en
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Open in Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite

Show more
3 592
Subscribers
-624 hours
-217 days
-330 days
Posts Archive
🇪🇹 የአዲስ አበባ ከተማ ሰማይ ጠቀስ ፎቆች የከፍታ ገደብ? 🟡 የአዲስ አበባ ከተማ ሰማይ ጠቀስ ፎቆችን የከፍታ ገደብ የሚወስን ሕግ መኖር አለመኖሩን በተመለከተ ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 የአዲስ
🇪🇹  የአዲስ አበባ ከተማ ሰማይ ጠቀስ ፎቆች የከፍታ ገደብ? 🟡 የአዲስ አበባ ከተማ ሰማይ ጠቀስ ፎቆችን የከፍታ ገደብ የሚወስን ሕግ መኖር አለመኖሩን በተመለከተ ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድ እና ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አውራሪስ ከበደን ጠይቋል፡፡ 🟡 ዋና ዳይሬክተሩ በጉዳዩ ላይ በሰጡት አስተያየት የሕንፃ ከፍታ እና ዝቅታ የሚወሰነው እንደ ዞኑ/ቦታው/ ሲሆን፣ የሚገነባው የሕንፃ ዓይነት፣ ስፋት፣ አገልግሎት እና ሌሎችም በመዋቅራዊ ፕላኑ ላይ የተቀመጡ ዝርዝር መስፈርቶችን ታሳቢ አድርጎ ነው ብለዋል፡፡ 🟡 የከተማዋ መዋቅራዊ ፕላን በየ10 ዓመቱ የሚሻሻል መሆኑን የጠቀሱት አቶ አውራሪስ፣ አሁን ሥራ ላይ ያለው አዋጅ 52/2009 ነው ብለዋል፡፡ 🟡 በዚህ አዋጅ መሰረት በከተማው የሚካሄዱ ግንባታዎች ሁሉ ምድብ ተቀምጦላቸው በዚያ መሠረት የሚካሄዱ መሆኑን እና የሰማይ ጠቀስ ፎቆች ግንባታም በዚህ መሰረት እንደሆነ ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል፡፡ 🟡 የሕንጻ ከፍታ የሚወሰነው ከመዋቅራዊ ፕላኑ እና የሕንጻውን አገልግሎት መሰረት አድርጎ እንደሆነ ጠቅሰው፣ የንግድ አካባቢ ተብለው በተለዩት እንደ ሜክሲኮ ያሉ አካባቢዎች መዋቅራዊ ፕላናቸው ዝቅተኛውን የህንፃ ከፍታ እንጂ የከፍተኛውን ገደብ አያስቀምጥም ብለዋል፡፡  🟡ዝቅተኛው የሕንጻ ከፍታ በሚቀመጥባቸው እንደዚህ ዓይነት አካባቢዎች የከፍታው መጠን ገደብ እንደሌለው ያስታወሱት አቶ አውራሪስ፣ በአየር በረራ ክልል ባሉ አካባቢዎች ደግሞ የሕንፃ ከፍታቸው የተገደበ እንደሚሆን ተናግረዋል፡፡ (ኢቢሲ)

#CapitalNews ኢትዮጵያ ከመስኖ ፕሮጀክቶች በአመት 43 ቢሊዮን ብር እያጣች ነው ተባለ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ባካሄደው ጥናት መሰረት፣ የከሰምና የተንዳሆ የስኳር መስኖ ልማት ፕሮ
#CapitalNews ኢትዮጵያ ከመስኖ ፕሮጀክቶች በአመት 43 ቢሊዮን ብር እያጣች ነው ተባለ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ባካሄደው ጥናት መሰረት፣ የከሰምና የተንዳሆ የስኳር መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ባለመስራታቸው ሀገሪቱ በየዓመቱ 43 ቢሊዮን ብር እያጣች መሆኑን ገልጿል ። የኢንስቲትዩቱ የግብርና እና ገጠር ልማት ተመራማሪ መኮነን በቀለ (ዶ/ር) ባቀረቡት ጥናት እንዳመለከቱት፣ በእነዚህ ፕሮጀክቶች መሬት ያለማሳካት፣ በግጭትና በተለያዩ ችግሮች ስራ መቆም እንዲሁም የጥገና መጓተት ከፍተኛ የገቢ እጥረት አስከትሏል። በተለይም የከሰም ፕሮጀክት ከታቀደው 20,700 ሄክታር ውስጥ እየለማ ያለው 2,000 ሄክታር ብቻ በመሆኑ በዓመት 10 ቢሊዮን ብር ገቢ እንዳይገኝ ሆኗል ሲል ኢፕድ ዘግቧል። በተንዳሆ ፕሮጀክት ደግሞ ከ9 ዓመታት በላይ ስራ በመቆሙ በዓመት 33 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እየደረሰ መሆኑንና የአሌወሮ እንዲሁም ጎዴ ፕሮጀክቶችም ሙሉ አቅማቸው ባለመስራታቸው በዓመት 5.1 ቢሊዮን እና 6 ሚሊዮን ብር ገቢ እያጣች መሆኑንም ተጠቁሟል። via : Capital

