en
Feedback
A.K.G.S

A.K.G.S

Open in Telegram

School chanel

Show more
301
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days
Posts Archive
Second Semester Grade 12 Biology Model Examination Answer in 2016 1. B 21. D 41. A 61. D 81. B 2. D 22. B 42. B 62. A 82. B 3. D 23. D 43. A 63. B 83. A 4. A 24. C 44. C 64. B 84. C 5. A 25. A 45. C 65. B 85. A 6. C 26. D 46. D 66. D 86. C 7. B 27. A 47. B 67. D 87. C 8. A 28. C 48. B 68. D 88. B 9. B 29. D 49. C 69. C 89. A 10. C 30. B 50. A 70. B 90. D 11. C 31. C 51. A 71. C 91. C 12. D 32. B 52. D 72. D 92. D 13. D 33. A 53. D 73. B 93. D 14. A 34. C 54. C 74. A 94. A 15. C 35. B 55. A 75. C 95. D 16. D 36. B 56. B 76. C 96. A 17. B 37. D 57. A 77. A 97. B 18. C 38. D 58. A. 78. B 98. C 19. C 39. A 59. B 79. A 99. B 20. B 40. C 60. D 80. A 100. C

4_5965233412594733877.docx0.15 KB

+2
4_5965277268505793847.pdf0.69 KB

WhatsApp Audio 2024-05-30 at 13.06.25_c4088a48.mp33.89 MB

photo content

4_5962977111655322143.pdf2.56 KB

photo content

4_5933715649791529763.pdf4.46 KB

አዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት EBC ሸጎሌ ግቢ የመጽሀፍት አውደ ርዕይ በማዘጋጀት እንዲጎበኝ አድርጓል፣በጉብኝቱ ላይ የተሳተፋችሁ ያሰተባበራችሁ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን ።

photo content
+2

Repost from akpssociety
photo content

በተቀመጠው ፕሮግራም መሰረት የትምህርት ዕቅዳችሁን መተግበር ይጠበቅባችኋል ።

photo content
+2

photo content

Please check model exam program properly .

Repost from akpssociety
ውድ መምህራንናተማሪዎች በ16/09/2016 ዓ.ም በከተማ ደረጃ የነበረው የሳይንስ ና ሒሳብ ፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ ላይ እጅግ መልካም በሆነ ስነምግባርና ትምህርት ሰጪ ትዕይንት በማሳየታችሁ ከልብ እናመሰግናለን ። ይህ ፕሮግራም እሁድ በ18/9/2016ዓ.ም በተመሳሳይ ሁኔታ የሚደገም ስለሆነ ያላችሁን ባህላዊ አልባሳት በመልበስ ጠዋት 12.00 ላይ ት /ቤት እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን ።

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
photo content

የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከዚህ በታች በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በሚከተለዉ አድራሻ ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚሁ መሠረት መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡-ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

photo content
+1