en
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Open in Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Show more
3 591
Subscribers
+324 hours
+67 days
+4430 days
Posts Archive
ማስታወቂያ በሁለተኛው ዙር የንግድ ቤት ኪራይ ጨረታ አንደኛ የወጡ አሽናፊዎች ባልተዋዋሉባቸው ንግድ ቤቶች ሁሉተኛ የወጡ አሽናፊዎች እንዲዋዋሉ ስለማሳወቅ
ማስታወቂያ በሁለተኛው ዙር  የንግድ ቤት ኪራይ ጨረታ አንደኛ የወጡ አሽናፊዎች ባልተዋዋሉባቸው ንግድ ቤቶች ሁሉተኛ የወጡ አሽናፊዎች እንዲዋዋሉ ስለማሳወቅ

extended time procurement prequalified suppliers selection ToR EoI 20 2018

🌏 የማሌዥያ እንጨት ፐርኬ 🇲🇾 🇲🇾 የወለል ንጣፎች በተመጣጣኝ ዋጋ በተጨማሪ ዘኮሎ እና ዶር ሲል 🟡. 100% ውሀ ያማየስገባ 🟡. በቀላሉ መወልወል የ ሚችል 🟡. የማይቻቻር 🛻 ነፃ ት
+7
🌏 የማሌዥያ እንጨት ፐርኬ 🇲🇾 🇲🇾 የወለል ንጣፎች በተመጣጣኝ ዋጋ በተጨማሪ ዘኮሎ እና ዶር ሲል 🟡. 100% ውሀ ያማየስገባ 🟡. በቀላሉ መወልወል የ ሚችል 🟡. የማይቻቻር 🛻 ነፃ ትራንስፖርት አ.አ Size 122cm *20cm +251913342895 📍ቦሌ ወደ ጃፖን ኢሞባሲ መንገድ

የሥራ ተቋራጭ (Contractor) የሕግ ተጠያቂነት👍 - በኮንስትራክሽን ውል ሁለት አይነት የግንባታ ስራ ርክክቦች ያሉ ሲሆን እነሱም  ግዚያዊ ርክክብ እና የመጨረሻ ርክክብ በመባል ይታወቃሉ፡፡ 1/ ግዚያዊ ርክክብ ግዜአዊ ርክክብ በተለይ በኮንስትራክሽን ውል የተመለከቱ የግንባታ ስራዎች ተከናውነው ካበቁ በኋላ ወዲያውኑ ሁለቱ ወገኖች ማለትም አሰሪውና ተቋራጩ ባሉበት በስራው ላይ የሚደረግ የምርመራ ማረጋገጫ ነው:: (የፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3274(1)):: ይሄውም አሰሪው በትክክል የተገነባውን ግንባታ በእጁ አግብቶ መያዙን ጭምር ያረጋግጣል፡፡ ስለዚህ ጊዜአዊ ርክክብ በዋናነት የተሰራውን የግንባታ ስራ አሰሪው መብቱን ጠብቆ በመጀመሪያ የሚረከብበት ሂደት ነው፡፡  በስራው ላይ ምርመራ መደረጉንም የሚያረጋግጥ ነው፡፡ እንግዲህ ስራው ከተመረመረ በኋላ አሰሪው ያላመነበትን ግንባታ ፈርሶ እንደገና እንዲሰራ ወይም እንዲጠገን ተደርጐ የጥራት ደረጃውን ባሟላ ሁኔታ እንዲከናወን ለማዘዝ እንደሚችል ፒፒኤ ክሎስ 85 ይፈቅድለታል:: በዚህም መሰረት ግንባታው የስራ ምርመራውን ካለፈ አሰሪው ግንባታውን የሚረከበው ይሆናል፡፡ 2/ የመጨረሻ ርክክብ የመጨረሻ ርክክብ/Final Acceptance/ በተለይ የመድህንነት ጊዜ ካለቀ በኋላ እና ተቋራጩ ጠቅላላ ግዴታዎቹን በደህና ሁኔታ የፈጸመ መሆኑን አሰሪው ሲያረጋግጥ ግንባታውን ሙሉ በሙሉ በእጁ የሚያደርግበት ስለመሆኑ የፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3279 ይደነግጋል፡፡ የመጨረሻ ርክክብ አሰሪውና ተቋራጩ ባሉበት በጽሁፍ መደረግ እንዳለበት በአስገዳጅ ሁኔታ በፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3279(2) ላይ ተደንግጓል፡፡  በፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3282 ላይ እንደተቀመጠው ከመጨረሻ ርክክብ በኋላ ተቋራጩ እስከ 10 አመት ድረስ ስለስራው አሰራር ጉድለት ተቋራጩ ሀላፊነት አለበት ፣ ለስራው ጥራት መድህን ሆኖም ይቀጥላል፡፡ ስለሆነም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተደረመሰውን ድልድይ የገነባው ሥራ ተቋራጭ ለደረሰው ጉዳት በሕግ ተጠያቂ የሚሆንበት አግባብ ሊኖር ይችላል:: ይሁን እንጂ በመጨረሻ ርክክብ ወቅት የሚታዩ ለነበሩ የጥራት ጉድለቶች ተቋራጩ ሀላፊነት የለበትም፡፡

