ሰዋስው ☘☘☘☘
Open in Telegram
በሰዋስወ ብርሀን ቅዱስ ዻውሎስ ገዳም እና ለተለያዩ ቤተክርስቲያን ለክብረ በአላት ማውጫ ። በተጨማሪም-ዋዜማ ሥርዓተ ማኅሌት - መዝሙራት ስንክሳር - የየእለቱን ምስባክ ቅኔያት ጥያቄዎች እንዲሁም የወቅታዊ ነገር መወያያ በተጨማሪም @eotcww ብለው ይቀላቀሉን ለወዳጅ ዘመድዎ share#Share#Share# ያድርጉ።
Show more1 161
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 161
💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫
ሥርዓተ ማኅሌት ዘታህሳስ ቅዱስ ገብርኤል
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCW
🌱✨መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለጒርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ፤ ብዑላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ፤ እመትትሐየዩኒሰ ኢትኅድጉኒ ጽኑሰ፤ ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ሥጋየ ጌሠ። ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ።
@EOTCW
🌱ዚቅ
አድኅነነ እግዚኦ አምላክነ፤ ረዳኤ ኲነነ ወኢትግድፈነ፤ ወኢትትሐየየነ በዕለተ ምንዳቤነ፤ ርድአነ በኃይለ መላእክቲከ፤ ከመ ኢንትሐፈር በቅድሜከ።
@EOTCW
✴️ነግሥ
ሚካኤል ዘትቀውም በየማና ለማርያም ድንግል፤ ወበጸጋማ ገብርኤል አብሣሬ ትስብእቱ ለቃል፤ ዕቀቡነ ዘልፈ ለለመዋዕል፤ እንዘ ትሰፍሑ አክናፊክሙ ዘነበልባል፤ ወረድኤትክሙ አድኅኖ ዘይክል።
@EOTCW
🌱ዚቅ
አብሠራ ገብርኤል ለማርያም ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ።
@EOTCW
✴️ነግሥ
ሰላም ለከ ገብርኤል ላዕክ፤ ትስብእተ ፈጣሪ ዘትሰብክ፤ ኀበ ማርያም ልደተ አምላክ፤ ለዳንኤል ዘገሠሥኮ ጊዜ መሥዋዕተ ሠርክ፤ ምስዋዒነ ለለሳዑ ባርክ ባርክ።
@EOTCW
🌱ዚቅ
እስመ ተለዓለ ዕበየ ስብሐቲከ መልዕልተ ሰማያት፤ እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ፤ ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን።
@EOTCW
✨መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢይተረጎም ምስጢር፤ ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር፤ ገብርኤል ኪሩብ ፀዋሬ ዓቢይ መንበር፤ ሕዝቅኤል ዘነጸረከ በአምሳለ ብእሲ ክቡር፤ ምስለ ገጸ ላህም ወአንበሳ ወቀሊል ንስር።
@EOTCW
🌱ዚቅ
ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ፤ እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላዕክ፤ ሥጋዌ ቃል ለድንግል ይሰብክ።
@EOTCW
@EOTCW
❣❣ወረብ
ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ/፪/
እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላዕክ/፪/
@EOTCW
✨መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለአዕዛኒከ ኆኃተ ቃለ አብ ሕያው፤ ወለመላትሒከ ልሑያት አምሳላተ ጽጌ ዘበድው፤ ኦ ገብርኤል መልአከ አድኅኖ ፍንው፤ አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ በአክናፊከ ምንትው፤ አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ፫ቱ ዕደው።
@EOTCW
@EOTCW
❣❣ወረብ
አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ ሊቀ መላእክት አድኅነኒ ሊቀ መላእክት ዘአድኃንኮሙ/፪/
፫ቱ ዕደው አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ዘአድኃንኮሙ/፪/
@EOTCW
🌱ዚቅ
ዘአድኃኖሙ እምዕቶነ እሳት፤ ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል፤ ከማሆሙ ያድኅነነ፤ እምኲሉ ዘይትቃረነነ።
@EOTCW
❣❣ወረብ
እምዕቶነ እሳት 'ዘአድኃኖሙ'/፪/ ገብርኤል ሊቀ መላእክት/፪/
ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ዘአድኃኖሙ/፪/
@EOTCW
✨መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለአቊያጺከ ወለአብራኪከ ገሃደ፤ እለ ያቄርባ ወትረ ለአምላከ ሰማይ ሰጊደ፤ እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ዘኢትፈቅድ ዕበደ፤ ጥበብ ሐነጸት በወርኅከ ውስተ ልበ አብዳን ማኅፈደ፤ ወአቀመት ላቲ ፯ተ አዕማደ።
@EOTCW
@EOTCW
🌱ዚቅ
እግዚአ አእምሮ ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ፤ ዘኮነ ሥውረ ውስተ ማዕምቀ ጽልመት፤ ወሀቤ ቃለ ትፍሥሕት ለእለ ይሰብኩ ዕበየ ኃይልከ።
@EOTCW
❣❣ወረብ
እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ/፪/
ዘኮነ ዘኮነ ሥውረ/፪/
@EOTCW
✨መልክአ ገብርኤል
አልቦ እምሰብእ ዘከማየ ዘይቴክዝ ነግሃ ወሠርከ፤ ወአልቦ እመላእክት ናዛዜ ኅዙናን ዘከማከ፤ ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ፤ ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ፤ ዕሴተ ጸሎትየ ዝንቱ ዘአቅረብኩ ለከ።
@EOTCW
❣❣ወረብ
ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ/፪/
ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ/፪/
@EOTCW
🌱ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ፤ አርእየኒ ገጸከ አርእየኒ ገጸከ ወአስምዓኒ ቃለከ፤ ነፍስየ ጥቀ ኃሠሠት ኪያከ።
@EOTCW
❣❣ወረብ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ገጸከ አርእየኒ/፪/
ወአስምዓኒ ቃለከ ሊቀ መላእክት/፪/
@EOTCW
✨ማኅሌተ ጽጌ
ፈትለ ወርቅ ወፈትለ ሜላት አመ በአጽባዕትኪ ተባየጹ፤ አምሳለ መለኮት ወትስብዕት እንዘ ኢየሐፁ፤ ተአምረ ብርሃን ማርያም ለፀሐየ ጽድቅ አንቀጹ፤ ጸገይኪዮ እንበለ አብ በሰሚዓ ቃሉ ወድምፁ፤ ለገብርኤል መልአክኪ ዘፍሡሕ ገጹ።
@EOTCW
@EOTCW
🌱ዚቅ
መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል፤ መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል፤ ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል፤ ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል።
@EOTCW
🔹አመላለስ፦
መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል፤
መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል፤
@EOTCW
❣❣ወረብ
ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል/፪/
ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል/፪/
@EOTCW
❄️አንገርጋሪ
ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤ ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤ ወትቤሎ ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ።
