en
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Open in Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Show more
3 590
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+4830 days
Posts Archive
የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ ጨረታ ቁጥር ECWCT/NCB/SG-01/2018 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የተለያዩ ኦብሶሌት የውሃ ፓምፖች መለዋወጫ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡ 1.  በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር በማቅረብ የማይመለስ ብር 400.00/አራት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት የሀገር ውስጥ ጥቅል ግዥ ቡድን ቢሮ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መግዛት ይችላሉ፡፡ 2.  የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም ገዥ ክፍት ነው፡፡ የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው ፡፡ 3.  ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ብር አስር በመቶ (10%) የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ጋራንቲ (የባንክ ዋስትና) ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡ 4.  ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን ግዥ መምሪያ-1 ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን ሃምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው፡፡ 5.  ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ቀን ሃምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ በሚገኘው ግዥ መምሪያ-1 የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ 6.  ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 7.  ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡             የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በግዥ መምሪያ ቢሮ           አድራሻ፡-ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንፃ 200 ሜትር ገባ ብሎ       አንድነት ኢንተርናሽናል ት/ቤት ፊት-ለፊት      ስልክ ቁጥር 0118 96 29 91

🚨የግል ባለሃብት በራሱ ተነሳሽነት ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ቢያቀርብ የሚታይበትን አግባብና ማበረታቻ በተመለከተ የመንግስትና የግል አጋርነት( Public Private Partnership/PPP) መመሪያ ከ
🚨የግል ባለሃብት በራሱ ተነሳሽነት ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ቢያቀርብ የሚታይበትን አግባብና ማበረታቻ በተመለከተ የመንግስትና የግል አጋርነት( Public Private Partnership/PPP) መመሪያ ከላይ የተዘረዘረውን አስቀምጧል👆 📢 Join: @procinsightet 📬 Contact: @Procinsight_bot 👵 Discussion: @procinsightet2

ppp_directive_english_federal.pdf2.94 KB

Public Private Partnership (PPP) ⛓በመንግስትና የግል አጋርነት( Public Private Partnership/PPP) በርካታ ፕሮጀክቶችን መንግስት ከግል ኩባንያዎች ጋር ውል እየተፈራረመ ሲሆን በዋናነትም የቤት ልማት ላይ ያተኮሩ ናቸው። 👇 👆በPPP የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች የሚተገበሩበትን አዋጅና መመሪያ አያይዘንላችኋል። 📢 Join: @procinsightet 📬 Contact: @Procinsight_bot 👵 Discussion: @procinsightet2

ቻይና ግዙፍ የፓንዳ ቅርጽ ያለው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ገነባች ቻይና በታዳሽ ኃይል ዘርፍ የወሰደችውን እርምጃ በፈጠራ በማስደገፍ፣101 ሄክታር ስፋት ያለውና የሀገሪቱ ብሔራዊ ምልክት የሆነውን
ቻይና ግዙፍ የፓንዳ ቅርጽ ያለው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ገነባች ቻይና በታዳሽ ኃይል ዘርፍ የወሰደችውን እርምጃ በፈጠራ በማስደገፍ፣101 ሄክታር ስፋት ያለውና የሀገሪቱ ብሔራዊ ምልክት የሆነውን የፓንዳ ቅርጽ የተላበሰ ግዙፍ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ መገንባቷን ይፋ አደረገች። ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ፣ "የፓንዳ ፓወር ፕላንት" የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን፣ የቻይናን የታዳሽ ኃይል አጠቃቀም ለማስተዋወቅና በወጣቶች ዘንድ የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተገልጿል። የጣቢያው ምስል ከሰማይ ሲታይ፣ አንድ ግዙፍ ፓንዳ መሬት ላይ ዘና ብሎ የተኛ ይመስላል ነው የተባለው። የፓንዳውን ምስል ለመፍጠር በሺዎች የሚቆጠሩ ጥቁር እና ግራጫ ቀለም ያላቸው የፀሐይ ብርሃን መሰብሰቢያ ፓናሎች በጥንቃቄ ተደርድረዋል። ይህ ፕሮጀክት ከፍተኛ መጠን ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ከማመንጨት ባለፈ፣ የቱሪስት መስህብ እንደሚሆንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለቻይና በጎ ገጽታን እንደሚገነባ ተመላክቷል። የፕሮጀክቱ አዘጋጆች ይህ የፓንዳ ቅርጽ ያለው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ፣ ቻይና በንጹሕ ኃይል ቴክኖሎጂ ላይ ያላትን አመራርና የፈጠራ ችሎታ በተግባር ያሳየበት ፕሮጀክት መሆኑን ገልፀዋል።

🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራ
🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራት ያላቸውን እና ለተለያዩ ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የቀይ ሸክላ ጡቦችን እናመርታለን። 🧱 ለሙሉ የቤት ግንባታ፣ 🧱ለባንክ ቤት ካዝና፣ 🧱 ለግቢ አጥር ማጠሪያ፣ 🧱 ለመንገድ ዳር ጠርዞች፣ 🧱  ለሆቴሎች፣ሬስቶራንት፣እና ካፌዎች ማሳመሪያ ፣ 🧱 ለx-ray ክፍሎች፣ 🧱 ለፍሳሽ ማንዋሎች፣ 🧱 ለኪችን ሲንክ ማስቀመጫ ፣ 🧱 ለሻወር ገንዳ ማሰቀመጫ፣ 🧱 የPBC ፍሳሽ ማስወገጃ ለመሸፈን፣ 🧱 ለአበባ መትከያ 🧱 ለብረት ማቅለጫ ፈርኒስ፣ 🧱 ለፒዛ ኦቭን፣ 🧱 ለምድጃ፣ 🧱 ለቆሻሻ ማቃጠያ፣    NEW POINT BRICK FACTORY *We produced best quality clay bricks for various construction purposes. 🧱 For building construction, 🧱 For bank vaults, 🧱 Fence for the yard, 🧱 For road edges, 🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration, 🧱 For x-ray rooms, 🧱 For manuals, 🧱 For kitchen, 🧱 For shower tray 🧱 To cover PBC drains, 🧱 For garden, 🧱 Furnace For steel factory, 🧱 For pizza oven, 🧱 For waste incinerator, 🧱 For more information join our telegram channel 🧱Order now 📲0912854327,0902378888 🧱"Quality is our first priority 🧱Thank you 谢谢

Call for Expressions of Interest The Ethiopian Ministry of Finance, on behalf of ERC, invites private sector participation in
Call for Expressions of Interest The Ethiopian Ministry of Finance, on behalf of ERC, invites private sector participation in the Indode Station Logistics Port PPP Project. Submit your EOI by August 29, 2025, 5:30 PM. 📍 Location of the Project: 26 km SE of Addis Ababa @consite🏗

