en
Feedback
ሰዋስው ☘☘☘☘

ሰዋስው ☘☘☘☘

Open in Telegram

በሰዋስወ ብርሀን ቅዱስ ዻውሎስ ገዳም እና ለተለያዩ ቤተክርስቲያን ለክብረ በአላት ማውጫ ። በተጨማሪም-ዋዜማ ሥርዓተ ማኅሌት - መዝሙራት ስንክሳር - የየእለቱን ምስባክ ቅኔያት ጥያቄዎች እንዲሁም የወቅታዊ ነገር መወያያ በተጨማሪም @eotcww ብለው ይቀላቀሉን ለወዳጅ ዘመድዎ share#Share#Share# ያድርጉ።

Show more
1 161
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
May '24
May '240
in 0 channels
April '24
+10
in 0 channels
Get PRO
March '24
+17
in 0 channels
Get PRO
February '24
+25
in 0 channels
Get PRO
January '24
+16
in 0 channels
Get PRO
December '23
+14
in 0 channels
Get PRO
November '23
+21
in 1 channels
Get PRO
October '23
+12
in 0 channels
Get PRO
September '23
+12
in 0 channels
Get PRO
August '23
+18
in 0 channels
Get PRO
July '23
+36
in 0 channels
Get PRO
June '23
+20
in 0 channels
Get PRO
May '23
+16
in 0 channels
Get PRO
April '23
+18
in 0 channels
Get PRO
March '23
+29
in 0 channels
Get PRO
February '23
+344
in 0 channels
Get PRO
January '23
+467
in 0 channels
Get PRO
December '22
+220
in 0 channels
Get PRO
November '22
+361
in 0 channels
Get PRO
October '22
+157
in 0 channels
Get PRO
September '22
+14
in 0 channels
Get PRO
August '22
+10
in 0 channels
Get PRO
July '22
+34
in 0 channels
Get PRO
June '22
+11
in 0 channels
Get PRO
May '22
+5
in 0 channels
Get PRO
April '22
+2
in 0 channels
Get PRO
March '22
+9
in 0 channels
Get PRO
February '22
+57
in 0 channels
Get PRO
January '22
+211
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
11 May0
10 May0
09 May0
08 May0
07 May0
06 May0
05 May0
04 May0
03 May0
02 May0
01 May0
Channel Posts
የግስ ጥናት ክፍል አንድ በጳውሎስ ብርሃኔ ለበለጠ መረጃ፦ 251 915642585 ይጠይቁ 2/6/2016 ዓ.ም

2
No text...
458
3
🌼▰▱🌼▰▱🌼▰▱🌼▰▱🌼                         ግእዝን በርቀት ፲፫ኛ ዙር ለጀማሪ ተማሪዎች ታስቦ የተዘጋጀ፣ መሠረታዊ የግእዝ ቋንቋ ትምህርትን በቴሌግራም፣ ለኹለት ወራት፣ በነጻ መማር ለምትፈልጉ ኹሉ በሚከተለው ሊንክ አማካኝነት የትምህርት መስጫውን ቡድን ትቀላቀሉ ዘንድ በታላቅ አክብሮት ተጋብዛችዃል።         @Geezdistance13 ወይም https://t.me/Geezdistance13            ግእዝን በርቀት ፲፫ኛ ዙር 🌼▰▱🌼▰▱🌼▰▱🌼▰▱🌼
522
4
እንኳን ለእመቤታችን በዓል በሰላም አደረሳችሁ
661
5
የ 2ተኛ ሳምንት የፅጌ ስርዐተ ማኅሌት ወደ ማታ ይለቀቃል🌹🌹🌹
444
6
፭ኛ ወረብ በከመ ይቤ ዖ-1633878524596.mp3
324
7
ዝንቱሰ ገብረ ሕይወት ተፈነወ ዉስተ ምድር፤ ይክሥት ብርሃነ ይፈዉስ ዱያነ ሐዋርያ(፪) ዘኮ። 🇪🇹👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 🇪🇹👆👆👆🇪🇹 @EOTCW # Join & share #