@EOTCW
🔹አመላለስ
ወትቤሎ ይኩነኒ/፪/
በከመ ትቤለኒ ይኩነኒ/፬/
@EOTCW
❣❣ወረብ
'ወእንዘ ትፈትል'/፪/ ወርቀ ወሜላተ/፪/
አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም/፪/
@EOTCW
❣🔸ዓዲ ወረብ
ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤
ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤
@EOTCW
🌿ወቦ ዘይቤ፦
ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ፤
አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም ፤
@EOTCW
@EOTCW
💠እስመ ለዓለም
ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኮራኲር፤ ወረደ መልአከ እግዚአብሔር ኀበ ማርያም ድንግል፤ ዘተናገሮ ለሙሴ በኀበ ዕፀ ጳጦስ፤ ዕፀ ጳጦስ ይእቲ ማርያም፤ ገብርኤል ሰበከ ላ ዜና፤ ዘለአኮ ኲሎ ነገራ።
🔹አመላለስ
ገብርኤል ሰበከ ላ ዜና ገብርኤል ሰበከ/፪/
ዘለአኮ ኲሎ ነገራ/፬/
@EOTCW
❣❣ወረብ
ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኮራኲር ወረደ መልአከ እግዚአብሔር/፪/
ኀበ ማርያም ድንግል ዘተናገሮ ለሙሴ በኀበ ዕፀ ጳጦስ/፪/
@EOTCW
https://t.me/Eotcw
#Join & share
1 161
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ሥርዓተ ዋዜማ ዘቅዱስ ገብርኤል "ታኅሣሥ ፲፱"
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
@EOTCW
ዋዜማ
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ
አብሠራ ገብርኤል ለማርያም ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ፤ ተወልደ እምኔሃ።
@EOTCW
@EOTCW
❄️ምልጣን
ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ።
@EOTCW
@EOTCW
🔹አመላለስ፦
ወልድ ተወልደ እምኔሃ/2/
ወልድ ተወልደ እምኔሃ/4/
@EOTCW
💎በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦
ገብርኤል አብሠራ ለማርያም፤ ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ገብርኤል አብሠራ ለማርያም።
@EOTCW
💎እግዚአብሔር ነግሠ፦
ገብርኤል አብሠራ ለማርያም፤ ተፈሥሒ ይቤላ፤ ኢሳይያስ ይቤላ ሐዳስዩ ጣዕዋ፤ ሰሎሞን ይቤላ ደብተራ።
@EOTCW
@EOTCW
💎ይትባረክ፦
ገብርኤል መልአክ መጽአ፤ ወዜነዋ ለማርያም ጥዩቀ፤ ሠናየ ዜና ከመ ይመጽእ አምላክ ላዕሌሃ።
@EOTCW
@EOTCW
🌿ሰላም፦
አመ ፲፱ ለወርሀ ታኅሣሥ አመ ይትጋብዑ መላእክት፤ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል፤ ገብርኤል ይስእል ምሕረተ፤ ለእንስሳ ሣዕረ ለሰብእ ተግባረ፤ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል፤ ሚካኤል በየማነ ምሥዋዕ ይቀውም ዓውዶ፤ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል፤ መልአከ ኪዳኖሙ ውእቱ ገብርኤል ስሙ።
@EOTCW
@EOTCW
🔹አመላለስ፦
መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል/2/
መልአከ ኪዳኖሙ ውእቱ ገብርኤል ስሙ/4/
@EOTCW
@EOTCW
https://t.me/Eotcw
1 161
❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤
+ + +
