UMER SEMEREDIN 🇪🇹
Open in Telegram
ስህተት ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ አደራ👌 ሼር በማድረግ ይተባበሩን🙏 ━━━━━━━━━━━━━ #ማሳሰብያ:Leave Channel ከማለቶ በፊት ያልተመቾት ነገር ካላ በፍጥነት ያሳውቁን🔥 ━━━━━━ 👇 ━━━━━ For any comment and Cross ▼▼▼▼▼▼▼▼▼▼ 👉 @Lekel_hemdu_rebi
Show more1 048
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-3430 days
Posts Archive
1 048
በሌላ ዜና ከእንቅልፋችን ብድግ ትንል አዲስ ወሬ ሰምተናል -
የአሜሪካ ነጩ ሰውዬ ሌሊቱን ጄቶቼ ፎርዶ የተባለውን እጅግ ጠንካራውን ጨምሮ የኢራንን ሶስት የኒውሌር ጣቢያዎች ሲደበድቡ አድረው በሰላም ወደማረፊያዎቻቸው ተመልሰዋል ብሏል፡፡
ሲመረጥ ዓለም ላይ ሰላምን ማስፈን ዋና ሥራዬ ነው ብሎ የነበረው ጥራምፕ፤ አሁን ዓለም ከምንጊዜውም በላይ ሰላም ትሆናለች ብሏል በጡሁፉ፡፡ ያው እኔና አዝራኢልን የሚቀናቀን አይኖርም አካባቢውን ብቻችንን በበላይነት እንቆጣጠራለን ማለቱ ነው ትርጉሙ፡፡
ሰውየው ዓለም ላይ የዚህ ዓይነቱን ከባድ ግዳጅ የሚፈጽም ጦር የም ያለ ሲሆን ኢራን ለሰላም እጅ የማትሰጥ (ለኛ የማትገብር) ከሆነ ጥቃቱ በዚህ ብቻ የሚቆም አይደለም ብሏል፡፡
ኢራን በበኩሏ ጥቃቱ እንደተፈፀመባት አምና አሁን ላይ በዚያ አካባቢ የሚገኝ ማንኛውም አሜሪካ ዜጋ፣ ጥቅምም ሆነ የጦር ሰፈር ዒላማዬ ነው ብላለች፡፡
ኢራንን ብቻውን አቅቶት ሲዳክር የነበረው ነተንያሁ፤ የትራምፕን የድፍረት ውሳኔ አድንቆ የዓለም ሰላም የሚገኘው በጉልበት ነው ብሏል፡፡ በርግጥ ሰዎቹ ሳይነጋገሩ ነው ጉዳዩ የተፈፀመው ማለት ይከብዳል ።
እንግዲህ ዓለም ወዴት እየሄደች ይሆን የምናየው ይሆናል።
ቸር ያሰማን፡፡
ሶባሀል ኸይር
1 048
ተፈላጊ:–አይመን ሳዱ ያሲን
ሐሙስ ከቀኑ 6:00 ከሚማርበት ትምህርት ቤት ለዙህር እንደ ወጣ አልተመለሰም::
ይህንን ህፃን የተመለከተና ያለበትን የሚያውቅ ለወላጆቹ በተከታዩ ስልክ ቁጥር እንዲያሳውቃቸው ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ፈላጊ ቤተሰቦቹ
+251910443275
1 048
💚ኸሚስ ምሽቱ የናፈቅነውን፣የከጀልነውን ሁሉ የምናገኝበት ቀን ይሁንልን🤲
አብሽሩ🥰 ለኛም ቀን አለን ሁሉም ነገር አሁን እንዳለበት አይቀጥልም፤ያስፈልገናል ያልነው ነገር ሁሉ የሚያስፈልገን ጊዜ ሲደርስ የሰጪዎች ሰጪ የሆነው ጌታችን ይሰጠናል እናንተ ብቻ ከዱዐ አትቦዝኑ
ምሽታችንም በሰለዋት ይድመቅ
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد 💚💚💚
1 048
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ
✈️ ወደ አረብ ሀገር መሄድ ምትፈልጉ እህቶች እንኳን ደስ አላችሁ ✈️
👉 ያለማጭበርበር እና በታማኝነት ወደ ውጭ ሀገራት ማለትም
1 ዱባይ
2 ሳኡዲ
3 ኩዬት
በፍጥነትና በታማኝነት እንልካለን የመሄድ ፍላጎት ያላችሁ ያናግሩን👇👇👇
📱09 43 76 98 46
1 048
ከምንም በላይ የሚቆጨኝ ነገር ቢኖር እድሜዬ ጨምሮ መልካም ስራዬሳይጨምር ጀምበር የምትጠልቅበት ቀን ነው¡😓
ታላቁ የነብዩﷺ ባለደረባ አብደላህ ኢብኑ መስዑድ።
1 048
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ
✈️ ወደ አረብ ሀገር መሄድ ምትፈልጉ እህቶች እንኳን ደስ አላችሁ ✈️
👉 ያለማጭበርበር እና በታማኝነት ወደ ውጭ ሀገራት ማለትም
1 ዱባይ
2 ሳኡዲ
3 ኩዬት
በፍጥነትና በታማኝነት እንልካለን የመሄድ ፍላጎት ያላችሁ ያናግሩን👇👇👇
📱09 43 76 98 46
1 048
ያለ ተቀናቃኝ ልባችን ላይ ነግሶ፣
ሲወደድ የሚኖር ማን አለ እንደርሶ 🥺
ያነቢና 🥰
ሰሉ አለይሂ ወሰሊሙ ተስሊማ!
