The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission(EKHCDC)
Open in Telegram
This Channel is official telegram channel of EKHCDC. It is a channel didcated to dissiminate relaible information about EKHCDC. website: https://ekhcdc.org/ Youtube: https://www.youtube.com/channel/UCQNJ6ysksLZJBVmDnKxcTuA
Show more439
Subscribers
+124 hours
+17 days
+1730 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+10
in 0 channels
August '24
+458
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 20 September | +1 | |||
| 19 September | 0 | |||
| 18 September | 0 | |||
| 17 September | +1 | |||
| 16 September | +1 | |||
| 15 September | 0 | |||
| 14 September | +1 | |||
| 13 September | 0 | |||
| 12 September | 0 | |||
| 11 September | 0 | |||
| 10 September | 0 | |||
| 09 September | +2 | |||
| 08 September | +1 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
ኮሚሽኑ በደቡብ ኦሞ እና ቦረና በድርቅና ጎርፍ አደጋ የተጎዱ ከ38 ሺህ በላይ ሰዎችን በአስቾኮይ ጊዜ የምግብ እረዳታ ፕሮጀክት ተጠቃሚ አደረገ
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደቡብ ኦሞ እና ቦረና በድርቅና ጎርፍ አደጋ የተጎዱ ከ38 ሺህ በላይ ሰዎችን በአስቾኮይ ጊዜ የሚግብ ሥርጭት እረዳታ ፕሮጀክት በቦረና ዞን ተልተሌ አከባቢ እና በደቡብ ኦሞ ዞን በሀመረ እና ባና-ፀማይ አከባቢ ተጠቃሚ ማድረጉ ተገለጸ፡፡
ይህ የተገለጸውም በፕሮጀክቱ መዝግያ ፕሮግራም ሀምሌ 11/2016 ዓ.ም በደቡብ ኦሞ ዞን ደመካ ከተማ በተደረገ ፕሮግራም ነው፡፡…
https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-በደቡብ-ኦሞ-እና-ቦረና-በድርቅና-ጎ-2/
| 2 | Commission’s emergency response project completed benefiting 38,754 drought and flood-affected peoples
The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission South Omo and Borana emergence response project benefited about 38,754 drought and flood affected communities with its Emergency Food Distribution Project at Taltale District of Borana Zone of Oromia Region and Hamer, Bena-Tsemay Districts of South Omo Zone in South Ethiopia Region, it was disclosed during the project…
https://ekhcdc.org/commissions-emergency-response-project-completed-benefiting-38754-drought-and-flood-affected-peoples/ | 206 |
| 3 | View DW International media coverage on EKHCDC emergence response in Tigray
https://www.youtube.com/watch?v=eBCUxz9MsvQ
https://www.youtube.com/watch?v=Edr5mtZ7j1Q
https://ekhcdc.org/view-dw-international-media-coverage-on-ekhcdc-emergence-response-in-tigray/ | 677 |
| 4 | https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-kale-heywet-church-development-commission_ekhcdc-kickoff-over-226-million-etb-emergence-activity-7209870371787870208-vZig?utm_source=share&utm_medium=member_desktop | 402 |
| 5 | https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-kale-heywet-church-development-commission_ekhcdc-kickoff-over-226-million-etb-emergence-activity-7209840457005113344--m5M?utm_source=share&utm_medium=member_desktop | 358 |
| 6 | EKHCDC kickoff over 22.6 million ETB emergence response project in Tigray
The Ethiopian Kale Heywet Church and Development Commission (EKHCDC) in collaboration with the Tigray Kale Heywet Church office has launched an emergency relief MPC project in Mekelle-Zemarias Hotel that will benefit 5,500 people in a 70 kare refugee camp on June 18/2024.
Speaking at the launching of the project, Dr. Tefera Talore, EKHCDC Commissioner said…
https://ekhcdc.org/ekhcdc-kickoff-over-22-6-million-etb-emergence-response-project-in-tigray/ | 340 |
| 7 | ኮሚሽኑ በትግራይ የስደተኞች መጠለያ 5,500 ሰዎችን የሚጠቅም የ22.6 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ጊዜ የእርዳታ ፕሮጀክት ጀመረ
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ከትግራይ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ 70 ካሬ ተብሎ በሚጠራው የስደተኞች ጊዜያዊ መጠለያ ከተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው የሚገኙ 5500 ተፈናቃዮች ለመደገፍ የ22.6 ሚሊዮን ብር አስቸኳይ እርዳታ ፕሮጀክት ሰኔ 11/2016 በመቐለ ከተማ በዘማሪያስ ሆተል ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስጀመሮል፡፡…
https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-በትግራይ-የስደተኞች-መጠለያ-5500-ሰዎ/ | 308 |
| 8 | ጂስራ የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት እና ግጭት መፍቻ ድልድይ ሆኖ አላማውን እያሳካ ነው፡
ጂስራ የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት እና ግጭት መፍቻ ድልድይ ሆኖ አላማውን እያሳካ ነው፡ አቶ እንዳለ ወ/ሳማያት
- ልማት ኮሚሽኑ እያካሄደ የነበረው ሰላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ ተጠናቀቀ፡፡
ልማት ኮሚሽኑ ሰኔ 5/2014 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ ሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል ያካሄደዉ በሰላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ ስኬታማ እንደነበረ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ጂስራን…
https://ekhcdc.org/ጂስራ-የሠላም፣የፍቅር፣የአብሮነት-እና/ | 407 |
| 9 | ልማት ኮሚሽኑ ሠላም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ እያከሄደ ነው
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ተነሳሽነት ለስልታዊ ሀይማኖታዊ ተግባር(ጂስራ) ፕሮጀክት ሠላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ በሀዋሳ ከተማ ሰውዝ ስታር ሆቴል እያከሄደ ነው፡፡
በውይይቱም ሃይማኖት አባቶች፣የመንግስት በለድርሻ አካላት ፣ የአገር ሽማግሌዎች፣አባ ገዳዎች፣ሠላም ላይ የሚሰሩ የተለያዮ አካላት በሰላም ጉዳይ ለመምከር ተግኝተዋል፡፡ በምክክሩም በእምነትና ሀይማኖት ነጻነት ጽንፈኝነትን መከላከል፣በሰላም በአብሮነት መኖር እና አገራዊ የግጭት አፈታትን…
https://ekhcdc.org/ልማት-ኮሚሽኑ-ሠላም-ላይ-ትኩረት-ያደረገ-ም/ | 630 |
| 10 | ልማት ኮሚሽኑ ሠላም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ እያከሄደ ነው
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ተነሳሽነት ለስልታዊ ሀይማኖታዊ ተግባር(ጂስራ) ፕሮጀክት ሠላም ላይ ትኩርት ያደረገ ምክክር ወርክ ሾፕ በሀዋሳ ከተማ ሰውዝ ስታር ሆቴል እያከሄደ ነው፡፡
በውይይቱም ሃይማኖት አባቶች፣የመንግስት በለድርሻ አካላት ፣ የአገር ሽማግሌዎች፣አባ ገዳዎች፣ሠላም ላይ የሚሰሩ የተለያዮ አካላት በሰላም ጉዳይ ለመምከር ተግኝተዋል፡፡ በምክክሩም በእምነትና ሀይማኖት ነጻነት ጽንፈኝነትን መከላከል፣በሰላም በአብሮነት መኖር እና አገራዊ የግጭት አፈታትን…
https://ekhcdc.org/ልማት-ኮሚሽኑ-ሠላም-ላይ-ትኩረት-ያደረገ-ም/ | 412 |
| 11 | ለደሃ ደሃ ልጆች ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ ከሽልማት ባላይ ነው
- ኢንጀባራ ዪንቨርሲቲ እና የከተማ አስተዳደር ለቃለ ሕይወት ቤተክርስቲን ልማት ኮሚሽን ሽልማት ሰጠ
በአማራ ክልል በአዊ ዞን በዳንግላ ከተማ አስተዳደር በቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ኢቲ-162 ፕሮጀክት 250 የደሃ ደሃ ልጆችን አቅፎ የሚደግፍ ሲሆን በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን እና በኮሚፓሽን ኢንተርናሽል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ላለፉት 10 ዓመታት ሲደረግ የነበረው ሁለንተናዊ ድጋፍ ስኬታማ መሆኑን ተገለጽ፡፡
ፕሮጀክቱ…
https://ekhcdc.org/ለደሃ-ደሃ-ልጆች-ሁለንተናዊ-ድጋፍ-ማድረግ/ | 562 |
| 12 | West Arsi Zone Shashamene City Disability Inclusion CCT-SHG project
Commission’s West Arsi Zone Shashamene City Disability Inclusion CCT-SHG project
https://www.youtube.com/watch?v=VmUKtnX2JjM
#leprosy #Peoplewithdisblity #ministerofhealth #ECDD
https://ekhcdc.org/west-arsi-zone-shashamene-city-disability-inclusion-cct-shg-project/ | 963 |
| 13 | ኮሚሽኑ JISRA/በጅስራ ፕሮጀክት አሳታፍ ግራንት ሜክንግ፣ አቅም ግንባታ እና ወጣቶችን የማደራጀት ወርክሾፕ አደረገ
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን JISRA ፕረጀክት አሳታፍ ግራንት ሜክንግ፣አቅም ግንባታ እና ወጣቶችን የማደራጀት ወርክሾፕ በሃላባ ከተማ ባለፈዉ አርብ ዕለት አደረገ፡፡
የ JISRA ፕሮጀክት በሃላባ እና በሌሎች በርካታ ከተሞች እና አካባቢዎች የሰላም ግንባታ ስራዎችን ላለፉት ዓመታት እየሰራና እየተገበረ የቆየ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ይህን አሳታፍ ግራንት ሜክንግ ወርክሾፕ አድርጎአል፡፡
በዕለቱም የዞኑ የሀይማኖት ፎረም አባለት፣ከሁሉም የሃይማኖት…
https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-jisra-በጅስራ-ፕሮጀክት-አሳታፍ-ግራን/ | 1 022 |
| 14 | No text... | 967 |
| 15 | የልማት ኮሚሽን ቦርድ በተላያዮ የስራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት አደረገ
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የጋራ ቦርድ ስብሰባ በትናንትና ዕለት ተደረገ፡፡ ስብሳባው በጸሎትና እግዚአብሔርን ቃል በመካፈል የተጀመረ ሲሆን በሚከተሉት የዕለቱ አጀንዳዎች ላይም ጥልቅ ውይይት በማድረግ አስፈለጊ የሆኑ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎችን ቦርዱ አስቀምጦል፡፡
በዕለቱ የነበሩ አጀንዳዎች፡- አዲስ የቦርድ አባላት መቀበልና ሽኝት፣ያለፈውን ቃለ ጉባኤ በማንበብ ከቃለ ጉባኤ የሚነሱ ጉዳዮች ላይ ተነጋግሮ ማጽደቅ፣የልማት ኮሚሽን ማናጅመንት መዋቅርና የደመወዝ…
https://ekhcdc.org/የልማት-ኮሚሽን-ቦርድ-በተላያዮ-የስራ-አጀ/ | 1 055 |
| 16 | ኮሚሽኑ ቅንጅታዊ ሃብት አሰባሰብ ስልጠና እና JISRA ፕሮጀክት የስራ ሪፖርት አካሄደ
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ቅንጅታዊ ሃብት አሰባሰብ ስልጠና እና የጋራ ተነሳሽነት ለስትራቴጂካዊ ሃይማኖታዊ ተግባር (JISRA) ፕሮጀክት የስራ ሪፖርት በሀዋሳ ሮሪ ሆቴል ታህሳስ 8 /2016 ዓ.ም አካሄደ፡፡
ስልጠናውን የኮሚሽኑ የሰው ኃብት እና ኦፕሬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ታምሩ ዘለቀ በጸሎት ያስጀመሩ ሲሆን እንዲሁም የ JISRA ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ እንዳለ ወ/ሰማያት የእግዚአብሔርን ቃል አካፍለዋል። አቶ…
https://ekhcdc.org/ኮሚሽኑ-ቅንጅታዊ-ሃብት-አሰባሰብ-ስልጠ/ | 980 |
| 17 | EKHCDC assists training participants to open telebirr account
It is to be recalled that The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission (EKHCDC)) and Ethiopian Kale Heywet Church (EKHC, joint boards and top leaders jointly conducted an integration and resource mobilization workshop on the 9th of October 2023 at EKHC Kuriftu training center.
In addition, it has conducted training on resource mobilization and briefings…
https://ekhcdc.org/ekhcdc-assists-training-participants-to-open-telebirr-account/ | 824 |
| 18 | The Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission (EKHCDC) conducted atraining on resource mobilization and briefings on Joint Initiative for Strategic ReligiousAction (JISRA) project interventions at Hawassa Rori Hotel on the 18 th of December 2023.
The training was started with the opening prayer by Mr. Tamiru Zeleke the EKHCDC HR and
Operations Department Head and sharing the words of God by Mr. Endale W/Semayat the
JISRA project coordinator. Mr. Endale read the words of God from Romans chapter 12:1-2 and
called the stakeholders to present their bodies as a living…
https://ekhcdc.org/the-ethiopian-kale-heywet-church-development-commission-ekhcdc-conducted-atraining-on-resource-mobilization-and-briefings-on-joint-initiative-for-strategic-religiousaction-jisra-project-interventi/ | 746 |
| 19 | Ethio telecom provided telebirr super app fundraising platform for EKHCDC
https://www.youtube.com/watch?v=Ye9miIVQkAk&t=25s
The above video shows how to fund EKHCDC through the Telebirr super app. Volunteers who are willing to donate to help the needy community through the Ethiopian Kale Heywet Church Development Commission could use this app, donate, and enjoy helping needy people across Ethiopia.
https://ekhcdc.org/ethio-telecom-provided-telebirr-super-app-fundraising-platform-for-ekhcdc/ | 762 |
| 20 | No text... | 887 |