የሥራ ተቋራጭ (Contractor) የሕግ ተጠያቂነት👍 - በኮንስትራክሽን ውል ሁለት አይነት የግንባታ ስራ ርክክቦች ያሉ ሲሆን እነሱም  ግዚያዊ ርክክብ እና የመጨረሻ ርክክብ በመባል ይታወቃሉ፡፡ 1/ ግዚያዊ ርክክብ ግዜአዊ ርክክብ በተለይ በኮንስትራክሽን ውል የተመለከቱ የግንባታ ስራዎች ተከናውነው ካበቁ በኋላ ወዲያውኑ ሁለቱ ወገኖች ማለትም አሰሪውና ተቋራጩ ባሉበት በስራው ላይ የሚደረግ የምርመራ ማረጋገጫ ነው:: (የፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3274(1)):: ይሄውም አሰሪው በትክክል የተገነባውን ግንባታ በእጁ አግብቶ መያዙን ጭምር ያረጋግጣል፡፡ ስለዚህ ጊዜአዊ ርክክብ በዋናነት የተሰራውን የግንባታ ስራ አሰሪው መብቱን ጠብቆ በመጀመሪያ የሚረከብበት ሂደት ነው፡፡  በስራው ላይ ምርመራ መደረጉንም የሚያረጋግጥ ነው፡፡ እንግዲህ ስራው ከተመረመረ በኋላ አሰሪው ያላመነበትን ግንባታ ፈርሶ እንደገና እንዲሰራ ወይም እንዲጠገን ተደርጐ የጥራት ደረጃውን ባሟላ ሁኔታ እንዲከናወን ለማዘዝ እንደሚችል ፒፒኤ ክሎስ 85 ይፈቅድለታል:: በዚህም መሰረት ግንባታው የስራ ምርመራውን ካለፈ አሰሪው ግንባታውን የሚረከበው ይሆናል፡፡ 2/ የመጨረሻ ርክክብ የመጨረሻ ርክክብ/Final Acceptance/ በተለይ የመድህንነት ጊዜ ካለቀ በኋላ እና ተቋራጩ ጠቅላላ ግዴታዎቹን በደህና ሁኔታ የፈጸመ መሆኑን አሰሪው ሲያረጋግጥ ግንባታውን ሙሉ በሙሉ በእጁ የሚያደርግበት ስለመሆኑ የፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3279 ይደነግጋል፡፡ የመጨረሻ ርክክብ አሰሪውና ተቋራጩ ባሉበት በጽሁፍ መደረግ እንዳለበት በአስገዳጅ ሁኔታ በፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3279(2) ላይ ተደንግጓል፡፡  በፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 3282 ላይ እንደተቀመጠው ከመጨረሻ ርክክብ በኋላ ተቋራጩ እስከ 10 አመት ድረስ ስለስራው አሰራር ጉድለት ተቋራጩ ሀላፊነት አለበት ፣ ለስራው ጥራት መድህን ሆኖም ይቀጥላል፡፡ ስለሆነም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተደረመሰውን ድልድይ የገነባው ሥራ ተቋራጭ ለደረሰው ጉዳት በሕግ ተጠያቂ የሚሆንበት አግባብ ሊኖር ይችላል:: ይሁን እንጂ በመጨረሻ ርክክብ ወቅት የሚታዩ ለነበሩ የጥራት ጉድለቶች ተቋራጩ ሀላፊነት የለበትም፡፡