❤ የዕለቱ እግ ነግ ዓራራይ ዜማ፦ "ፍሬምናጦስ ስሙ ለአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ምስያመ ትፍሥሕት መዝገበ ረድኤት መምህረ ሕግ ለአሕዛብ"፡፡ ትርጉም፦ የአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ስሙ ፍሬምናጦስ የደስታ መጠሪ የረድኤት መዝገብ ለአሕዛብም የህግ መምህር ነው።
+ + +
❤ "ሰላም ለአባ ሰላማ ውስተ ምድርነ ዘተፈነወ ለብሔረ አግአዚ ጽድቀ ዘዜነወ ትእዛዛተ ሕይወት ዘመጠወ።" ትርጉም፦ የሕይወት ትዕዛዛትን የሰጠ ነጻ አውጪ ለኾነች አገር ኢትዮጵያ ጽድቅን ያስተማረ፤ ወደ ምድራችን (ወደ አገራችን) የተላከ ለኾነ ለአባ ሰላማ ሰላምታ ይገባል። ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በተአምኆ ቅዱሳን ላይ።
https://t.me/Eotcw
1 161
❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤
❤ ታኅሣሥ ፲፰ (18) ቀን።
❤ እንኳን ለኢትዮጽያ ለመጀመርያ ሊቀ ጳጳስ ለአቡነ ፍሬምናጦስ (ለአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን) በእስክድርያ ሃያኛ ሊቀ ጳጳስ በአባ አትናቴዎስ እጅ በ330 ዓ.ም ጵጵስና ለተሾሙበት ቀን ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል፣ ለሐዋርያው ለቅዱስ ቶማስ ለሥጋው ፍልሰት በዓልና ለሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ደቀ መዝሙር ለቅዱስ ቲቶ ሥጋው ከአቅራጥስ ከሚባል አገር ወደ ቊስጥንጥንያ ከተማ ለፈለሰበት ለመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ ከኢርቅና በሰማዕትነት ከሞተ በብሕትውና ከሚኖር ከቀሲስ ፊልሞና ከዕረፍታቸው መታሰቢያ፣ የፍርክዮን፣ ከኢልኮዮስ፣ ከበሳንቅስ፣ ከዮናስ፣ ከባልጀሮቻቸው ሰማዕታትም ከመታሰቢያቸው፣ ከአርሲስ፣ከዳስያና ከዲሞንም ከሥጋቸው ፍልሰት እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።
+ + +
❤ የዕለቱ አንገርጋሪ ግእዝ ዜማ፦ ሃሌ ሉያ "ብፁዕ ውእቱ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ሰበከ ምጽአቶ ለወልደ እግዚአብሔር ሜጦሙ ለኃጥአን እምጽልመት ውስተ ብርሃን"፡፡ ትርጉም፦ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን (ብርሃንን የሚገልጽ) ንዑድ ክቡር ነው። የወልደ እግዚአብሔርን መምጣት አስተማረ ኃጢአተኞችን ከጨለማ ወደ ብርሃን መለሳቸው። ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በድጓው ላይ።
+ + +
❤ የአቡነ ፍሬምናጦስ (ሰላማ ከሣቴ ብርሃን) ታሪክ ኅዳር 26 እና ሐምሌ 26 ቀን ይመልከቱ።
+ + +
❤ የቅዱስ ቲቶ የሥጋ ፍልሰት ወደ ቊስጥንጥንያ ከተማ፦ ይህም እንዲህ ነው ታላቁ ጻድቅ ቈስጠንጢኖስ በእግዚአብሔር ፈቃድ በነገሠ ጊዜ ስለ አብያተ ክርስቲያናት ሥራ አስቦ በሚገዛቸው አገሮቹ ሁሉ ሠርቶ በመልካም ጌጥ አስጌጣቸው በዕንቊዎችና በከበሩ ደንጊያዎችም ይልቁንም በቊስጥንጥንያ ከተማ እርሷ መናገሻ ከተማው ናትና። የሐዋርያትንም ሥጋቸውን ከሁሉ ቦታ ከከበሩ ሰማዕታትም ብዙውን ሰበሰበ ስለ ሐዋርያው ቅዱስ ቲቶ ሥጋ አቅራጥስ በሚባል አገር እንዳለ በሰማ ጊዜ የካህናትን አለቆች ከብዙ ገንዘብ ጋር ላካቸው እነርሱም የቅዱስ ቲቶን ሥጋ በታላቅ ክብር ተሸክመው ወደ ቊስጥንጥንያ ከተማ አደረሱት ንጉሡም ያማረች ቤተ ክርስቲያንን ሠራለት ሥጋውንም ከከበረ ደንጊያ በተሠራ ሣጥን ውስጥ አኖረ።