Only 4 days left to register! Don't miss the 20th ILO Regional Conference for Labour Based Practitioners in Addis Ababa. Regi
Only 4 days left to register! Don't miss the 20th ILO Regional Conference for Labour Based Practitioners in Addis Ababa. Register TODAY via the QR code! #ILOEthiopia2025 #LabourBasedPractitioners #AddisAbaba #RegisterNow #4DaysToGo

👉የቻይናዊያን የግንባታ አባዜ Construction Obsession 🚧ቻይናዎች በግንባታ አባዜ ወይም ልክፍት ተይዘዋል ቢባል ማጋነን አይሆንም። በሀገራቸው ብቻ ሳይሆን በመላው አለም በሁሉም ቦታ ቻ
+3
👉የቻይናዊያን የግንባታ አባዜ Construction Obsession 🚧ቻይናዎች በግንባታ አባዜ ወይም ልክፍት ተይዘዋል ቢባል ማጋነን አይሆንም። በሀገራቸው ብቻ ሳይሆን በመላው አለም በሁሉም ቦታ ቻይናዊያን በግንባታ ላይ ናቸው። መንገድ እና ድልድይ እንዲሁም ሰማይ ጠቀስ ሕንፃዎችን በመገንባት የሚደርስባቸው የለም። የአለማችንን የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪን ከቻይናዊያን ውጪ ማሰብ በጣም ነው የሚከብደው። በዚህ የተነሳ ነው ቻይና በግንባታ ሀብት (Building Asset) ከአለማችን በአንደኛ ደረጃ ላይ ልትገኝ የቻለችው። ይህ ከላይ ያለው ምስል የጂዩዋን እና ሲናን ከተማ በፈጣን መንገድ የሚያገናኘው የታላቅ ድልድይ ግንባታ ያለችግር እየተካሄደ ነው። የጂዩአን-ሲንያን የፍጥነት መንገድ ወሳኝ የመቆጣጠሪያ ማዕከል የሆነው ድልድዩ 555 ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን 109 ሜትር ከፍታ ያለው ቁመትም አለው። ድልድዩ ባለ ስድስት መስመር የፍጥነት መንገድ ደረጃዎችን በመያዝ፣ በሰዓት 100 ኪ.ሜ መጎዝ የሚያስችል ነው። @etconp

Share አዋጅ -አማርኛ.docx

Share የኢትዮጵያ የህንጻ አዋጅ.pdf

Bitumen !!!! Range 60*70 and 80*100 available ,if you want inbox me. 0947884330 👈👈👈

ካሳንቺስ ትላንትና ዛሬ

🧱New Point Bricks factory 🧱新点砖厂*✨ 🧱Our Bricks:- Tough,Don't decay, warp or twist, resistance to water & harsh soils, don't
+9
🧱New Point Bricks factory 🧱新点砖厂*✨ 🧱Our Bricks:- Tough,Don't decay, warp or twist, resistance to water & harsh soils, don't fade....🧱 Lycee Gebremariam international school ( Varnero Construction)& Don Bosco catholic school jemo ( zancon Construction) 🧱. The brick plant currently Produces 60,000 Bricks daily high quality with affordable price 👌🧱. For more information join our telegram channel https://t.me/+d8A-rQlF5p5lZThk 🧱contact us 🧱📲👉0912854327&0902378888 thank you 谢谢

የግዥ የጨረታ ማስታወቂያ t.me/consite 🏗 Official የግዥው መለያ : ቁጥር:- ERC/BDD/EP/B015/2025 የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የቶታል ስቴሽን (total station with accessories)፣ Digital level እና Hand held GPS የቅየሳ መሳሪያዎች በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን። 1. በዘርፉ ለ 2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው 2. የአቅራቢነት ንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው 3. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (Tin no.) ያላቸው 4. የ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነና የምስክር ወረቀት ያላቸው 5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለ፡ ሎት 1፡ ቶታል ስቴሽን /Total station with accessories/ ብር 100,000.00 /መቶ ሺህ ብር/፤ ሎት 2፡ Digital level ብር 10,000.00 /አስር ሺህ ብር/፣ ሎት 3፡ Hand held GPS ብር 5,000.00 /አምስት ሽህ ብር በባንክ በተረጋገጠ CPO በቴክኒካል ኦርጅናል ፖስታ ውስጥ በማድረግ ማቅረብ ይችላሉ። 6. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሰነድ ይህ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 /ሃያ አንድ/ ቀናት ከሰኞ እስከ አርብ በሥራ ሰዓት /ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ 500/ አምስት መቶ ብር ብቻ ክፍያና ሂሳብ (casher) ክፍል በመክፈል የተዘጋጀውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ። 7. ተጫራቾች ቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሻል የጨረታ ሰነድ ተሞልቶ አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ በተለያየ ፖስታ ውስጥ በማድረግ ማቅረብ አለባቸው። 8. ተጫራቾች በሁሉም ፖስታዎች ላይ የድርጅቱን ማህተም ስም ፊርማና አድራሻ በማሳረፍ በአንድ እናት ፖስታ ውስጥ በማድረግ በትክክል በማሸግ ከኮርፖሬሽ ጋራዥ አጠገብ በሚገኘው አዳራሽ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። 9. ጨረታው ግንቦት 25 ቀን, 2017 ዓ.ም ከቀኑ 4:00 ሰአት ይዘጋል። 10. የጨረታው ሳጥን የሚከፈተው ግንቦት 25 ቀን, 2017 ዓ.ም ከቀኑ 4:30 ሰአት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል።
ማሳሰቢያ🤚
- አሽናፊው ከተለየ በኋላ ራሱን ከጨረታ የሚያገል ከሆነ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለኮርፖረሽኑ ውርስ ሆኖ አግባብ ባለው ህግ ይጠየቃል። - ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፡👇
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 10 ሿለኪያ የመ/ሣ/ ቁ፡ 27558 /1000 ስልክ፡ + 251 11 470 2058 / + 251 11 470 2051 ፋክስ : + 251 11 470 2044 የኢሜል አድራሻ፡- bethel_erc_eng_procur@erc.gov.et

