Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Open in Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
Show more3 590
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+4830 days
Posts Archive
+3
✔️ ኤጋ ቆርቆሮ በ1 ቀን በፈለጉት ቁመት ቆርጠን እናደርሳለን
🌠ኤጋ የተቀባ ☑️28 ጌጅ ☑️30 ጌጅ
⚒ አረንጓዴ
⚒ ሰማያዊ
⚒ ክሬም
⚒ቀይ
🔘 በ1*90 =500 =400=300 sheet
🔘 በ 1*1.10 =600sheet
☑️ ጋልቫናይዝድ በ28 እና በ30 ጌጅ
☑️ኤጋ ኮይል አለ
ስልክ 0913188417
0933672735
Repost from Ananiya Victor Doors
ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው
https://telegram.me/Ananiya_Doors_tiles_2021
ይከታተሉን!
🚪Imported የምናደርጋቸው እጅግ ዘመናዊ የብረት በሮች ባህሪያቸው የእንጨት የሆኑ ናቸው
🔑ከ6-10 የቁልፍ ተወርዋሪ ያላቸው Secured master key ያላቸው ናቸው
⭕️ 2 አመት ሙሉ ዋስትና ጋር በጥራት ሰርተን እናስረክቦታለን::
🚪ዙሪያቸውን ጎምኒ (Rubber Sill ) የተገጠመላቸው በመሆኑ ድምፅ የማያሳልፉ (Sound proof ) , ነፍሳት እና ተባዮችን በቀላሉ የማያሳልፉ ናቸው ።
Head Office ስልክ ቁጥር
አናንያ
☎️ 0912433372 / 0979227373
+2
ቤተክርስቲያኒቱ የአዳዲስ ህንጻዎችን የዲዛይን ስራ ተረከበች
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ከተማ አራት ኪሎና ፒያሳ አካባቢዎች ልታስገነባቸው ያቀደቻቸው ዘመናዊ ሁለገብ ህንጻዎች የንድፍ ስራ ተጠናቆ ርክክብ መደረጉ ተገለጸ፡፡
ይህ ፕሮጀክት የቤተክርስቲያኒቱን ሃብት በማልማት ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡
አራት ኪሎ ህንጻ:- በ6,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈው ህንጻ፣ 12 ወለሎች ይኖሩታል። እስከ አራተኛው ወለል ድረስ ለንግድ አገልግሎት የሚውል ሲሆን፣ ቀሪዎቹ ወለሎች ለመኖሪያነት ያገለግላሉ።
ፒያሳ ህንጻ:- በ1,686 ካሬ ሜትር ላይ የሚገነባው ህንጻ ደግሞ 7 ወለሎች ይኖሩታል። እስከ ሦስተኛው ወለል ለንግድ አገልግሎት ሲውል፣ ቀሪዎቹ ለመኖሪያነት የተመደቡ ናቸው።
የህንጻዎቹ ንድፍ በኢ ኢ ኤስ ኮንሰልቲንግ አርክቴክትና ኢንጂነሪንግ የተከናወነ ሲሆን፣ ከዘመናዊነት ባሻገር የቤተክርስቲያኒቱን ትውፊት የተላበሰ መሆኑም ተገልጿል። ህንጻዎቹ “ሕንጻ አበው” እና “ዝክረ ቅዱሳን” የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸዋል።
ምንጭ። አዲስአድማስ
+3
ቻይና ጓንዡ የተሰኘው እጅግ በብዙ የኢንጂነርና አርክቴክቶች ርብርብ የተዋቀረችው ዘመናዊ ከተማዋ በዚህ ወር በምትመለከቱት መልኩ የከፋ ጎርፍ መጥለቅለቅ ገጥሟት ነበር፤ አምና የአለማችን ምርጧ ከተማ ዱባይ ለሳምንታት የዘለቀ የጎርፍ መጥለቅለቅ ውስጥ አልፋለች። ጎርፍ የትኛውም ከተማ ላይ የሚከሰት የተለመደ የተፈጥሮ ሂደት ነው።
አዲስ አበባም አንዳንድ አከባቢዎች ላይ ከልክ ያለፈ ዝናብ ሲከሰት በጣም አነስተኛ ሚባሉ ጎርፎች ያጋጥማሉ ።
መተቸት ተገቢ ቢሆንም ...ይህን አጋጣሚ ተጠቅመው የአዲስ አበባ መዋብና ማጌጥ ከጅምሩ ያስከፋቸው በብዙ ለማንቋሸሽ ሲደክሙ የነበሩ በከተማዋ ስንት ተዓምር እየሰሩ ያሉ ለፋተኞችን ስራ ለማጠልሸት እየሄዱበት ያለው ርቀት ብዙም ውሃ አያነሳም ።