❤ እግዚአብሔርም ታላላቅ አስደናቂዎች ተአምራትን ከሥጋው ገለጠ ከዕብነ በረድ የተሠራ ሥጋው ያለበትን ሣጥን በተሸከሙ ጊዜ ከአንድ ሰው ላይ ወድቆ እግሩን ቀጥቅጦ ሰበረው እርሱም ከቅዱስ ቲቶ ሥዕል ፊት ካለው የመብራት ቅባት የተሰበረ እግሩን ቀብቶ ሲያመው እየጮኸ አሠረው። ወደ ቤቱም መሔድ ባልቻለው ጊዜ የቅዱስ ቲቶ ሥጋ ሣጥን በአለበት በዚያ አደረ። በማግሥቱም አይቶ በውስጡ መድኃኒት ሊያደርግ እግሩን በፈታው ጊዜ ከቶ ምንም ምን ሕማም እንዳላገኘው እንደሁለተኛው ደኅና ሁኖ አገኘው ግን የደም ፍለጋ ምልክት አለ ይህን ድንቅ ሥራ ያዩ እጅግ አደነቁ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት እርሱም የዳነው ፈጽሞ እያመሰገነ ወደ ቤቱ ገባ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በሐዋርያው ቅዱስ ቲቶ ጸሎት ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
+ + +
❤ በዚች ቀን የቅዱስ የሐዋርያ ቅዱስ ቶማስ የሥጋው ፍልሰት መታሰቢያ ሆነ ከሥጋውም አስደናቂዎች የሆኑ ብዙ ተአምራት በተገለጡ ጊዜ ቤተ ክርስቲያን ሠሩለት ሥጋውንም በውስጧ አኖሩ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ በጸሎቱ ይማረን በከቱም ከእኛ ትኑር ለዘላለሙ አሜን። ምንጭ፦ የታኅሣሥ18 ስንክሳር።
+ + +
❤ "ሰላም እብል ለፍልሰተ ሥጋሁ በዘምሮ። ለረድአ ጳውሎስ ቲቶ እግዚአብሔር እንተ አፍቀሮ። ሣፁነ ሥጋሁ ዘዕብን አመ ለብእሲ ሰበሮ። ረከበ ፈውስ ወጥዒና ከመ መንፈስ ቅዱስ አምከሮ። እምቅብዐ ማኅቶት ዘገጸ ሥዕሉ ሶበ ቀብዐ እግሮ"። ሊቁ አርከ ሥሉስ (አርኬ) የታኅሣሥ18።
+ + +
❤ የዕለቱ ምስባክ፦ "አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ። ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ። ወእስከ አፅናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ"። መዝ 18፥3-4። የሚነበቡት መልዕክታት 2ኛ ቆሮ 7፥13-ፍ.ም፣ 1ኛ ይሁ 1፥17-ፍ.ም እና የሐዋ ሥራ 5፥12-17። የሚነበበው ወንጌል ዮሐ 11፥9-17። የቅዱሳን ሐዋርያት ቅዳሴ ነው። መልካም የአቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን የሲመት በዓልና የሐዋራዊው ቅዱስ ቶማስና የቅዱስ ቲቶ የሥጋ ፍልሰት በዓልና የነቢያት (የገና) የጾም ጊዜ ለሁላችንም ይሁንልን።
❤ በየቀኑ ይህን ቴሌግራም ላይ ማግት ከፈለጉ ከታች ያለውን ሊኩን ይጫኑት።
https://t.me/Eotcw
1 161
❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤
❤ ታኅሣሥ ፲፯ (17) ቀን።
❤ እንኳን ለታላቁ አባት ከምሰሶ ላይም ወጥቶ ታላቅ ተጋድሎን እየተጋደለ በላዩ አርባ አምስት ዓመት ለኖረ ለቅዱስ አባት ለአባ ሉቃስ ዘዓምድ ለሥጋው ፍልሰት በዓል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ ከቅዱሳን ሰማዕታት ከአርድዮስ፣ ከአውስዮስ፣ ከሲርዮስ፣ ከማርቆስ ከያርዋልኤልና በገድል ከሚደክም ከመነኰስ ከአባ ናትናኤል ከመታሰቢያቸው እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።
+ + +
❤ ቅዱስ ሉቃስ ዘዓምድ፦ እርሱም ከፋርስ አገር ነው በመጀመሪያ በመቶ ጭፍራ ላይ መኰንን ሁኖ ተሹሞ ነበር ከዚህም በኋላ ሹመቱን ትቶ የምንኵስና ልብስን ለበሰ። በምሥራቅ አገር ከአሉ ገዳማትም በአንዱ ገዳም እየተጋደለ ብዙ ወራት ኖረ የምንኵስናንም ሥራ ተጋድሎንና ትሩፋትንም በፈጸመ ጊዜ በዚያ ገዳም ውስጥ ቅስና ተሾመ። በተሾመም ጊዜ በዚያ በኖረበት መጠን የብረት ልብስ ለበሰ ከዚያቺም ወዲህ ስድስት ቀን የሚጾም ሆነ በክርስቲያን ሰንበት ቀንም ቀድሶ ሥጋውንና ደሙን ይቀበላል ከዚህም በኋላ ከጐመን ጋር አንድ የዳቦ ለከት ይመገባል።
❤ ከዚህም በኋላ ከዓምድ ላይ ወጥቶ በላዩ ሦስት ዓመት ቆመ በስሙም ሲጠራውና ከዚያም ዓምድ ላይ እንዲወርድ ሲያዝዘው የመልአክን ቃል ሰማ የብርሃን መስቀል ተከተለው ከገዳማት ወደ አንዱ ገዳም እስከ አደረሰውም ድረስ መራው በዚያም የሚኖር ሆነ ሰዎችም ሁሉ ወደርሱ እየመጡ በትምህርቱ ይረጋጉ ነበር።