የድርጅት ለውጥ ፅንሰ-ሀሳብ እና ልምምድን የሚመለከቱ መጽሃፎችን ማንበብ🏗
የድርጅት ለውጥ ፅንሰ-ሀሳብ እና ልምምድን የሚመለከቱ መጽሃፎችን ማንበብ በዘመናዊ የንግድ እና የአስተዳደር ዓለም ውስጥ ወሳኝ ክህሎት ነው። ድርጅቶች በየጊዜው በሚለዋወጠው ገበያ እና ቴክኖሎጂ ውስጥ ተወዳዳሪ ሆነው ለመቀጠል ለውጥን ማቀናበር እና መተግበር አለባቸው። እነዚህ መጽሃፎች የለውጥ ሂደቶችን ለመረዳት፣ ለውጥን ለመምራት የሚያስፈልጉ ስልቶችን ለማወቅ እና ሊከሰቱ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመቋቋም የሚያስችሉ እውቀቶችን ይሰጣሉ። እንደ W. Warner Burke "Organization Change: Theory and Practice" ያሉ መጽሃፎች ስለ ድርጅታዊ ለውጥ መሰረታዊ ፅንሰ-ሀሳቦች፣ የተለያዩ የለውጥ ሞዴሎች እና የተግባር መሳሪያዎች በጥልቀት ያብራራሉ። እነዚህ መጽሃፎች የለውጥ ፍላጎትን ከመለየት ጀምሮ ለውጡን እስከመተግበር እና ውጤቱን እስከመገምገም ድረስ ባሉት ደረጃዎች ውስጥ ያሉትን ቁልፍ ነጥቦች ይዳስሳሉ። በተለይም በአማርኛ ቋንቋ የድርጅት ለውጥ ፅንሰ-ሀሳብ እና ልምምድን የሚመለከቱ መጽሃፎችን ማንበብ በኢትዮጵያ የስራ አካባቢ ውስጥ ለሚገኙ ባለሙያዎች፣ ስራ አስኪያጆች እና ተማሪዎች ትልቅ ጠቀሜታ አለው። የአማርኛ መጽሃፎች የሀገር ውስጥ ሁኔታዎችን እና ባህላዊ አውዶችን ከግምት ውስጥ ያስገቡ አቀራረቦችን ሊያቀርቡ ይችላሉ፣ ይህም እውቀትን በተሻለ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ ይረዳል። እነዚህ መጽሃፎች ድርጅታዊ ለውጥን በብቃት ለመምራት የሚያስፈልጉትን አመራር፣ የመገናኛ ክህሎቶች እና የሰራተኞችን ተሳትፎ የማረጋገጥ ስልቶች ላይ ትኩረት ያደርጋሉ። በአጠቃላይ፣ የድርጅት ለውጥን በተመለከተ መጽሃፎችን ማንበብ ግለሰቦች እና ድርጅቶች በዘላቂነት ለማደግ እና ተግዳሮቶችን በብቃት ለመወጣት የሚያስችላቸውን አቅም ይገነባል። Construction Solution👷‍♂ Telegram | Facebook | Tiktok Social media- Networks @consite🏗

በትግራይ ክልል መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ መቆሙን ተከትሎ የሲሚንቶ ዋጋ በ1 ሺሕ 500 ብር መጨመሩ ተገለጸ ሐምሌ 9/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በትግራይ ክልል የሚገኝው መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ በማ
+1
በትግራይ ክልል መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ መቆሙን ተከትሎ የሲሚንቶ ዋጋ በ1 ሺሕ 500 ብር መጨመሩ ተገለጸ ሐምሌ 9/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በትግራይ ክልል የሚገኝው መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ በማቋረጡ ምክንያት ከዚህ ቀደም 1 ሺሕ ብር ይሸጥ የነበረው ሲሚንቶ በ2 ሺሕ 500 ብር እየተሸጠ እንደሚገኝ የክልሉ ንግድ እና ኤክስፖርት ኤጀንሲ አስታወቀ Source: Ahadu Construction Solution👷‍♂ Telegram | Facebook | Tiktok Social media- Networks @consite🏗

👉 INTERCON Construction Chemicals ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concret
👉 INTERCON Construction Chemicals  ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concrete Repair Mortar ● Floor hardener, Epoxy ● Grout, Self-level mortar ● Quartz paint, Contextra ● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers  ● Geotextiles and other construction chemicals and materials Tel: 0961955555 Address: Signal, around signal mall

1.Plastic Construction Formwork • Made of Recycled PVC Materials. • It is an Environmental Protection production. • It can be
1.Plastic Construction Formwork • Made of Recycled PVC Materials. • It is an Environmental Protection production. • It can be used more than 30 times. • It gives very smooth structure which doesn't need plastering. • It can be assembled with few people. •It is Recyclable. 2. Tie Rod - It is a formwork tying system. - It can be used for any kind of formwork. ለ ኮንስትራክሽን እቃዎች የሚሆኑ በብዛት እናመርታለን! 1 Plastic formwork(  board ) Size  1.83*0.925*"0.15MM           2.00*0.923*0.18 MM           2.44*1.22*"0.18Mm  2  Tierod   1m*12 በሚፈልግበት ሳይዝ ማዘዝ ይችላሉ፣ 30 ጊዜ ያህል መጠቀም ያስችላል። እንድሁም ተጠቅመው ስጨርሱ 20% ቅናሽ አርገን መልሰን እንገዛለን። ምርታችንን ለምትፈልጉ ድርጀቶች  ወይም ለማከፋፈል ለምትፈልጉ በዚህ ስልክ ይደውሉ 📞 0962208505
📍
አዲስ አበባ ውሰጥ ከሆነ በነፃ ትራንስፖርት እናደርሳለን። እናመሰግናለን!