በተረፈ የሚሰራ ሰው ይሳሳታልና አንዳንድ ጥራትና የዲዛይን ችግር ያለባቸውን ቦታዎች በፍጥነትና በማያዳግም መልኩ እንደሚስተካከሉ አንጠራጠርም ። በዚህ አጋጣሚ ተሰርተው የተገባደዱ አካቢዎች ላይ የፈጣን ጥገናና ቁጥጥር ንፅህና ስራዎች ላይ በከፍተኛ ትኩረት መስራት ያስፈልጋል፣ የትኛውም ዘመናዊ ከተማ በዘላቂ በውበት በአገልግሎት ሚቆየው በነዚህ አሰራሮች ነውና ።
via:ኢትዮጵያዊነት
🏢 የመንግስት የንግድ ቤቶችን በጨረታ አወዳድሮ በኪራይ ለማስተላለፍ የወጣ ማስታወቂያ
👉 የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗
📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን
✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና ማጠፊያ ማሽኖች አሉን
🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን
📐ማንኛዉንም የሞደፊክ ስራዎችን እንሰራለን
📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን!
➕➕➕➕➕➕➕➕➕
📍አድራሻችን፦ ቁ.1 አዉቶብስ ተራ(መሳለሚያ)
ቁ.2 መርካቶ
ቁ.3 ተክለሀይማኖት
📞0904040477
📞0911016833
👉በመዲናዋ የህንጻዎችን የታችኛው ወለል ለሌላ አገልግሎት አውለው የተገኙ 1 ሺ 210 የህንጻ ባለቤቶች ህግን ተከትለው እንዲሰሩ መደረጉ ተገለጸ
💫በከተማዋ የሚገነቡ ህንፃዎችን የታችኛው ወለል ለመኪና ፖርኪንግ እንዲያውሉ የሚያስገድድ ህግን ተላልፈው ከተገኙ 1 ሺህ 280 ህንፃዎች ውስጥ 1 ሺህ 210 በታችኛው የህንፃው ክፍላቸው የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
አንዳንድ የህንጻ ባለቤቶች ህጉን በመተላለፍ ታችኛውን የህንፃ ክፍል ለሱፐርማርኬት ፣ ለሆቴልና ለካፌ እንዲሁም መሰል የተሻለ ትርፍ ለሚያስገኙ አገልግሎቶች ሲያውሉ ቆይተዋል።
በዚህም በህንፃው ስር ሊቆሙ የሚገባቸው መኪኖች አስፋልት ዳር ለመቆም በመገደዳቸው በአካባቢው የትራፊክ መጨናነቅ ሲያጋጥም መቆየቱን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ኤልያስ ዘርጋ ለአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ኤፍ ኤም 96.3 ራዲዮ ተናግረዋል፡፡
ቀሪ 70 የሚደርሱትን ቀሪ ህንፃዎችም በቀጣይ አመት አገልግሎቱን እንዲሰጡ ለማድረግ እንደሚሰራም አመልክተዋል ፡፡
ቀደም ሲል አገልግሎት ላይ የነበረው ደንብ ክፍተት እንደነበረው የጠቆሙት ምክትል ዋና ስራ አስኪያጁ የነበረውን የህግ ክፍተት በመቅረፍ በ2016 ዓ.ም ደንብ ቁጥር 165/2016 የፖርኪንግ አስተዳደር አዋጅ መውጣቱንና ደንቡ ከወጣ በኋላ ግን ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል፡፡
ህግን ተላልፈው የፓርኪንግ ቦታውን ለሌላ አገልግሎት ካዋሉ 183 ህንፃ ባለቤቶችም በደንቡ መሰረት ተቀጥተው ከ18.3 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡንም ነው ዋና ስራ አስኪያጁ የተናገሩት፡፡
Via Addis Media Network
@etconp
#CapitalNews ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት ከጥሬ ዕቃ ኤክስፖርት ጥገኝነት እንዲላቀቁ አንክታድ አሳሰበ
ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግስታት የንግድ እና ልማት ጉባዔ (አንክታድ) ባወጣው አዲስ ሪፖርት መሰረት፣ ከ80% በላይ የሚሆነውን ምርቷን በጥሬ ዕቃ መልክ ወደ ውጭ የምትልከውን ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት፣ ኢኮኖሚያቸውን ከአደጋ ለመከላከል ከጥሬ ዕቃ ኤክስፖርት ጥገኝነት በመውጣት እሴት የመጨመር (value addition) ስራ ላይ እንዲያተኩሩ አሳስቧል።