በSika Abyssinia ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የሴራሚክ ሠራተኞች ውድድር ሊካሄድ ነው ምዝገባው ተጧጡፏል👍 በSika Abyssinia ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የሴራሚክ ሠራተኞች ውድድር ታህሳ
+2
በSika Abyssinia ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የሴራሚክ ሠራተኞች ውድድር ሊካሄድ ነው ምዝገባው ተጧጡፏል👍
በSika Abyssinia ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የሴራሚክ ሠራተኞች ውድድር ታህሳስ 11 ቀን 2018 ዓ.ም (December 20/2025) ሊካሄድ ነው።
የሴራሚክ ውድድሩ በካሌብ ሆቴል ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት የሚካሄድ ሲሆን፣ ተወዳዳሪዎች የሲካ አቢሲኒያን የሴራሚክ ማጣበቂያዎች በመጠቀም ውድድራቸውን ያካሂዳሉ። የውድድሩ አላማ የሴራሚክ እና ታይልስ ሥራ ከዘልማድ አሠራር እንዲወጣ በማስቻል ብቁ ባለሙያዎችን ማፍራት እና የግንባታ ግብአቶችን ብክነት ለመከላከል መሆኑ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል። የሴራሚክ ሰራተኞች ብቃታችሁን በትልቅ መድረክ ላይ ለማሳየት እንድትመዘገቡ ሲካ አቢሲኒያ ጥሪ አቅርቧል።
ለመመዝገብ፦ ኪውአር ኮዱን ስካን ያድርጉ ወይም ሊንኩን ይጫኑ
https://forms.gle/6ExEzNQqPpqaYoCe8 በ +251 902347700 ይደውሉ
@consite🏗

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የዳዉሮ ልማት ማህበር በከሰል ድንጋይ ምርት ሥራ አብረዉ ሊሰሩ የሚችሉ በዳዉሮ ዞን ዉስጥ የሚገኙ ባለሀብቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ 1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈ
ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የዳዉሮ ልማት ማህበር በከሰል ድንጋይ ምርት ሥራ አብረዉ ሊሰሩ የሚችሉ በዳዉሮ ዞን  ዉስጥ የሚገኙ ባለሀብቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ 1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል/የምምችል፤ 2. የቫት ተመዝጋቢ የሆነ ፣የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርቴፍከት ማቅረብ የሚችል/የሜትችል ፣ 3. ተጫራቾች ሥራዉን ለመስራት የሚያስችል  በቂ የሰዉ ኃይል አደረጃጀት፣ ማሽነሪ፣ የካፒታል አቅም መኖሩን ማረጋገጫ ወይም  የቢዝነስ ፕላን አዘጋጅቶ ማቅረብ የሚችል፣ 4. ምርቱ ወደ ገበያ ሲገባ የሚለቀቅ ብር 1,000,000/ አንድ ሚሊዬን ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ አስይዞ ሲሊፕ  ማቅረብ የሚችል / የምትችል ፤ 9. ለጨረታ ዋስትና ብር 100,000/ አንድ መቶ ሺህ ብር / በታወቀ ባንክ የተሰራ ሲፒኦ ከቴክኒካል ዶክመንት ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ 10.ይህ ጨረታ በአየር ላይ የሚቆየዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ15/ አስራ አምስት / ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በተጠቀሱ ቀናት በሥራ ሠዓት የተዘጋጀዉን ሠነድ የማይመለስ ብር 1,000/ አንድ ሺህ ብር / እየከፈሉ ከዳዉሮ ልማት ማህበር ቢሮ ቁጥር 05 መዉሰድ ይቻላል፡፡ 11. የጨረታው  ሰነድ በአስራ ስድስተኛዉ ቀን ከጧቱ 3፡00 ላይ ታሽጎ በዕለቱ ከጧቱ 3፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 12.የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይም የማይነበብ ካለ ተቀባይነት የለዉም፡፡ 13.ተጨራቾች የጨረታ ሰነድ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 14.ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግ በስልክ ቁጥር 0473 45 02 58 መደወል ይቻላል፡፡ ማሳሰቢያ ፡- ልማት ማህበሩን ከ15 በመቶ  በላይ በምርት የበለጠ ተጠቃሚ ለሚያደርግ በቅድሚያ የሚሰጥ ይሆናል፡፡

🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራ
+9
🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራት ያላቸውን እና ለተለያዩ ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የቀይ ሸክላ (ጡቦችን) እናመርታለን። 🧱 ለሙሉ የቤት ግንባታ፣ 🧱ለባንክ ቤት ካዝና፣ 🧱 ለግቢ አጥር ማጠሪያ፣ 🧱 ለመንገድ ዳር ጠርዞች፣ 🧱  ለሆቴሎች፣ሬስቶራንት፣እና ካፌዎች ማሳመሪያ ፣ 🧱 ለx-ray ክፍሎች፣ 🧱 ለፍሳሽ ማንዋሎች፣ 🧱 ለኪችን ሲንክ ማስቀመጫ ፣ 🧱 ለሻወር ገንዳ ማሰቀመጫ፣ 🧱 የPBC ፍሳሽ ማስወገጃ ለመሸፈን፣ 🧱 ለአበባ መትከያ 🧱 ለብረት ማቅለጫ ፈርኒስ፣ 🧱 ለፒዛ ኦቭን፣ 🧱 ለምድጃ፣ 🧱 ለቆሻሻ ማቃጠያ፣ *We produced High quality clay bricks for various construction purposes. 🧱 For building construction, 🧱 For bank vaults, 🧱 Fence for the yard, 🧱 For road edges, 🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration, 🧱 For x-ray rooms, 🧱 For manuals, 🧱 For kitchen, 🧱 For shower tray 🧱 To cover PBC drains, 🧱 For garden, 🧱 Furnace For steel factory, 🧱 For pizza oven, 🧱 For waste incinerator.... 🧱 For more information join our telegram channelhttps://t.me/+d8A-rQlF5p5lZThk & Ticktok account @newpointbricksfactory 🧱Order now 📲0912854327,0902378888 🧱"Quality is our first priority" Thank you 谢谢🧱

የሥራ ተቋራጭ የግንባታ ግዥና የሥራ ስምሪት የአሰራር ደንብ👆 🟢 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ ተቋራጭ የግንባታ ግዥና የሥራ ስምሪት የአሰራር ደንብ ቁጥር 199/2018 ይፋ አድርጓል። 🟡 ይህ ደንብ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ የቤቶች፣ የኮሪደርና ወንዝ ዳርቻ እና ሌሎች በከተማ አስተዳደሩ ውሳኔ በልዩ ሁኔታ በሚገነቡ የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 🔴 በዋናነትም በቤቶች ኮርፖሬሽን በኩል በአጭር ጊዜ ለመገንባት ለታሰቡ ፕሮጀክቶች ግዥ ለማከናወን የተዘጋጀ እንደሆነ ለመረዳት ይቻላል 📢 Join: @procinsightet 📬 Contact: @Procinsight_bot 👵 Discussion: @procinsightet2

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ7ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ በ7 ክፍለ ከተሞች የሚገኙና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ የልማት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ በሊዝ ለማ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ7ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ በ7 ክፍለ ከተሞች የሚገኙና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ የልማት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ በሊዝ ለማስተላለፍ ጥቅምት 01 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ልሳን ጋዜጣ በማውጣት ከህዳር 01 ቀን 2018ዓ.ም እስከ ህዳር 05 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ በይፋ ተከፍቶ አሸናፊዎች መለየታቸው ይታወሳል። ይህን ተከትሎ አሸናፊዎች በተቋማችን በመቅረብ የሊዝ ዉል እንድትፈጽሙ ህዳር 20 ቀን 2018ዓ.ም በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ጥሪ ባስተላለፍነው መሰረት በሊዝ ደንብ ቁጥር 162/2016 በተቀመጠው የአስር ቀን ገደብ ውስጥ በርካታ የሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች ቢሮ ቀርበው የሊዝ ዉል ፈጽመዋል፡፡ ይሁን እንጂ ስማችሁ ከዚህ በታች የተገለጸ የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች በደንቡ መሰረት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ቀርባችሁ ውል አልፈፀማችሁም። በመሆኑም የሊዝ ደንብ ቁጥር 162/2016 አንቀጽ 25 ንኡስ አንቀፅ 4 በግዜ ገደብ ዉል ያልፈፀሙ አንደኛ የወጡ አሸናፊ ተጫራቾች በሶስት ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ቀርበው ውል እንዲፈጽሙ የማስጠንቀቂያ ጊዜ እንዲሰጣቸው በሚደነግገው መሰረት ከ06/04/2018ዓ.ም እስከ 08/04/2018 ባሉት 3/ሶስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ቀርባችሁ የሊዝ ዉል እንድትፈጽሙ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር በሊዝ ደንብ ቁጥር 162/2016 አንቀጽ 25 ንኡስ አንቀፅ 5 መሰረት አሸናፊነታችሁ ተሰርዞ ያስያዛችሁት የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ለመንግስት ገቢ በማድረግ ሁለተኛ ለወጡ ተጫራቾች እድሉ የሚሰጥ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር