en
Feedback
UMER SEMEREDIN 🇪🇹

UMER SEMEREDIN 🇪🇹

Open in Telegram

ስህተት ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ አደራ👌 ሼር በማድረግ ይተባበሩን🙏 ━━━━━━━━━━━━━ #ማሳሰብያ:Leave Channel ከማለቶ በፊት ያልተመቾት ነገር ካላ በፍጥነት ያሳውቁን🔥 ━━━━━━ 👇 ━━━━━ For any comment and Cross ▼▼▼▼▼▼▼▼▼▼ 👉 @Lekel_hemdu_rebi

Show more
1 048
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-3430 days
Posts Archive
ነገ ሀሙስ ነው ! የቻላችሁ ጹሙ ➡️ጾም ከብዙ መጥፎ ነገር ይገድባል። ➡️ ስሜትን ያስራል ። ➡️ እይታን ከሀራም ያርቃል ። ➡️ ከጀነት አንዱን በር ይዟል ። በእርሱ ለመግባት እነሽቀዳደም። ➡️ የማይችል share በማድረግ ያመላክት

ነገ ሀሙስ  ነው ! የቻላችሁ ጹሙ ➡️ጾም ከብዙ መጥፎ ነገር ይገድባል።       ➡️ ስሜትን ያስራል ።        ➡️ እይታን ከሀራም ያርቃል ።          ➡️ ከጀነት አንዱን በር ይዟል ። በእርሱ ለመግባት እነሽቀዳደም። ➡️ የማይችል share በማድረግ ያመላክት

" እንባ ጉልበቱ " - ይሏቸዋል አሏህን በእንብ ለማሸነፍ የሚጥሩትን ሙፍቲን , ሸይኽ ሙሀመድ አር-ዋህ :: የተከበረው የተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ( ረ. ዐ ) ጀናዛ ላይ የቆሙት -ሸይኽ ሙሀመድ አ
" እንባ ጉልበቱ " - ይሏቸዋል አሏህን በእንብ ለማሸነፍ የሚጥሩትን ሙፍቲን , ሸይኽ ሙሀመድ አር-ዋህ :: የተከበረው የተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ( ረ. ዐ ) ጀናዛ ላይ የቆሙት -ሸይኽ ሙሀመድ አር-ዋህ ናቸው :: ኑዛዜውም የራሳቸው የሙፍቲ ሲሆን , ፍላጎታቸው ተፈፃሚ ሁኗል :: ቦረና ገነቴ የሆኑት ሸይኽ ሙሀመድ አርዋህ - የኢልም የተቅዋ , የአኽላቅ , የዚክር ሰው ናቸው :: ምረኛ ደረሳ መሆናቸው በሙፍቲ እንዲወደዱ አድርጏቸዋል :: ቦረና ሺነት , ኢፋት ( አባ ያጥር) , ወደይ , ከቶ ... ኢልም ከቀሩባቸው ቦታዎች ሲሆን , የሸይኽ ሙሀመድ ዘይን (ቆሪ) ሸሪካ ናቸው :: በመዝሀብ ሻፍዕይ ሲሆኑ , የቃድርያ ጦሪቃ ተከታይ ናቸው :: ጦሪቃውን ከበስጢይ , ከሀጂ ሙክታር (አዋሽ) እና ከገለምስይ ወስደዋል :: ሁሉንም ዱስቱር ብለናል :: [ ረ.ዐ] ከሙፍቲ ጋ , ግንኙነታቸው ድሮ ነው ! የዛሬ 60 አመት ገደማ ሸይኽ ሙሀምድ አር-ዋህ ሙፍቲ ላይ ለ4 አመት ተፍሲር የቀሩ ሲሆን , መጅሊሱ በ67 ሲመሰረት አዲስ አበባ ሙፍቲ ጋር ነበሩ :: ሁለቱም , ጠንካራ ሸይኽ እና ጠንካራ ደረሳ መሆናቸው plus ሙፍቲ እጅግ የሚወዱት ሰው , ከተማ ቀርቶ ወደ ገጠር የሚመለስ ደረሳ ሲሆን , ሸይኽ ሙሀመድ አር-ዋህ ይህንን ፈፅመው , ሙፍቲ ልብ ላይ ነግሰው, ፍቅራቸውን እስከ ሶላተል ጀነዛ አጋምዶታል :: በአሁኑ ሰአት , ሸይኽ ሙሀመድ አርዋህ ወሎ ,ቦረና ገነቴ , መስጅድ ላይ እያቀሩ , አውራድ እያሉ , ዱዐ እያደረጉ ይገኛሉ :: የሙፍቲን ህመም ሰምተው , ለመጠየቅ በመጡበት , የሆነው ሆነና , የሙፍቲን ሶላተል ጀናዛ መርተዋል :: ረጅም ሀያት, በሙፍቲ ለተመረጡት ሸይኽ ::

