞን በሀመረ እና ባና-ፀማይ አከባቢ ተጠቃሚ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸውም በፕሮጀክቱ መዝግያ ፕሮግራም ሀምሌ 11/2016 ዓ.ም በደቡብ ኦሞ ዞን ደመካ ከተማ በተደረገ ፕሮግራም ነው፡፡… https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-በደቡብ-ኦሞ-እና-ቦረና-በድርቅና-ጎ-2/

2
Commission’s emergency response project completed benefiting 38,754 drought and flood-affected peoples The Ethiopian Kale Hey
Commission’s emergency response project completed benefiting 38,754 drought and flood-affected peoples The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission South Omo and Borana emergence response project benefited about 38,754 drought and flood affected communities with its Emergency Food Distribution Project at Taltale District of Borana Zone of Oromia Region and Hamer, Bena-Tsemay Districts of South Omo Zone in South Ethiopia Region, it was disclosed during the project… https://ekhcdc.org/commissions-emergency-response-project-completed-benefiting-38754-drought-and-flood-affected-peoples/
206
3
View DW International media coverage on EKHCDC emergence response in Tigray https://www.youtube.com/watch?v=eBCUxz9MsvQ https
View DW International media coverage on EKHCDC emergence response in Tigray https://www.youtube.com/watch?v=eBCUxz9MsvQ https://www.youtube.com/watch?v=Edr5mtZ7j1Q https://ekhcdc.org/view-dw-international-media-coverage-on-ekhcdc-emergence-response-in-tigray/
677
4
https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-kale-heywet-church-development-commission_ekhcdc-kickoff-over-226-million-etb-emergence-activity-7209870371787870208-vZig?utm_source=share&utm_medium=member_desktop
402
5
https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-kale-heywet-church-development-commission_ekhcdc-kickoff-over-226-million-etb-emergence-activity-7209840457005113344--m5M?utm_source=share&utm_medium=member_desktop
358
6
EKHCDC kickoff over 22.6 million ETB emergence response project in Tigray The Ethiopian Kale Heywet Church and Development Co
EKHCDC kickoff over 22.6 million ETB emergence response project in Tigray The Ethiopian Kale Heywet Church and Development Commission (EKHCDC) in collaboration with the Tigray Kale Heywet Church office has launched an emergency relief MPC project in Mekelle-Zemarias Hotel that will benefit 5,500 people in a 70 kare refugee camp on June 18/2024. Speaking at the launching of the project, Dr. Tefera Talore, EKHCDC Commissioner said… https://ekhcdc.org/ekhcdc-kickoff-over-22-6-million-etb-emergence-response-project-in-tigray/
340
7
ኮሚሽኑ በትግራይ የስደተኞች መጠለያ 5,500 ሰዎችን የሚጠቅም የ22.6 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ጊዜ የእርዳታ ፕሮጀክት ጀመረ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ከትግራይ ቃለ ሕይ
ኮሚሽኑ በትግራይ የስደተኞች መጠለያ 5,500 ሰዎችን የሚጠቅም የ22.6 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ጊዜ የእርዳታ ፕሮጀክት ጀመረ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ከትግራይ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ 70 ካሬ ተብሎ በሚጠራው የስደተኞች ጊዜያዊ መጠለያ ከተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው የሚገኙ 5500 ተፈናቃዮች ለመደገፍ የ22.6 ሚሊዮን ብር አስቸኳይ እርዳታ ፕሮጀክት ሰኔ 11/2016 በመቐለ ከተማ በዘማሪያስ ሆተል ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስጀመሮል፡፡… https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-በትግራይ-የስደተኞች-መጠለያ-5500-ሰዎ/
308
8
ጂስራ የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት እና ግጭት መፍቻ ድልድይ ሆኖ አላማውን እያሳካ ነው፡ ጂስራ የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት እና ግጭት መፍቻ ድልድይ ሆኖ አላማውን እያሳካ ነው፡ አቶ እንዳለ ወ/ሳማያት