የግንባታ ጨረታ👷‍♂🚧 አዲስ ዘመን ሐምሌ 9 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ @consite🏗
+1
የግንባታ ጨረታ👷‍♂🚧 አዲስ ዘመን  ሐምሌ 9 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ @consite🏗

የግንባታ ጨረታ👷‍♂🚧 ኢትዮጵያን ሄራልድ ሐምሌ 9 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ @consite🏗
+2
የግንባታ ጨረታ👷‍♂🚧 ኢትዮጵያን ሄራልድ   ሐምሌ 9 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ @consite🏗

⚡️ያለፈቃድ የግንባታ ዲዛይን ማስፋፊያ ለሚያደርጉ አካላት በየእርከኑ የ100 ሺሕ ብር ቅጣት ተጣለ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ባደረገው የቅጣት ማሻሻያ በሕንፃ ግንባታ ህግጋት መሰረት በተጣለው የህንፃ ደህንነትና ተያያዥ ቅጣት በተለያዩ ተግባራት ከ15 ሺሕ እስከ 100 ሺሕ ብር ቅጣት መጣሉን ገልጿል። ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሰው የባለስልጣኑ መረጃ እንዲሚያስረዳው፥ የማስፋፊያ ሥራ የዲዛይን ማሻሻያን ስለሚፈልግ፣ ያልተፈቀደ ግንባታ የዲዛይን ጥራት ስለሚጎድለው የመደርመስ አደጋ ስለሚያስከትል ያለፈቃድ የማስፋፋት ሥራ ማከናወን (በየእርከኑ) 100 ሺሕ ብር ያስቀጣል። እንዲሁም፣ ጥራት ያለው ስካፎልዲንግ፣ ሾርኒንግና መሰል መሳሪያዎችን አለመጠቀም ለአደጋ የሚያጋልጥ መሆኑን የጠቀሰው ባለስልጣኑ፣ በግንባታ ወቅት እነዚህን መስፈርቶች ለማያሟሉ አካላት (በእርከን) 50 ሺሕ ብር ቅጣት መጣሉን አመልክቷል። ቅጣቱ "በየእርከኑ" ሲባል ምን ማለት እንደሆነ ባለስልጣኑ ሲያስረዳም፣ "ለምሳሌ አንድ G+10 ህንጻ 26 የክትትል እርከኖች ይኖሩታል፤ 26*50,000=1,300,000 ይሆናል" ሲልም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። ያለተቆጣጣሪ ማሰራት ለአደጋ አጋላጭ በመሆኑ የግንባታ ስራዎችን ያለተቆጣጣሪ የሚያሰሩ አካላት (በየእርከኑ) 25 ሺሕ ብር እንደሚቀጡም ተጠቁሟል። ስቶር፣ ልብስ መሸጫ፣ መመገቢያና ሌሎች የቅድመ ግንባታ መስፈርቶችን ሳያዘጋጁ ሥራ ለሚጀምሩ አካላት የ15 ሺሕ ብር፤ በሚሰጥ የማስታወቂያ ትዕዛዝ መሰረት ተረፈ ምርትን በወቅቱ ለማያነሱ 15 ሺሕ ብር ቅጣት መጣሉን የደረሰን የባለስልጣኑ መረጃ ያሳያል። ሕጋዊ ተጠያቂነትን በተመለከተ የማማከር ኃላፊነትን በአግበባቡ አለመወጣት ከ5 እስከ 15 ዓመታት የእስራትና ከ30 እስከ 50 ሺሕ የገንዘብ፤ ደረጃውን ያልጠበቀ ግንባታ ማከናወን ከ5 እስከ 15 ዓመታት የእስራትና ከ50 እስከ 100 ሺሕ የገንዘብ ቅጣቶች መጣላቸው ተመልክቷል፡፡ እንዲሁም፣ ግባታውን በህዝብ ደህንነት አደጋ በሚጥል ሁኔታ ያከናወነ ከ5 እስከ 10 ዓመታት የእስራት እና ከ20 እስከ 50 ሺሕ የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልበት የተገለጸ ሲሆን፣ ጥፈተኛ ሆኖ የተገኘ አማካሪ/ሥራ ተቋራጭ ከ15 ዓመት እስከ ከፍተኛ የእስር ጊዜው ፈቃዱ ይታገዳል ተብሏል፡፡ (የቀድሞው እና የተሻሻለውን ቅጣት፤ የመፍትሄ ሀሳቦችን የያዘው የባለስልጣኑ መረጃ ከላይ ተያይዟል)