የኮሎምቢያው ፕሬዚዳንት ጉስታቮ ፔትሮ ለጋዛ ከጦሩ ጋር ለመዝመት ዝግጁ መሆኑን ተናገረ። አሜሪካ ፕሬዝዳንቱን አሜሪካ ዳግም እንዳይገባ የቪዛ እገዳ ጥላለች። ፕሬዚዳንት ፔትሮ ጋዛ ነፃ የሚያወጣው ጦር ከተቋቋመና ወደጋዛ ከዘመተ ከጦሩ ጋር አብሬ ለመዝመትና ለመሰዋት ዝግጁ ነኝ ብሏል። ፕሬዚዳንት ጉስታቮ ፔትሮ የፍልስጤማውያን ዘር መጥፋት የሚታደገው ወታደራዊ ሀይል ብቻ ነው በሚለው ሀሳቡ በመግፋት ኮሎምቢያ ላይ ቅስቀሳ እያደረገ ይገኛል። ለኮሎምባያዊያንና ለአለም ባስተላለፈው መልእክትም ጥምር ጦሩ ከተዋቀረ ጦሬን እየመራሁ ጋዛ እዘምታለሁ ስለ ፍልስጤማዊያንም እሰዋለሁ ብሏል። የተለያዩ ሀገራት ለፕሬዚዳንቱ አዎንታዊ ምላሽ እየሰጡ ሲሆን ብራዚል ፓኪስታን እና ኢንዶኔዥያ በተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የፔትሮን ሀሳብ አንፀባርቀዋል። ላቲን አሜሪካዊያን የነፃነት ተፋላሚዎችን በመውደድ አኩሪ ታሪክ ያላቸው ህዝቦች ናቸው። ቴሌግራም 👉 t.me/Seidsocial

"የእናትህ ልብ እና ሩህ የሆንከው ልጄ ገይስ ሆይ ! ለእኔ ዱአ እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ። ግን ከሞትኩ በሗላ እንዳታለቅስ እሺ ከሞትኩ በሗላ ካላለቀስክ ያኔ እኔን ደስ ይለኛል። እኔ ብሞትም አንተ አድገህ ብልህና ሀላፊነት የሚሰማው ልጅ ሆነህ እንድታኮራኝ ! አድገህ ባለተሰጥኦ የቢዝነስ ሰው እንድትሆን እፈልጋለሁ። እኔንም በፍፁም እንዳተረሳኝ እፈልጋለሁ። ልጄ ሆይ አንተን ለመጠበቅ ደህናና ደስተኛ እንድትሆን የቻልኩትን ሁሉ አድርጊያለሁ! አድገህ ለቁም ነገር ደርሰህ ስታገባ ሴት ልጅህን በእኔ በእናትህ ስም መሬም እንድትላት እፈልጋለሁ። አንተ የኔ ፍቅር ፤ የኔ ልብ ፤ የኔ ሩህ ፤ የኔ ብርታትም በጣም የምኮራብህም ልጄ ነበርክ! አንተ አድገህ ሰዎች ስላንተ በሚያወሩት መልካም ነገር ኩራት እንዲሰማኝ እፈልጋለሁ ! ልጄ ገይስ የሶላትህን ነገር አደራ ! የሶላትህን ነገር አደራ ! የሶላትህን ነገር አደራ!" ያንተው እናት መሬም!!!! ይህ በእስራኤል የተገደለቺው ጋዜጠኛዋ መሬም ለልጇ የላከቺው የመጨረሻ ደብዳቤ

አዲስ_መድህ_አህመድ_ሙሽራ_ሃሩን_ከድር_ረፍቅ_ሸምሱ_NEW_MENZUMA_HARUN_KEDIR_REF.m4a7.38 MB

🥹......12.....🥹 መልካም እድል ይሁንላቹ 🤲

ዒላሂ ተዓላ ========🌷 ማስታወሻ """""""""'''''''''🌹 ያዒባደላህ ከአባታችን አደም እስከ መጨረሻው ነብይ የሆኑት ረሱል አለይሂ ሶላቱ ወሰላም ድረስ ያሉት ሁሉም አንብያዎች አሏሁ ተዐላ ፍጡራንን እንደማይመስል እና ከቦታ እና በአቅጣጫ የተጥራራ ነው ብለው ነው የሚያምኑት። ሁሉም ፍጡር የሆነ ነገር ቦታ እና አቅጣጫ ይይዛል።ፍጡር ደግሞ  ከሁለት ነገር  አያልፍም [ ، ﺇِﻣَّﺎ ﺟِﺴْﻢٌ ﻟَﻄِﻴﻒٌ ﺃَﻭْ ﺟِﺴْﻢٌ ﻛَﺜِﻴﻒٌ . 1ኛው የማይዳሰስ አካል ወይም 2ኛው የሚዳሰስ አካል ﭐﻟْﺠِﺴْﻢُ ﭐﻟﻠَّﻄِﻴﻒُ ﻛَﺎﻟﻨُّﻮﺭِ ﻭَﭐﻟﺮِّﻳﺢِ ﻭَﭐﻟﻈَّﻼﻡِ ، 1)የማይዳሰሱ አካል፦ ብርሃን፣ጨለማ፣ሩህ...... ﻭَﭐﻟْﺠِﺴْﻢُ ﭐﻟْﻜَﺜِﻴﻒُ ﻛَﺎﻟﻨَّﺠْﻢِ ﻭَﭐﻟﺸَّﻤْﺲِ ﻭَﭐﻟْﻘَﻤَﺮِ 2)የሚዳስሱ አካላት፦ከዋክብት፣ፀሀይ ፣ጨረቃ፣ሰው ፣ድንጋይ...... አሏሁ ተዐላ ደግሞ ከሚዳሰስ አካል እንዲሁም ከማይዳሰሱት አካል አይደለም(የተጥራራ) ነው። በቦታ እንዲሁም በአቅጣጫዎች መካከል ክፍተት ወይም በዛ ክፍተት የሞላው ነገር ያስፈልገዋል። 👉🏼ለምሳሌ፦በአንደኛው ሰማይ እና በምድር መካከል የ500 ዓመት ያክል ክፍተት አለው። በዚህም በሚዳሰሱት አካል እና በማይዳሰሱት አካል የተሞላ ነው ማለትም በ2ቱ መካከል ብርሃን፣ጨለማ አሉ እንዲሁም ሰው፣ድንጋይ.... በተለያዩ ነገራቶች የተሞላ ነው።አሏህ ደግሞ በሚዳሰሱትም አካል ይሁን በማይዳሰሱት አካል አይገለፅም። የተጥራራው ጌታችን አሏሁ ተዐላ አምሳያ የለውም።ለዚህም አሏህ በቁርዓኑ እንዲህ ይለናል قال الله تعالى"فلا تضربوا لله الأمثا" ትርጉሙም፦ለአሏህ አምሳያ አታድርጉለት አሏሁ ተዐላ በተለያየ የቁርዓን ዐያ ራሱን ያጥራራል።ከዚህ በተቃራኒ የሚያምን ማለትም ለአሏህ አምሳያ እንዲሁም በአቅጣጫ የሚገልፅ ሰው ከእስልምና የወጣ ነው።አሏህ ይጠብቀን ♦ለዚህም ሰለፍ የሆኑት ትልቅ አሊም የሆኑት ኢማም አቡ ጀዕፈር አጦሀውይ እንዲህ ብለዋል " ﻭﻣﻦ ﻭﺻﻒ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻤﻌﻨﻰ ﻣﻦ ﻣﻌﺎﻧﻲ ﺍﻟﺒﺸﺮ ﻓﻘﺪ ﻛﻔﺮ" ትርጉሙም፦አሏህን በፍጡር ባህሪ በአንዱ ባህሪ የገለፀ በርግጥ ከፍሯል ማለትም ከእስልምና ይወጣል። አሏህ ይጠብቀን #አሏህ #ያለ #ቦታ #እና #ያለ #አቅጣጫ #ያለ ጌታ ነው """""ከአባታችን አደም እስከ መጨረሻው ነብይ የሆኑት ረሱል አለይሂ ሶላቱ ወሰላም ድረስ ያሉት ሁሉም አንብያዎች አሏሁ ተዐላ ፍጡራንን እንደማይመስል እና ከቦታ እና በአቅጣጫ የተጥራራ ነው ብለው ነው የሚያምኑት። ሁሉም ፍጡር የሆነ ነገር ቦታ እና አቅጣጫ ይይዛል።ፍጡር ደግሞ  ከሁለት ነገር  አያልፍም [ ، ﺇِﻣَّﺎ ﺟِﺴْﻢٌ ﻟَﻄِﻴﻒٌ ﺃَﻭْ ﺟِﺴْﻢٌ ﻛَﺜِﻴﻒٌ . 1ኛው የማይዳሰስ አካል ወይም 2ኛው የሚዳሰስ አካል ﭐﻟْﺠِﺴْﻢُ ﭐﻟﻠَّﻄِﻴﻒُ ﻛَﺎﻟﻨُّﻮﺭِ ﻭَﭐﻟﺮِّﻳﺢِ ﻭَﭐﻟﻈَّﻼﻡِ ، 1)የማይዳሰሱ አካል፦ ብርሃን፣ጨለማ፣ሩህ...... ﻭَﭐﻟْﺠِﺴْﻢُ ﭐﻟْﻜَﺜِﻴﻒُ ﻛَﺎﻟﻨَّﺠْﻢِ ﻭَﭐﻟﺸَّﻤْﺲِ ﻭَﭐﻟْﻘَﻤَﺮِ 2)የሚዳስሱ አካላት፦ከዋክብት፣ፀሀይ ፣ጨረቃ፣ሰው ፣ድንጋይ...... አሏሁ ተዐላ ደግሞ ከሚዳሰስ አካል እንዲሁም ከማይዳሰሱት አካል አይደለም(የተጥራራ) ነው። በቦታ እንዲሁም በአቅጣጫዎች መካከል ክፍተት ወይም በዛ ክፍተት የሞላው ነገር ያስፈልገዋል። 👉🏼ለምሳሌ፦በአንደኛው ሰማይ እና በምድር መካከል የ500 ዓመት ያክል ክፍተት አለው። በዚህም በሚዳሰሱት አካል እና በማይዳሰሱት አካል የተሞላ ነው ማለትም በ2ቱ መካከል ብርሃን፣ጨለማ አሉ እንዲሁም ሰው፣ድንጋይ.... በተለያዩ ነገራቶች የተሞላ ነው።አሏህ ደግሞ በሚዳሰሱትም አካል ይሁን በማይዳሰሱት አካል አይገለፅም። የተጥራራው ጌታችን አሏሁ ተዐላ አምሳያ የለውም።ለዚህም አሏህ በቁርዓኑ እንዲህ ይለናል قال الله تعالى"فلا تضربوا لله الأمثا" ትርጉሙም፦ለአሏህ አምሳያ አታድርጉለት አሏሁ ተዐላ በተለያየ የቁርዓን ዐያ ራሱን ያጥራራል።ከዚህ በተቃራኒ የሚያምን ማለትም ለአሏህ አምሳያ እንዲሁም በአቅጣጫ የሚገልፅ ሰው ከእስልምና የወጣ ነው።አሏህ ይጠብቀን ♦ለዚህም ሰለፍ የሆኑት ትልቅ አሊም የሆኑት ኢማም አቡ ጀዕፈር አጦሀውይ እንዲህ ብለዋል " ﻭﻣﻦ ﻭﺻﻒ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻤﻌﻨﻰ ﻣﻦ ﻣﻌﺎﻧﻲ ﺍﻟﺒﺸﺮ ﻓﻘﺪ ﻛﻔﺮ" ትርጉሙም፦አሏህን በፍጡር ባህሪ በአንዱ ባህሪ የገለፀ በርግጥ ከፍሯል ማለትም ከእስልምና ይወጣል። አሏህ ይጠብቀን አሏህ ያለ ቦታ እና ያለ አቅጣጫ ያለ ጌታነው """"🌹"""""""""""🌷""""""""🌹""""""""🌷"""""""" አቂዳችንን እናስተካክል የእውነተኛ መንገድ እንከተል እሱም ሚሆነው እውቀት ሲኖር ነው አላህ ያግራልን 🤲

Voice message01:59

Voice message03:27

Voice message04:07

Voice message00:55

Voice message03:21

Voice message12:18

Voice message00:46

Voice message07:35

Voice message01:08

Voice message00:27