ጂስራ የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት እና ግጭት መፍቻ ድልድይ ሆኖ አላማውን እያሳካ ነው፡ ጂስራ የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት እና ግጭት መፍቻ ድልድይ ሆኖ አላማውን እያሳካ ነው፡ አቶ እንዳለ ወ/ሳማያት - ልማት ኮሚሽኑ እያካሄደ የነበረው ሰላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ ተጠናቀቀ፡፡ ልማት ኮሚሽኑ ሰኔ 5/2014 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ ሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል ያካሄደዉ በሰላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ ስኬታማ እንደነበረ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ጂስራን… https://ekhcdc.org/ጂስራ-የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት-እና/
407
9
ልማት ኮሚሽኑ ሠላም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ እያከሄደ ነው የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ተነሳሽነት ለስልታዊ ሀይማኖታዊ ተግባር(ጂስራ) ፕሮጀክት ሠላም ላ
ልማት ኮሚሽኑ ሠላም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ እያከሄደ ነው የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ተነሳሽነት ለስልታዊ ሀይማኖታዊ ተግባር(ጂስራ) ፕሮጀክት ሠላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ በሀዋሳ ከተማ ሰውዝ ስታር ሆቴል እያከሄደ ነው፡፡ በውይይቱም ሃይማኖት አባቶች፣የመንግስት በለድርሻ አካላት ፣ የአገር ሽማግሌዎች፣አባ ገዳዎች፣ሠላም ላይ የሚሰሩ የተለያዮ አካላት በሰላም ጉዳይ ለመምከር ተግኝተዋል፡፡ በምክክሩም በእምነትና ሀይማኖት ነጻነት ጽንፈኝነትን መከላከል፣በሰላም በአብሮነት መኖር እና አገራዊ የግጭት አፈታትን… https://ekhcdc.org/ልማት-ኮሚሽኑ-ሠላም-ላይ-ትኩረት-ያደረገ-ም/
630
10
ልማት ኮሚሽኑ ሠላም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ እያከሄደ ነው የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ተነሳሽነት ለስልታዊ ሀይማኖታዊ ተግባር(ጂስራ) ፕሮጀክት ሠላም ላ
ልማት ኮሚሽኑ ሠላም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ እያከሄደ ነው የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ተነሳሽነት ለስልታዊ ሀይማኖታዊ ተግባር(ጂስራ) ፕሮጀክት ሠላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ በሀዋሳ ከተማ ሰውዝ ስታር ሆቴል እያከሄደ ነው፡፡ በውይይቱም ሃይማኖት አባቶች፣የመንግስት በለድርሻ አካላት ፣ የአገር ሽማግሌዎች፣አባ ገዳዎች፣ሠላም ላይ የሚሰሩ የተለያዮ አካላት በሰላም ጉዳይ ለመምከር ተግኝተዋል፡፡ በምክክሩም በእምነትና ሀይማኖት ነጻነት ጽንፈኝነትን መከላከል፣በሰላም በአብሮነት መኖር እና አገራዊ የግጭት አፈታትን… https://ekhcdc.org/ልማት-ኮሚሽኑ-ሠላም-ላይ-ትኩረት-ያደረገ-ም/
412
11
ለደሃ ደሃ ልጆች ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ ከሽልማት ባላይ ነው - ኢንጀባራ ዪንቨርሲቲ እና የከተማ አስተዳደር ለቃለ ሕይወት ቤተክርስቲን ልማት ኮሚሽን ሽልማት ሰጠ በአማራ ክልል በአዊ ዞን በዳንግላ
ለደሃ ደሃ ልጆች ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ ከሽልማት ባላይ ነው - ኢንጀባራ ዪንቨርሲቲ እና የከተማ አስተዳደር ለቃለ ሕይወት ቤተክርስቲን ልማት ኮሚሽን ሽልማት ሰጠ በአማራ ክልል በአዊ ዞን በዳንግላ ከተማ አስተዳደር በቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ኢቲ-162 ፕሮጀክት 250 የደሃ ደሃ ልጆችን አቅፎ የሚደግፍ ሲሆን በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን እና በኮሚፓሽን ኢንተርናሽል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ላለፉት 10 ዓመታት ሲደረግ የነበረው ሁለንተናዊ ድጋፍ ስኬታማ መሆኑን ተገለጽ፡፡ ፕሮጀክቱ… https://ekhcdc.org/ለደሃ-ደሃ-ልጆች-ሁለንተናዊ-ድጋፍ-ማድረግ/
562
12
West Arsi Zone Shashamene City Disability Inclusion CCT-SHG project Commission’s West Arsi Zone Shashamene City Disability In
West Arsi Zone Shashamene City Disability Inclusion CCT-SHG project Commission’s West Arsi Zone Shashamene City Disability Inclusion CCT-SHG project https://www.youtube.com/watch?v=VmUKtnX2JjM #leprosy #Peoplewithdisblity #ministerofhealth #ECDD https://ekhcdc.org/west-arsi-zone-shashamene-city-disability-inclusion-cct-shg-project/
963
13
ኮሚሽኑ JISRA/በጅስራ ፕሮጀክት አሳታፍ ግራንት ሜክንግ፣ አቅም ግንባታ እና ወጣቶችን የማደራጀት ወርክሾፕ አደረገ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን JISRA ፕረጀክት አሳታፍ ግ
ኮሚሽኑ JISRA/በጅስራ ፕሮጀክት አሳታፍ ግራንት ሜክንግ፣ አቅም ግንባታ እና ወጣቶችን የማደራጀት ወርክሾፕ አደረገ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን JISRA ፕረጀክት አሳታፍ ግራንት ሜክንግ፣አቅም ግንባታ እና ወጣቶችን የማደራጀት ወርክሾፕ በሃላባ ከተማ ባለፈዉ አርብ ዕለት አደረገ፡፡ የ JISRA ፕሮጀክት በሃላባ እና በሌሎች በርካታ ከተሞች እና አካባቢዎች የሰላም ግንባታ ስራዎችን ላለፉት ዓመታት እየሰራና እየተገበረ የቆየ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ይህን አሳታፍ ግራንት ሜክንግ ወርክሾፕ አድርጎአል፡፡ በዕለቱም የዞኑ የሀይማኖት ፎረም አባለት፣ከሁሉም የሃይማኖት… https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-jisra-በጅስራ-ፕሮጀክት-አሳታፍ-ግራን/
1 022
14
No text...