INVITATION TO TENDER FOR CONSTRUCTION, REHABILITATION, AND EXPANSION OF EXISTING WATER SCHEMES VSF Germany is an International Non-Governmental Organization (INGO), invites interested bidders for construction/rehabilitation of water schemes in Afar Region through USAID/BHA Funded project entitled “Drought Emergency Response and Recovery in Borena, Afar, South Ethiopia and Somali regions (DERR-BOASS)” with Tender Ref No: VSF-G/ETH/2025/06/BHA/USAID DER-BOASS Afar Region. Financing by: USAID/BHA 1. Assignment: Constructions, Rehabilitations, and Expansion of existing water schemes in Afar region as the details indicated in the tender documents Lot 1- Afar Region, Awra woreda, Zone-4: Debel Water Scheme in Awra woreda Amomolita water scheme in Awra Woreda Lot 2- Afar Region, Ewa & Chifra woreda, Zone-4 & Zone-1: Orongog Water Scheme in Ewa woreda Askoma water scheme in Chifra Woreda Lot 3- Afar Region, Chifra & Adear woreda, Zone-1: Didintu Water Scheme in Chifra woreda Burka water scheme in Ada’ar woreda Lot 4- Afar Region, Telalak & Dewe woreda, Zone-5: Watta-1 water scheme in Telalak woreda Adelil Water Scheme in Dewe woreda Lot 5- Afar Region, Abala & Berhale woreda, Zone-2: Gere-eid water scheme in Aba’ala woreda Dintu water scheme in Berhale Woreda Eligible bidders category of GC & GWWC five (5) and above are invited to participate in the bid upon submission of copies of all relevant renewed licenses, VAT & tax payer’s registration certificate. 2. Tendering will be conducted through open local tender procedure. 3. Bidders must bid for all sites within a lot. Partial offers within a lot will result automatic rejection. However, bidders may submit offers for one or more lots, and each lot will be evaluated independently. 4. The tender documents can be obtained from; July 2, 2025 to July 21, 2025 during office hours from Addis Ababa VSF Germany head office, and Semera field office in Semera town, tel. +251 99 343 2653, +251 91 388 7436/+251 92 927 7672/+251 97 737 2151. 5. Bids must be clearly marked by ‘’bidders name, address, legal stamp and reference number: VSF-G/ETH/2025/06 BHA/USAID DERR-BOASS, Afar. 6. All bids must be accompanied by a tender guarantee amounting to one percent (1%) of the total bid amount including VAT in the form of C.P.O. Any other form of tender guarantee shall not be accepted. CPO must be attached in the original technical document. 7. Bidders must submit one original marked “original” and one copy signed in the same way as the original and marked “copy” for technical and financial proposal by stating the title with sealed envelope at or before 3:00 P.M. (afternoon) on; Tuesday, July 22, 2025 to Semera field office in Semera Town. 8. Bids will be opened in the presence of bidders and/or their official representatives who wish to attend on Monday, July 22, 2025 at 3:30 PM (afternoon) in Semera town – Semera field office. 9. Bidders should know the contexts of the construction sites. 10. Failure to comply with any of the conditions indicated above will result in automatic rejection. 11. The Organization reserves the right to accept or reject any or all bids. Veterinaires Sans Frontieres Germany (VSF -Germany)