318
8
አሥራተ ንሥአነ አሥራተ ንሥአነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አሥራተ ንሥአ 🇪🇹👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 🇪🇹👆👆👆🇪🇹 @EOTCW # Join & share #
257
9
ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ ቤተክርስትያን ዘንስምያ፤ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ አማን በአማን ሐዋርያ። 🇪🇹👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 🇪🇹👆👆👆🇪🇹 @EOTCW # Join & share #
198
10
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 ሥርዓተ ማኅሌት ዘጥቅምት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCW መልክአ ሥላሴ ሰላም ለሕፅንክሙ ምርፋቀ ጻድቃን አግብርቲሁ፤ ማያተ ኢያሱ ሥላሴ እለ ትውኅዙ እምሕሊናሁ፤ እንዘ በአፍአሁ አንትሙ ወአንትሙ በውሣጤሁ፤ ኢነጸረ ኀበ ሐይመት ከመ አብርሃም አቡሁ፤ ወመስኮተ ነቢይ ዳንኤል ኢፈቀደ ያርኁ። @EOTCW ዚቅ በአፍአኒ አንትሙ፣ ወበውሣጤኒ አንትሙ፤ በገዳምኒ አንትሙ፤ ብርሃኑ ለዓለም (ለኢያሱ) አንትሙ። @EOTCW መልክአ ሚካኤል ሰላም ለሕፅንከ እንተ በዲቤሁ ሕቁፍ፤ ጸሎተ ቅዱሳን ውኩፍ፤ ሚካኤል ክቡር መስፍነ ትጉሃን አእላፍ፤ ለረዲኦትየ ከመ ዘይሠርር ዖፍ፤ እንዘ ትሠርር ነዓ በ፪ኤ አክናፍ። @EOTCW ዚቅ ከመ መዓዛ ቅዱሳን፤ ውስተ አብያተ ክርስቲያን፤ ይሰምዖሙ ጸሎቶሙ ለንጹሐን ከመ መዓዛ ቅዱሳን። @EOTCW ዘጣዕሙ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። @EOTCW ዚቅ እስመ ርእየ ሕማማ ለዓመቱ፤ ወገብረ ኃይለ በመዝራዕቱ፤ መዝገቡ ለቃል ጽጌ እንተ ኢትትነገፍ መድኃኒተ ሕዝብ፤ መዓዛሆሙ ለቅዱሳን። @EOTCW መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኆኅያቲሁ ቅሩጽ፤ ኀበ ዓምደ ብርሃን ጽዱል ወአኮ ዘዕፅ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኃያል ሠዋቄ ትንቱናን እምዳኅፅ፤ ለዝክረ ስምከ ሠናየ ዜና ወድምፅ፤ ትሴብሕ ኢትዮጵያ ወትዜምር ግብፅ። @EOTCW ዚቅ ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ፤ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ፤ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ፤ አማን ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያ። @EOTCW ወረብ ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ/፪/ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ አማን በአማን ሐዋርያ/፪ @EOTCW ዓዲ (ወይም) ዚቅ ፃማ ቅዱሳን ዲቤሁ አዕረፈ፤ አፈዋተ ወንጌል ጸገየ ዘልፈ፤ አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሃይማኖተ ተአጽፈ፤ ኀበ ዓምደ ወርቅ ስሙ ተጽሕፈ። @EOTCW መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለጒርኤከ ኅሩመ መብልዕ ዘኮነ፤ ወእስከ ስቴ ማይ መነነ፤ ሶበ ረድኤተከ ርእዩ ወኪዳነከ እሙነ፤ ይቤሉከ ኲሉ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አቡነ፤ በኪዳንከ አሥራተ ንሥአነ። @EOTCW @EOTCW ወረብ አሥራተ ንሥአነ አሥራተ ንሥአነ/፪/ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አሥራተ ንሥአነ/፪/ @EOTCW ዚቅ በመንግሥተ ሰማያት ይነግሥ ምስሌከ፤ ኃጥእ ዘገብረ ተዝካረከ፤ ወጸውዓ ስመከ እንዘ ይብል አምላከ ተካየድከ፤ በእንተዝ ንሥአነ ለሕዝብከ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አሥራተ በኪዳንከ። @EOTCW @EOTCW መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለአዕጋሪከ እለ ኢሖራ በፍናዊሃ፤ ለዛቲ ዓለም ዘዕበድ ጥበባቲሃ፤ ለኢትዮጵያ ምድርነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያሃ፤ ውስተ ገፀ ኲሉ ደወላ ዜና ነገርከ በዝኃ፤ ወእስከ ጽንፋ ለምድር ነቢብከ በጽሐ። @EOTCW ዚቅ ዝንቱሰ ብእሲ መምህርነ፤ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ፤ ይክሥት ብርሃነ ይፈውስ ዱያነ፤ ሐዋርያ ዘኮነ ወተሰምዓ ዜናሁ፤ ውስተ ኲሉ ምድር። @EOTCW ወረብ ዝንቱሰ ገብረ ሕይወት ተፈነወ ውስተ ምድርነ/፪/ ይክሥት ብርሃነ ይፈውስ ዱያነ ሐዋርያ ሐዋርያ ዘኮነ/፪/ @EOTCW ሰቆቃወ ድንግል እስከ ማእዜኑ እግዝእትየ ማርያም ውስተ ምድረ ነኪር ትሔልዊ፤ሀገረኪ ናሁ ገሊላ እትዊ፤ለወልድኪ ሕፃን ዘስሙ ናዝራዊ፤ለክብረ ቅዱሳን በከመይቤ ኦዝያን ዜናዊ፤እምግብጽ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ። @EOTCW ወረብ በከመይቤ"ኦዝያን"(፪) ለክብረ ቅዱሳን/2/ እምግብጽ ይጼውዖ ለወልድኪ አቡሁ ራማዊ አቡ/2/ @EOTCW ዚቅ ትንቢተ ኢሳይያስ ዘተብህለ እምግብፅ ጸዋዕክዎ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን ጸዋዕክዎ @EOTCW ማኅሌተ ጽጌ እምደቂቀ ሕዝብኪ አነ እንዘ ነዳይ ወአባሲ፤ በብዕለ ዚአኪ ድንግል እትሜካሕ ከመ ነጋሢ፤ወበጽድቅኪ እትፌሣሕ አርአያ ጻድቅ ብእሲ፤እስመ ብየ ተአምርኪ ጌጋየ ኃጥአን ደምሳሲ፤ወመዝገበ ብዕል ጽጌኪ ለኲሉ ዘይሴሲ @EOTCW ዚቅ ማርያምሰ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤ወአነሂ እትፌሣሕ በእንቲአኪ፤እስመ ረከብኩ እምዉስተ ደቂቅኪ እለ የሐዉር በትእዛዝየ፤አምኂ አምኂ፤አምኂ ደቂቀ እኅትኪ ኅሪት። @EOTCW   ምልጣን ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ፤ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ፤ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ፤ አማን ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያ። @EOTCW አመላለስ አማን በአማን/፬/ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያ/፬/ @EOTCW እስመ ለዓለም ንጉሥኪ ጽዮን አሠርገዋ ለምድር በጽጌያት፤ወለሰማይኒ በከዋክብት፤ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን፤ብርሃኖሙ ለመሐይምናን፤ዘየአምር እምቅድመ ሕሊና፤ዘይሔሊ ልብ አርአየ ኃይሎ፤በላዕሌነ ወጸገወነ ሠናይቶ። @EOTCW #ለወዳጆ_ያጋሩ 🇪🇹👇👇🇪🇹 👉@EOTCW👈                  👉@EOTCW👈 👉@EOTCW👈 🇪🇹👆👆🇪🇹       @EOTCW     # Join & share#
192
11
ዘንድሮ በአባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በስማቸው የታነጹና ታቦተ ህጉን በድባልነት በያዙ አድባራት ጥቅምት ፬ የሁለታኛ ሳምንት ቅዳሜ ለእሁድ ቆመው እሁድ ቀን ላይ ዋዜማ ቆመው እሁድ እንደገና ለሰኞ አጥቢያ የዕለቱን ማህሌት ለሚቆሙ ያሬዳውያን 🙏🙏🙏 አስቡት እንግዲህ... #ሀይል #የእግዚአብሔር #ነው ለሀገራችን ኢትዮጵያ ሰላሙን ያድልልን 🤲❤️
167
12
ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ (ዲ/ን ሕሊና በለጠ) በማኅሌተ ጽጌ "አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ ክበበ ጌራ ወርቅ" እያልን እንዘምራለን። ግን ለምን እንዲህ እንላለን? በቅድሚያ ሙሉ የማኅሌተ ጽጌ ድርሰቱን ከነ ትርጉሙ ላስቀምጥ:- "ክበበ-ጌራ-ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኀቱ፣ ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፣ አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፣ አንቲ ኲሎ ታሰግዲ ሎቱ፣ ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።" #ትርጉም:- "ባሕርይ ከሚባል ከሚያበራ ዕንቁ ይልቅ የጠራ የወርቅ ጌጥ የኾንሽለት፣ (የጊዮርጊስ) የስሙ ምልክትና የሞቱ መታሰቢያ የተጻፈብሽ፣ ለጊዮርጊስ የመንግሥቱ ዘውድ የሆንሽ የአበባ አክሊል ማርያም ሆይ፣ አንቺ ለእርሱ ኹሉን ታሰግጂለታለሽ፣ እርሱ ግን ላንቺ ይሰግዳል።" ቅዱስ ጊዮርጊስ የ7 ዓመታት ተጋድሎውን የጀመረው በ20 ዓመቱ ነበር። ለሰባት ዓመታት ያክል እየሞተ እየተነሣ ተጋድሎውን ፈጽሞ በ27 ዓመቱ፣ በሚያዝያ 23፣ በ304 ዓ.ም. ዐረፈ። እስከዚያው ጌታችን ቃል እንደ ገባለት 3 ጊዜ ሞቶ 3 ጊዜ ተነሥቷል። በዐራተኛው ሞቱ ፈጽሞ ዐረፈ። ያረፈውም በዕለተ ዓርብ በ9 ሰዓት ነበር። ቅዱስ ጊዮርጊስ 4 ጊዜ መሞቱን "ማርያም" ከሚለው ባለ 4 ፊደል ቃል ጋር ያመሣጠረው ደራሲው "ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ - የስሙ ምልክትና የሞቱ መታሰቢያ የተጻፈብሽ" ሲል እመቤታችንን በማኅሌተ ጽጌ አመሰገናት። ቅዱስ ጊዮርጊስን ያንገላታ የነበረው ንጉሥ ዱድያኖስ ንግሥት እለስክንድርያ የምትባል ሚስት ነበረችው። መሳፍንቱና መኳንንቱ ኹሉ ለእርሷ ይሰግዱ ነበር። በሰማዕቱ ትምህርት አምና ለቅዱስ ጊዮርጊስ የፀጋ ስግደትን ሰገደችለት። በዚህም ምክንያት በሚያዝያ 15 አንገቷን በሰይፍ እንድትቆረጥ ተደርጋለች። ያቺ ሣር ቅጠሉ ኹሉ ይሰግድላት የነበረች ንግሥት ለቅዱስ ጊዮርጊስ መስገዷን ያስተዋለው ሊቁ ግን በማኅሌተ ጽጌው "አንቲ ኲሎ ታሰግዲ ሎቱ - አንቺ ለእርሱ ኹሉን ታሰግጂለታለሽ" ሲል በእመቤታችንና በሰማዕቱ ምስጋና ላይ ዘከራት። ቅዱስ ጊዮርጊስ ፍጥረት ኹሉ "ብፅዕት" ለሚላት ለድንግል እንደሚሰግድም "ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ - እርሱ ግን ላንቺ ይሰግዳል" ሲል ገልጾአል። "የደናግል መመኪያ፣ የሰማዕታት አክሊል፣ ..." የምትባለው እመቤታችን: ቀደም ሲል ባነሣናቸው ምክንያቶች የተነሣ: ይልቁንስ ለሊቀ ሰማዕታት ለቅዱስ ጊዮርጊስ የከበረች አክሊሉና ዘውዱ መኾኗን ሲገልጽም "ክበበ-ጌራ-ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኀቱ... አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ - ባሕርይ ከሚባል ከሚያበራ ዕንቁ ይልቅ የጠራ የወርቅ ጌጥ የኾንሽለት... ለጊዮርጊስ የመንግሥቱ ዘውድ የሆንሽ የአበባ አክሊል ማርያም ሆይ" ብሏል። እኛም እንደ አባ ጽጌ ድንግልና እንደ አባቶቻችን በማኅሌተ ጽጌ "ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ" እያልን እመቤታችንንና ሰማዕቱን እንዘክራለን። ምንጭ-ዲ/ን ሕሊና በለጠ ©አክሊለ ፅጌ - ማህሌተ ፅጌ @Eotcw
181
13
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 ስርአተ ዋዜማ ዘጥቅምት ገብረ መንፈስ ቅዱስ 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 በ ፩ - ሃሌ ሉያ እንተ አጽናዕኮሙ ለአድባር በኃይልከ፤ወቅኦታን እሙንቱ በኃይል፤ዝንቱሰ ብእሲ መምህርነ፤አባ፤ጸሊ በእንቲአነ @EOTCw ምልጣን፦ ዝንቱሰ ብእሲ መምህርነ፤አባ ጸሊ በእንቲአነ፤አባ ጸሊ በእንቲአነ @EOTCw @EOTCw አመላለስ፦ አባ ጸሊ በእንቲአነ/፪/ አባ ጸሊ ጸሊ በእንቲአነ/፬/ @EOTCw @EOTCw ለእግዚአብሔር ምድር በምላህ፦ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ ጸሎትከ ወትረ ይብጽሐነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ። @EOTCw @EOTCw እግዚአብሔር ነግሠ፦ ጼና አልባሢሁ አባ መባእ ጽዮን ስሂን ገነት ከመ ይርአይ ዘሜላት ዘወረደ ውስተ ገነት ከመ ይርአይ ስነ ፅጌያት @EOTCw @EOTCw ይትባረክ፦ ኪያከ መሠረት አንተ ብነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ እስመ ጸሎተ ጻድቅ ይሰምዕ እግዚአብሔር @EOTCw @EOTCw ሰላም፦ ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም ዜና ምግባሩ ትሩፍ ለአረጋዊ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኮከብ ገዳም ፤ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም ፀጉያን እሙንቱ እምፅጌ ሮማን ወቀ ይሐን እምከላ ገዳም ፤ ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም ደቂቁ ሔራን ልኡላን ክቡር ወስያ፤ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም እንዘ የአርግ መስዋዕት ሰላም ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም፤ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም @EOTCw @EOTCw አመላለስ፦ ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም/፪/ ድምፀ ወተሠብከ ውስተ አለም/፬/ 🇪🇹👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCw👈 👉@EOTCw👈 👉@EOTCw👈 🇪🇹👆👆👆🇪🇹 @EOTCW
252
14
Enkuwan aderesachu
437
15
No text...
376
16
No text...
457
17
No text...
328
18
Enkuwan beselam betyna be fkr aderesachu Zemene lukas teshre  zemene yohans enkuwanaderesachu
307
19
✨✨✨✨✨✨ መዝሙር ዘሰንበት 🌹🌹🌹🌹🌹🌹 በ፭ ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት፤ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት ወሰብእ ይከብር እምኵሉ ፍጥረት፤ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት አዕበያ ኖኅ በውስተ ታቦት አብርሃም  አክበራ በውስተ ምሥዋዕ፤ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት አዘዞሙ ሙሴ ለትዕይንት ያክብሩ ሰንበተ በጽድቅ፤ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት አዘዞሙ እግዚኦ ለደመናት  ያውረዱ ዝናመ ዲበ ምድር፤ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት፤ወሰብአ ይከብር እምኵሉ ፍጥረት አመላለስ፦ ሰንበት ተዓቢ እምኵሉ ዕለት/፪/ ወሰብአ ይከብር እምኵሉ ፍጥረት/፬/ 👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈                  👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹       @EOTCmahlet   #ይቀላቀሉ & #ለወዳጅዎ_ሼር_ያርጉ @Memhir_sirak
1
20
Enkuwan aderesachu
400