ኢስነይን ሙባረክ..💚☺️
1 048
ሀቢቢ..💗ናፍቀውኛል*3
ዘይንዬ..💚ናፍቀውኛል...
ብሶቴ😫 እየባሰ እረፍቴን ነስቶኛል..
ሀቢቢ ናፍቀውኛል🥺
አለይሂ አፍዶሊሶላቲ ወሰላም💝
1 048
.ሰበር
**
ዓለም ሰላም አድራለች ብለን አይናችንን እያሻሸን ከእንቅልፋችን ስንነቃ ለረጅም ጊዜ በስጋት ሲጠበቅ ከነበረው የጦርነት መጀመር ጋር ተነሳን።
ጦርነቱ የዓለምን አቅጣጫና የኃይል አሰላለፍ ከሚወስኑት መካከል አንዱ ነው ተብሎ ይጠበቃል ።
እነሆ ሌሊቱን ከሰዓታት በፊት ኢራን ላይ ላለመጠቃት ቀድሞ የማጥቃት መጠነ ሰፊ ጥቃቴን ጀምሬያለሁ ብላለች ኢስራኢል፡፡
ለዘመቻው “እንደ አንበሳ የሆነ ሕዝብ” የሚል መጠርያ ሰጥቼዋለሁ ያለችው ኢስራኢል፤ ጥቃቱ በዋናነት በተለያዩ የኢራን ከተሞች ውስጥ በሚገኙ የኒውክሌር ማብለያና ማምረቻ ተቋም፣ የረጅም ርቀት የባሊስቲክ ሚሳይል መገኛዎችና ሌሎች ወታደራዊ ተቋማት ላይ፣ እንዲሁም የኢራን የኒውከለር ሳይንቲስቶች ላይ ያነጣጠረ ነው ብላለች፡፡
ጥቃቱን ተከትሎ በኢራን ከተሞች ሌሊቱን ከባባድ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል ተብሏል፡፡
አዝራኢል ኢራን የመልሶ ማጥቃት እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል እንገምታለን ያለች ሲሆን ለዚህም ለመልሱ ዝግጁ ነን ብሏል የአጥቂዋ ጠቅላይ ሚኒስቴር፡፡
ትናንት የዓለማቀፉ የኒውክለር ፈታሽ ቡድን ኢራን ለሥራችን ሙሉ ተባባሪ ልትሆን አልቻለችም ሲል መግለፁ ይታወሳል፡፡
ኢራን ኒውክለርን የማበለጽገው ለሰላማዊ የኃይል ምንጭ ለመጠቀም ነው ስትል ኢስራኢል፣ አሜሪካና የአካባቢው የዐረብ አገራት ይህን አባባሏን አይቀበሉም፣ የአካባቢውና የዓለም ስጋት ናት ይሏታል፡፡
በጥቃቱ የአብዮታዊ ጦሩ ዋና አዛዥ ሑሴን ሱላሚን ጨምሮ የኢራን ዋና ዋና የጦር አዛዦችና ሳይንቲስቶች መገደላቸው እየተነገረ ሲሆን መረጃው ሙሉ በሙሉ አልተጣራም፡፡
ጥቃቱ የተፈፀመው በርካታ የጦር ጄቶችን በመጠቀም ነው።
አሜሪካ በጥቃቱ እጄ የለበትም ግን እደግፈዋለሁ ያለች ስትሆን ከትናንት ጀምሮ ዜጎቿን ከአካባቢው እያራቀች ነበር፡፡ በአካባቢው የሚገኙ የጦር ሰፈሮቿም በተጠንቀቅ ላይ ናቸው፡፡
የኢራን መልስ በሚቀጥሉት ሰዓታት የሚጠበቅ ይሆናል፡፡
ከዚያም ዓለም እንደተፈራው ትበጠበጥ ይሆን
1 048
“በየስግደቴ መጨረሻ “አሰላሙ አለይከ አዩሀንነብዩ” በምልበት ግዜ ለዚህ ሰላምታዬ ነብዩ ሙሀመድ ወአለይኩም አሰላም” በሚል ድምፀት/ በምልክት ምላሽ ካልሰጡ፣ ስግደቴ ቅቡል እንዳልሆነ በመገንዘብ መልሼ እሰግዳለሁ። ይህ የየ እለቱ የተለመደ ሁኔታዬ ነው”
ሸይኽ ኢብራሂም
ለነሱ የደረሰው ሙሀባ ለኛም ተራው ይድረሰን
ኸሚስ ምሽት
በሰለዋት እንበርታ ዱአችንን እናድርስ
ስማችንን እናስጠራ
1 048
ለኔው ሲል ነበር መቁሰል መድማቱ
ድንጋይ ማሰሩም ሲራብ አንጀቱ
ይብላኝ ለደህኔ ለእንደኔ አይነቱ
በዱንያ ቅባት የወዛው ፊቱ
ፊዳካ አቢ ወዑሚ ያረሱል አሏህ🥺❤️🩹