Invitation for bids Title: Construction of rural piped system project for Balisaredo Village of Gunagado district To: All Eligible Contractors The Somali Regional State Water Bureau (SRS WB) invites sealed bids from qualified and eligible bidders for the procurement of goods. Project Name Amount of Bid Security (Birr) Procurement for the Construction of rural piped system project for Balisaredo Village of Gunagado district 200,000.00 ETB 1. Bidding will be conducted in National competitive bidding (NCB) procedures specified in the Bid document. 2. The interested suppliers have to provide information of their experiences, skilled man power, equipment, machinery and other relevant information as specified in the bid document. 3. Interested bidders will be requested to offer technical and financial proposals in one envelop. Bids must be accompanied by bid security amount stated on table above in the form of Unconditional Bank guarantee or CPO. Electronic bidding will not be permitted. Bids shall be valid for period of 90 days after bid opening. 4. A complete set of bidding documents in English may be purchased directly from SRS WB, Finance and logistic department at Jijiga up on payment of a non-refundable fee ETB 3,000 (Three Thousand Ethiopian Birr) from the date of first announcement of this notice on The Ethiopian Herald Newspaper in office hours. 5. Bid closing date shall be August 5, 2025 G.C after the date of announcement, at the 10:00 AM. 6. Bids shall be opened in the presence of official representatives of the bidders on August 5, 2025 G.C, at 10:30 AM at the SRS WB Conference Hall at Jigjiga. Late bids will be rejected. Interested applicants may obtain further information during office hours at the same address mentioned below. 7. The Bureau reserves the right to accept or reject all or parts of the bid and to annual the bidding process. Address: Somali Regional State Bureau Office of finance and logistic directorate Contact persons: Mr Mahamud Abdi Muhumed/ Yusuf Moge Mobile No: +251 91 533 0920/+251 91 511 1729 P.O. Box 207, Fax 251 25 775 2017 Tel. 025-775-3303 Jijiga Somali Regional State Water Bureau (SRS-WB)

Invitation for bids Title: Construction of civil works, supply and laying of pipes and fittings, supply, installation and commissioning of Electro-mechanicals for Hintoy Village of Dolobay district River intake water supply project To: All Eligible Contractors Invitation for bids Title: Construction of civil works, supply and laying of pipes and fittings, supply, installation and commissioning of Electro-mechanicals for Hintoy Village of Dolobay district River intake water supply project To: All Eligible Contractors The Somali Regional State Water Bureau (SRS WB) invites sealed bids from qualified and eligible bidders for the procurement of goods. Project Name Amount of Bid Security (Birr) Procurement for the Construction of civil works, supply and laying of pipes and fittings, supply, installation and commissioning of Electro-mechanicals for Hintoy Village of Dolobay district River intake water supply project 300,000.00ETB 1. Bidding will be conducted in National competitive bidding (NCB) procedures specified in the Bid document. 2. The interested suppliers have to provide information of their experiences, skilled man power, equipment, machinery and other relevant information as specified in the bid document. 3. Interested bidders will be requested to offer technical and financial proposals in one envelop. Bids must be accompanied by bid security amount stated on table above in the form of Unconditional Bank guarantee or CPO. Electronic bidding will not be permitted. Bids shall be valid for period of 90 days after bid opening. 4. A complete set of bidding documents in English may be purchased directly from SRS WB, Finance and logistic department at Jijiga up on payment of a non-refundable fee ETB 3,000 (Three Thousand Ethiopian Birr) from the date of first announcement of this notice on The Ethiopian Herald Newspaper in office hours. 5. Bid closing date shall be August 5, 2025 G.C after the date of announcement, at the 10:00 AM. 6. Bids shall be opened in the presence of official representatives of the bidders on August 5, 2025 G.C, at 10:30 AM at the SRS WB Conference Hall at Jigjiga. Late bids will be rejected. Interested applicants may obtain further information during office hours at the same address mentioned below. 7. The Bureau reserves the right to accept or reject all or parts of the bid and to annual the bidding process. Address: Somali Regional State Bureau Office of finance and logistic directorate Contact persons: Mr Mahamud Abdi Muhumed/ Yusuf Moge Mobile No: +251 91 533 0920/+251 91 511 1729 P.O. Box 207, Fax 251 25 775 2017 Tel. 025-775-3303 Jijiga Somali Regional State Water Bureau (SRS-WB)

For Tender / bid Technical Proposal preparation please contract @BidandTenderBot