301
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days
Posts Archive
301
Second Semester Grade 12 Biology Model Examination Answer in 2016
1. B 21. D 41. A 61. D 81. B
2. D 22. B 42. B 62. A 82. B
3. D 23. D 43. A 63. B 83. A
4. A 24. C 44. C 64. B 84. C
5. A 25. A 45. C 65. B 85. A
6. C 26. D 46. D 66. D 86. C
7. B 27. A 47. B 67. D 87. C
8. A 28. C 48. B 68. D 88. B
9. B 29. D 49. C 69. C 89. A
10. C 30. B 50. A 70. B 90. D
11. C 31. C 51. A 71. C 91. C
12. D 32. B 52. D 72. D 92. D
13. D 33. A 53. D 73. B 93. D
14. A 34. C 54. C 74. A 94. A
15. C 35. B 55. A 75. C 95. D
16. D 36. B 56. B 76. C 96. A
17. B 37. D 57. A 77. A 97. B
18. C 38. D 58. A. 78. B 98. C
19. C 39. A 59. B 79. A 99. B
20. B 40. C 60. D 80. A 100. C
301
አዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት EBC ሸጎሌ ግቢ የመጽሀፍት አውደ ርዕይ በማዘጋጀት እንዲጎበኝ አድርጓል፣በጉብኝቱ ላይ የተሳተፋችሁ ያሰተባበራችሁ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን ።
301
Repost from akpssociety
ውድ መምህራንናተማሪዎች በ16/09/2016 ዓ.ም በከተማ ደረጃ የነበረው የሳይንስ ና ሒሳብ ፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ ላይ እጅግ መልካም በሆነ ስነምግባርና ትምህርት ሰጪ ትዕይንት በማሳየታችሁ ከልብ እናመሰግናለን ። ይህ ፕሮግራም እሁድ በ18/9/2016ዓ.ም በተመሳሳይ ሁኔታ የሚደገም ስለሆነ ያላችሁን ባህላዊ አልባሳት በመልበስ ጠዋት 12.00 ላይ ት /ቤት እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን ።
301
የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከዚህ በታች በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡
ስለሆነም ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በሚከተለዉ አድራሻ ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚሁ መሠረት መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡-ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
