en
Feedback
Harari People Regional State Center Of Competence(COC)

Harari People Regional State Center Of Competence(COC)

Open in Telegram

Assess and Certifide

Show more
371
Subscribers
+324 hours
+117 days
+5130 days
Attracting Subscribers
December '24
December '240
in 0 channels
November '24
+10
in 0 channels
Get PRO
October '24
+9
in 0 channels
Get PRO
September '24
+35
in 0 channels
Get PRO
August '24
+51
in 0 channels
Get PRO
July '24
+16
in 0 channels
Get PRO
June '24
+15
in 0 channels
Get PRO
May '24
+33
in 0 channels
Get PRO
April '24
+17
in 0 channels
Get PRO
March '24
+38
in 1 channels
Get PRO
February '24
+35
in 0 channels
Get PRO
January '24
+10
in 0 channels
Get PRO
December '23
+14
in 0 channels
Get PRO
November '23
+7
in 0 channels
Get PRO
October '23
+297
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
09 December0
08 December0
07 December0
06 December0
05 December0
04 December0
03 December0
02 December0
01 December0
Channel Posts
የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት ልህቀት ማዕከል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ135ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ ለሚከበረው ዓለም አቀፉ የላብ አደሮች ቀን እንኳን አደረሳችሁ ይላል !!!! ክብርና ምስጋና ሃገራችሁን በትጋት ለምታገለግሉ ሁሉ!!!! ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም ‹‹የሙያ ብቃት ምዘና ጥራትን እናረጋግጥ!›› የተቋማችንን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/HRCOC የፌስቡክ ገፃችንን  https://www.facebook.com/hararicoc ይቀላቀሉ።