967
15
የልማት ኮሚሽን ቦርድ በተላያዮ የስራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት አደረገ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ቦርድ ስብሰባ በትናንትና ዕለት ተደረገ፡፡ ስብሳባው በጸሎትና እግዚአብ
የልማት ኮሚሽን ቦርድ በተላያዮ የስራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት አደረገ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ቦርድ ስብሰባ በትናንትና ዕለት ተደረገ፡፡ ስብሳባው በጸሎትና እግዚአብሔርን ቃል በመካፈል የተጀመረ ሲሆን በሚከተሉት የዕለቱ አጀንዳዎች ላይም ጥልቅ ውይይት በማድረግ አስፈለጊ የሆኑ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎችን ቦርዱ አስቀምጦል፡፡ በዕለቱ የነበሩ አጀንዳዎች፡- አዲስ የቦርድ አባላት መቀበልና ሽኝት፣ያለፈውን ቃለ ጉባኤ በማንበብ ከቃለ ጉባኤ የሚነሱ ጉዳዮች ላይ ተነጋግሮ ማጽደቅ፣የልማት ኮሚሽን ማናጅመንት መዋቅርና የደመወዝ… https://ekhcdc.org/የልማት-ኮሚሽን-ቦርድ-በተላያዮ-የስራ-አጀ/
1 055
16
ኮሚሽኑ ቅንጅታዊ ሃብት አሰባሰብ ስልጠና እና JISRA ፕሮጀክት የስራ ሪፖርት አካሄደ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ቅንጅታዊ ሃብት አሰባሰብ ስልጠና እና የጋራ ተነሳሽነት ለ
ኮሚሽኑ ቅንጅታዊ ሃብት አሰባሰብ ስልጠና እና JISRA ፕሮጀክት የስራ ሪፖርት አካሄደ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ቅንጅታዊ ሃብት አሰባሰብ ስልጠና እና የጋራ ተነሳሽነት ለስትራቴጂካዊ ሃይማኖታዊ ተግባር (JISRA) ፕሮጀክት የስራ ሪፖርት በሀዋሳ ሮሪ ሆቴል ታህሳስ 8 /2016 ዓ.ም አካሄደ፡፡ ስልጠናውን የኮሚሽኑ የሰው ኃብት እና ኦፕሬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ታምሩ ዘለቀ በጸሎት ያስጀመሩ ሲሆን እንዲሁም የ JISRA ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ እንዳለ ወ/ሰማያት የእግዚአብሔርን ቃል አካፍለዋል። አቶ… https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-ቅንጅታዊ-ሃብት-አሰባሰብ-ስልጠ/
980
17
EKHCDC assists training participants to open telebirr account It is to be recalled that The Ethiopian Kale Heywet Church Deve
EKHCDC assists training participants to open telebirr account It is to be recalled that The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission (EKHCDC)) and Ethiopian Kale Heywet Church (EKHC, joint boards and top leaders jointly conducted an integration and resource mobilization workshop on the 9th of October 2023 at EKHC Kuriftu training center. In addition, it has conducted training on resource mobilization and briefings… https://ekhcdc.org/ekhcdc-assists-training-participants-to-open-telebirr-account/
824
18
The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission (EKHCDC) conducted atraining on resource mobilization and briefings o
The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission (EKHCDC) conducted atraining on resource mobilization and briefings on Joint Initiative for Strategic ReligiousAction (JISRA) project interventions at Hawassa Rori Hotel on the 18 th of December 2023. The training was started with the opening prayer by Mr. Tamiru Zeleke the EKHCDC HR and Operations Department Head and sharing the words of God by Mr. Endale W/Semayat the JISRA project coordinator. Mr. Endale read the words of God from Romans chapter 12:1-2 and called the stakeholders to present their bodies as a living… https://ekhcdc.org/the-ethiopian-kale-heywet-church-development-commission-ekhcdc-conducted-atraining-on-resource-mobilization-and-briefings-on-joint-initiative-for-strategic-religiousaction-jisra-project-interventi/
746
19
Ethio telecom provided telebirr super app fundraising platform for EKHCDC https://www.youtube.com/watch?v=Ye9miIVQkAk&t=25s T
Ethio telecom provided telebirr super app fundraising platform for EKHCDC https://www.youtube.com/watch?v=Ye9miIVQkAk&t=25s The above video shows how to fund EKHCDC through the Telebirr super app. Volunteers who are willing to donate to help the needy community through the Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission could use this app, donate, and enjoy helping needy people across Ethiopia. https://ekhcdc.org/ethio-telecom-provided-telebirr-super-app-fundraising-platform-for-ekhcdc/
762
20
No text...
887