❤ ከዚህም በኋላ የማይናገር ሆነ ከሰው ጋር ከቶ እንዳይናገር ከአፉ ውስጥ ደንጊያ ጐረሰ ዳግመኛም ወደ የቊስጥንጥንያ አገር ዳርቻ ይሔድ ዘንድ መልአክ አዘዘው ለእርሷም አቅራቢያ ወደ ሆነች ወደ አንዲት ቦታ ሔደ ከምሰሶ ላይም ወጥቶ ታላቅ ተጋድሎን እየተጋደለ በላዩ አርባ አምስት ዓመት ኖረ እግዚአብሔርም የመፈወስን ሀብት ሰጠው አስደናቂዎች ተአምራትን በማድረግ ወደርሱ የሚመጡትን ከብዙዎች በሽተኞችን ፈወሳቸው።
❤ እግዚአብሔርም ከዚህ ዓለም ድካም ሊአሳርፈው በፈቀደ ጊዜ በዚህ ወር በዐሥራ አምስተኛው ቀን ዐረፈ የሚያገለግለውም ረድ ለጳጳሳት አለቆችና ለካህናት አለቆች ስለ ዕረፍቱ ነገራቸው እነርሱም መስቀሎችን፣ ጽንሐዎችን፣ መብራቶችን፣ ከመያዝ ጋር በዚያን ጊዜ ተነሠሰተው ወደመኖሪያው ሔዱ በላዩም ጸልየው ተሸክመው ወደ ቊስጥንጥንያ ከተማ ወሰዱት በዐረፈ በሦስተኛው ቀን ታኅሣሥ ዐሥራ ሰባት በዚች ቀን አደረሱት ወደ ቤተ መቅደስም አስገብተው የከበረ ሥጋው በአለበት እንደሚገባ ጸሎትን ፈጸሙ። ከእርሱም ተባረኩ የተሰበሰቡትም ሁሉ ተባረኩ ከዚህም በኋላ ከርሱ አስቀድሞ የቅዱሳን ሥጋቸው ወዳለበት ሣጥን ውስጥ ጨመሩት እግዚአብሔርም እጅግ ጠቃመመ የሆኑ አስደናቂዎች ተአምራትን አብዝቶ ገለጠ አምነው በሚመጡ በብዙዎች በሽተኞች ላይ ታላቅ ፈውስ ሁኗልና። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ ጻድቅ በቅዱስ ሉቃስ ዘአምድ ጸሎት ይማረን በረከቱም ከእኘረ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
+ + +
❤ "ሰላም እብል ለፍልሰተ ሥጋከ ዕበያ። በስብሐት ወበሃሌ ሉያ። ሉቃስ ዘዓምድ ቢጸ ሉቃስ ሐዋርያ። ለነፍስየ ስረይ ኃጢአታ ወኅድግ ጌጋያ። እስመ ፈውሰ ሕማም ወደዌ የአምር ኬንያ"። ሊቁ አርከ ሥሉስ (አርኬ) የታኅሣሥ 17።
+ + +
❤ የዕለቱ ምስባክ፦ "ተቀነዩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት። ወተኀሠዩ ሎቱ በረዓድ። አጽንዕዋ ለጥበብ ከመ ኢይትመዐዕ እግዚአብሔር"። መዝ 2፥11-12። የሚነበቡት መልዕክታት ሮሜ 8፥18-31፣ ያዕ 1፥17-22 እና የሐዋ ሥራ 15፥10-13። የሚነበበው ወንጌል ሉቃ 11፥1-14። የሚቀደሰው ቅዳሴ የሠለስቱ ምዕት ቅዳሴ ነው። መልካም በዓልና የጾም ለሁላችንም ይሁንልን።
https://t.me/Eotcw
1 161
💚💛❤ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ ! አሜን።
የተከበራችሁ የማኅበረ ሰዋስው የኮሚቴ አመራሮችና አባላት ሁላችሁም << ከፊታችን ብርቱ ፈተና ተደቅኖብናል>> ፈጣሪያችን የቀራንዮው ንጉሥ ቸሩ መድኃኔዓለም ፈተናውን እንዲያርቅልን ቁጣውን በትግስቱ ፣ መአቱን በምህረቱ እንዲመልስልን ፤ እመብርሃን ቤዛዊተ ዓለም አቁራሪተ መአት ቅድስት ወይብላ ማርያም ከልጇ ከወዳጇ እንድታማልደን ከሚመጣብን መአት ከታዘዘብን መቅሰፍት በዘርፋፋው ቀሚሷ ሸፋፍና እንድሰውረን ፤ መልአከ ቅዱስ ሚካኤል ፣ መልአከ ቅዱስ ገብርኤል እንዲራዱን የተንኮለኞችን የሰሬኞችን የገዢዎቻችንን የገዳዮቻችንን ልብ እንዲያራራልን የማንም ነፍስ በከንቱ አንዳያልፍብን ፣ የደም መፍሰስ ፣ የአካል መጉደል ፣ የንብረት መውደም እንዳይከሰት በርትተን እንፀልይ በተለይ በተለይ የምወዳችሁ የማከብራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ ከቻልን በተመመሳሳይ ሰዓት በየ በአታችን ሆነን ማታ ሦስት ሰዓት ላይ አንድ አቡነ ዘበሰማያት / አባታችን ሆይን / እንደግም( እንፀልይ ) ዘንድ እኔ የሁላችሁም ታናሽ ወንድም እለምናችኋለሁ።
ፀሎት ታላቅ ሃይልን ታደርጋለች በፀሎት እንበርታ እንፁም እንስገድ ።
💚💛❤️ንስሀ እንግባ💚💛❤️