Gebresilasie Avenue, around hayahulet, Addis Ababa, Ethiopia Ministry Main Building,
2nd Floor, Room number 211 Telephone number:- +251-1-16-88-70-60 Email:- mamushketema9200@gmail.com & birukwork2023@gmail.com Website:- https://www.mowe.gov.et/
Ministry of Water and Energy

REQUEST FOR BIDS SMALL WORKS🏗 (One-Envelope Bidding Process) Country:- Federal Democratic Republic of Ethiopia Name of Project:- Ethiopian Flood Management Project (E-FMP) Contract Title:- Procurement of Civil works for Omorate flood protection works of Omo-Gibe River Basin under in different lots Grant No.:- E124-ET RFB Reference No. (Ref No.ET-MOWE-489412-CW-RFB) 1. The Federal Democratic Republic of Ethiopia has received financing from the World Bank toward the cost of the Ethiopian Flood Management Project (E-FMP), and intends to apply part of the proceeds toward payments under the contracts for the Procurement of Civil works for Omorate Flood protection works of Omo-Gibe River Basin under in different lots. 2. The Ministry of Water and Energy now invites sealed Bids from eligible Bidders for Omorate Flood protection works of Omo-Gibe River Basin in South Ethiopia region, within the intended completion period of 180 days and the ministry will not grant margin of preference. The detailed description of each lot is described in the table below: Cont. No Lots Description of Works Location of the Project ET-MOWE-489412-CW-RFB - Lot I Existing Diversion Channel Maintenance and Extension   Dasenech woreda of South Ethiopia Region, average site distance 735 KM from Addis Ababa - Lot II Old Omo River widening/Dredging and River Bank stabilization works   Dasenech woreda of South Ethiopia Region; project site average distance 735 KM from Addis Ababa The required Minimum Average Annual Turnover of ETB 290,000,000.00 for Lot I, and Lot II, calculated as average of total certified payments received for contracts in Progress and/or completed within the last five years. In addition, Bidders may not associate/ Joint Venture (JV) with other bidders to enhance their qualifications. 3. Bidders may Bid for one or several contracts, as further defined in the bidding document. 4. Bidding will be conducted through the National competitive procurement using Request for Bids (RFB) as specified in the World Bank's "Procurement Regulations for IPF Borrowers", July 1, 2016, updated in November 2020, September 2023 ("Procurement Regulations"), and is open to all eligible Bidders as defined in the Procurement Regulations. 5. Interested eligible Bidders may obtain further information from Ministry of Water and Energy Ethiopian Flood Management Project Management Unit, Mr. Temesgen Ketema/ Mr. Biruk Haileyesues, email:- mamushketerma9200@gmail.com & birukwork2023@gmail.com and inspect the bidding document during office hours 8:30 A.M to 12:00 A.M in the morning and 2:00 P.M. to 5:00 PM in the afternoon at the address below. 6. The bidding documents in English language will be available and can be downloaded from Ministry web page using the following link free of cost: https://www.mowe.gov.et/en/resourcetypes/procurement-files Bidders are required to register in person at the address below before downloading the document and submitting their bids. 7. Bids must be delivered to the address below on or before 11th June 2025, Time 2:00 P.M. Electronic Bidding will not be permitted. Late Bids will be rejected. Bids will be publicly opened in the presence of the Bidders' or representatives and anyone who chooses to attend at the address below on 11th June 2025, Time 2:30 P.M. 8. All bids shall be accompanied by a Bid Security of ETB 2,700,000.00 for Lot I, and 2,600,000.00 for Lot II, in the form of an Unconditional Bank Guarantee or CPO to the Ministry of Water and Energy, and shall remain valid for 118 (One Hundred eighteen) days. 9. Attention is drawn to the Procurement Regulations requiring the Borrower to disclose information on the successful bidder's beneficial ownership, as part of the Contract Award Notice, using the Beneficial Ownership Disclosure Form as included in the bidding document. 10. Ministry of Water and Energy reserves the right to reject all or part of the bid. Ministry of Water and Energy, Mr. Temesgen Ketema & Mr. Biruk Haileyesues, E-FMP Management Unit Haile