የጥሬ ዕቃዎች ንግድ ለዓለም አቀፍ ንግድ ወሳኝ አካል ሲሆን፣ ከአጠቃላይ የንግድ መጠን አንድ ሶስተኛውን ይይዛል። ይሁን እንጂ፣ አንድ ሀገር ከንግድ ኤክስፖርት ገቢዋ ከ60% በላይ ከጥሬ ዕቃዎች የምታገኝ ከሆነ "የጥሬ ዕቃ ጥገኛ" ተብላ ትገለጻለች። እነዚህ ጥሬ ዕቃዎች እንደ ኢነርጂ፣ ማዕድን እና ግብርና ባሉ ምድቦች ይከፈላሉ።
አንክታድ የረዥም ጊዜ ችግር የሆነው በዋና ምርቶች ላይ መቆየት የኢንዱስትሪ ልማትን የሚያደናቅፍ እና የዓለም ዋጋ ሲለዋወጥ የሀገራትን የፋይናንስ መረጋጋት የሚያሰጋ መሆኑን ገልጿል።
ተጨማሪ ያንብቡ
+5
ሚሊንየም አዳራሽ ፈርሶ በአዲስ መልኩ ሊገነባ ነው
▪️
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ አዲስ ፓርክ እና ማኔጅመንት ሥር የሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ ከመጪው ከታህሳስ 2018 ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ፈርሶ በአዲስ መልኩ እንደሚገነባ ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል።
በ2000 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት የጀመረው ይህ ግዙፍ አዳራሽ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ታላላቅ አዳራሾች ግንባር ቀደሙ ነው።አዲሱ ግንባታ የአዳራሹን አቅም እና ዘመናዊነት ይበልጥ ያሳድጋል የተባለ ሲሆን፣ ለግንባታው የሚወጣው ኢንቨስትመንት መጠን እና የስራ ተቋራጩ ማንነት በቀጣይ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።
ሚሊኒየም አዳራሽ በ20 ሺህ ስኩዌር ሜትር ስፋት ላይ ያረፈ ሲሆን በአንድ ጊዜ እስከ 25,000 ሰዎችን የማስተናገድ አቅም አለው።ይህ አዳራሽ ከትልልቅ ብሔራዊ ፕሮግራሞች፣ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች፣ ኤግዚቢሽኖች፣ ኃይማኖታዊ ፕሮግራሞች፣ የምርቃት ስነስርዓቶች በተጨማሪ፣ ታላላቅ ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ለሽኝት ስነስርዓቶች ጭምር ሚናውን ሲጫወት ቆይቷል። t.me/infraconmedia
የፌደራል መንግስት የልማት ድርጅቶችን የግዥ አፈፃፀም መመሪያ (1070/2017)
🚨ገንዘብ ሚኒስቴር በፌደራል መንግስት ባቤትነት የተያዙ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የግዥ መመሪያ ዛሬ ይፋ አድርጓል።
🚨ይህ የግዥ መመሪያ (1070/2017) ከዚህ ቀደም የመንግሥት የልማት ድርጅቶች በዳይሬክተሮች ቦርድ በማጸደቅ ሲጠቀሙበት የነበረው የግዥ አፈጻጸም መመሪያ የተለያዩ ክፍተቶች ያለበት ከመሆኑም በተጨማሪ የተለያየ ይዘት ያለው በመሆኑ ድርጅቶቹ የተሻሻለ እና ወጥ የሆነ የግዥ አፈጻጸም መመሪያ እንዲኖራቸው ለማድረግ የተዘጋጀ መሆኑን በመግቢያው ላይ ተገልጿል።
🚨በዚህ ዓመት አዲሱ የፌደራል መንግስት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር አዋጅ 1333/2016 ይፋ ከሆነ በኋላ ይህ የፌደራል ልማት ድርጅቶች የግዥ መመሪያ አዋጁን መሰረት አድርጎ የወጣ ሶስተኛው የግዥ አፈጻጸም መመሪያ ነው።
👆የግዥ መመሪያውን አያይዘንላችኋል።
📢 Join: @procinsightet
📬 Contact: @Procinsight_bot
👵 Discussion: @procinsightet2
አልሙኒየም ለምኔ!