2
+1
No text...
111
3
የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል ፈተና) የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ   የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ ሐምሌ 9-11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። ሚያዚያ 21/2016ዓ.ም ‹‹የሙያ ብቃት ምዘና ጥራትን እናረጋግጥ!›› የተቋማችንን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/HRCOC የፌስቡክ ገፃችንን  https://www.facebook.com/hararicoc ይቀላቀሉ።
129
4
No text...
115
5
በስራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዳንኤል ተሬሳ የሚመራ ከፍተኛ የባለሞያዎች ልዑካን ቡድን በሀረሪ ክልል የኢንተርፕራይዞች ልማትና ኢንደስትሪ ቢሮ፣ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት ፣ የልህቀት ማዕከል እና የቴክኒክ እና ሞያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲን የ2016 በጀት አመት የ9ወር የስራ አፈፃፀምን ገምግሟል፡፡ ሚያዚያ 14/2016ዓ.ም ‹‹የሙያ ብቃት ምዘና ጥራትን እናረጋግጥ!›› የተቋማችንን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/HRCOC የፌስቡክ ገፃችንን  https://www.facebook.com/hararicoc ይቀላቀሉ።
189
6
No text...
154
7
ለሚዲያ ባለሞያዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና መሰጠት ተጀመረ።   የሐረሪ ክልል ልህቀት ማዕከል በዛሬው እለት በሐረሪ ክልልና በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ የካሜራ ባለሞያዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና መስጠት ጀመረ።   በምዘናው ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሀረሪ ክልል ልህቀት ማዕከል የሙያ ብቃት ምዘና ዳይሬክተር አቶ ጁኔድ ኑረዲን ሚዲያና የሚዲያ ባለሞያዎች ለአንድ ሀገር ሰላምና እድገት ካላቸው አስተዋፅኦ አኳያ ብቁና ተወዳዳሪ መሆን ይገባቸዋል ብለዋል።   አያይዘውም በዛሬው እለት በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚዲያ ባለሞያዎች የተሰጠው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና ዘመኑን የሚመጥን ብቁ የሚዲያ ባለሞያዎችን ለማፍራት የጎላ ሚና እንደሚኖረው ገልፀዋል።   በመሆኑም የተጀመረው የሚዲያ ባለሞያዎች የብቃት ማረጋገጫ ምዘና ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል።   በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው  የሚዲያ ባለሞያዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና ላይ ከምስራቅ ኢትዮጲያ ጋዜጠኞች ማህበር አባላት ፣ ከሀረሪ ብዙሃን መገናኛ ፣ ከድሬዳዋ ብዙሃን መገናኛና ከተለያዩ ሚዲያዎች የተወጣጡ ባለሞያዎች ተመዝነዋል። ሚያዚያ 12/2016ዓ.ም ‹‹የሙያ ብቃት ምዘና ጥራትን እናረጋግጥ!›› የተቋማችንን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/HRCOC የፌስቡክ ገፃችንን  https://www.facebook.com/hararicoc ይቀላቀሉ።
176
8
+3
No text...
180
9
አንኳን ለሹዋሊድ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን፡፡ መልካም በዓል!! ሐምበይሌ ሹዋሊድ ሞይሌ አቦረዴኹ አቦረዴና! BAGA IIDA SHAWAALAATIIN ISIN GAHE! NUUN GAHE!
228
10
No text...
187
11
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ __ የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Health Officer, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Technology, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatrics Nursing እና Emergency & Critical Care Nursing ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በግንቦት 2016 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም አዲስም ሆነ ነባር፣ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን የኦንላይን ምዝገባው ከሚያዚያ 7/2016 እስከ ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም ብቻ የሚቆይና ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ፦ - የግል ትምህርት ተቋማት ተመዛኞች ከምዝገባ በፊት የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን (ETA) Authenticate ማስደረግና ስማችሁን ከባለስልጣኑ ወደ ጤና ሚኒስቴር ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡ - ከጥር 1/2015 ዓ.ም በኋላ የተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የትምህርት ሚኒስቴር መውጫ ፈተና(Exit Exam) ማለፍ ይጠበቅባችኋል፡፡ - ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
207
12
No text...
148
13
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ  እንኳን ለ1445ኛዉ ኢድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የሐረሪ ክልል ልህቀት ማዕከል (COC) 🩵✨💐 ኢድ ሙባረክ 💐🩵✨💐 #EidUlFitr2024 #eidmubarak #eidulfitr2024
184
14
+1
No text...
185
15
በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን አስበዋል? እንግዳውስ ይህን ልብ ይበሉ !!
228
16
No text...
213
17
የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በዛሬው ዕለት የልህቀት ማዕከልን የመሰረታዊ ድርጅት  የ2016 በጀት አመት የ6ወር ዕቅድ አፈፃፀም ምዘና አካሄደ። ግምገማውም ከብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት ከተውጣጡ አመራሮች ተመርቷል። የተካሄደው የአፈጻጸም ምዘና የፖርቲዉን  መርህ የተከተለ ነበር። በግምገማው ላይ የልህቀት ማዕከል የመሰረታዊ ድርጅት አመራሮችና የሁለቱ ህዋሳት አባላት ተገኝተዋል። መጋቢት 20/2016ዓ.ም ‹‹የሙያ ብቃት ምዘና ጥራትን እናረጋግጥ!›› የተቋማችንን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/HRCOC የፌስቡክ ገፃችንን  https://www.facebook.com/hararicoc ይቀላቀሉ።
290
18
+2
No text...
230
19
በብልፅግና ፓርቲ መሪነት እየተመዘገቡ ያሉ ዘርፈ ብዙ ስኬቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ልህቀት ማዕከል የመሰረታዊ ድርጅት አባላት ገለፁ። በሀረሪ ክልል የልህቀት ማዕከል መሰረታዊ ድርጅት አባላት ኮንፍረንስ ተካሄደ ። ** "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል በሐረሪ ክልል የልህቀት ማዕከል መሰረታዊ ድርጅት አባላት ኮንፍረንስ ተካሄደ :: የኮንፍረንሱ ዋና አላማ ፓርቲው  ከምርጫ ማግስት ጀምሮ ባስመዘገባቸው ስኬቶችና  ያጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም በቀጣይ በመፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው። በኮንፍረንሱ ላይ የሀረሪ ክልል ልህቀት ማዕከል ሁሉም  የፓርቲ አባላት ተሳትፈዋል። በመድረኩ የሐረሪ ክልል ልህቀት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ኮምሽነር ካሊድ ኑሬ  የግማሽ የምርጫ ዘመን የልማት፣ የሰላምና የመልካም አስተዳደር አፈፃፀም እና የቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙርያ ሰፊ ገለፃ አድርገዋል። ከተሳታፌ አባላት በቀረበው ፅሁፍ ዙሪያ የተለያዩ ሀሳቦችና ጥያቄዎችን ያነሱ ሲሆን በማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ምላሽና ማብራሪያ ተሰቶበታል:: አባላቱ ብልፅግና ፓርቲ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የጀመራቸውን ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችና ስኬቶች አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል። በመጨረሻም የአቋም መግለጫ በማዉጣትና በክልል ደረጃ ለሚካሄደዉ ኮንፈረንስ የግንባር ቀደም አባላት ምርጫ በማካሄድ ዉይይቱ ተጠናቋል :: መጋቢት 11/2016ዓ.ም ‹‹የሙያ ብቃት ምዘና ጥራትን እናረጋግጥ!›› የተቋማችንን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/HRCOC የፌስቡክ ገፃችንን  https://www.facebook.com/hararicoc ይቀላቀሉ።
267
20
+1
No text...
210