UPVC ለበር፣ ለመስኮት እና ለፓርቲሽን ስራ!
በዚህ ሰዓት አልሙኒየምን በመተካት ከፍተኛ ሙቀትን እና እርጥበትን የመከላከል አቅም ያለው፣ የማዝግና ቀለሙ የማይለቅ፣ የማይከብድ እና ውበት ያለው ለበር፣ ለመስኮት
እና ለፓርቲሽን የሚሆን ማተሪያል ከ Delina uPVC & Aluminum
“Let luxury in. Delina uPVC doors for timeless entrances.”
📍ጋዜቦ አደባባይ ከ ሙልሙል አጠገብ
📞 +251930099145/46
+9
All are china porcelain ceramic
0911798889
የግል ድርጅቶች ግዥ የሚመሩበት Procurement Policies and Procedures ለምን ያስፈልጋቸዋል?
📌 የግዥ (Procurement) እና አቅርቦት ስርዓት (Supply chain) በተደራጀና በተጠና መንገድ መመራት ካልተቻለ በተለይም ውስብስብ በሆኑ ስራዎች ላይ ለተሰማራ ድርጅት የሚያስከትለው ጫናና ኪሳራ ከፍተኛ ነው።
📌 አብዛኞቹ አለም አቀፍ ድርጅቶች የግዥ ሂደት የሚመራበት ፖሊሲ እና ሂደት (Company Procurement Policies and Procedures) አዘጋጅተው ተግባራዊ ያደርጋሉ። በርካታ ገንዘብ በዚህ ሂደት እንደማለፉ ድርጅትዎ እንዴት ግዥዎችን እንደሚፈጸም እና ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችሉ ግልፅ አሠራሮችና መከታተያ መንገዶችን ማስቀመጥ የሚያስችል ነው።
📌 ከታች ባለው ሊንክ በChartered Institute of Procurement and Supply የቀረበ አጭር ዳሰሳ ይህንኑ ያስረዳል። https://www.cips.org/intelligence-hub/procurement/procurement-policies
#ProcurementTips
📢 Join: @procinsightet
📬 Contact: @Procinsight_bot
👵 Discussion: @procinsightet2
አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 1395/2017 ከነሀሴ ጀምሮ ስራ ይውላል፡፡ በዚህ ህግ መሰረት
1. በእቃዎችግዢ ከ20ሺኅ ብር ጀምሮ ግዢ ሲፈፀም 3%
2. በአገልግሎ ከ10ሺኅ ብር ጀምሮ ግዢ ሲፈፀም 3% ቅደመ ግብር መስበስበ አለበት።
አሉ 👈
በደሊና የሚገኙ የUPVC ምርቶች
በሮች - በተለያዩ ዲዛይኖች
መስኮቶች - ተካፋች | ተንሸራታች
ፓርቲሽኖች በተለያየ ቀለም እና ዲዛይን ጋዜቦ አደባባይ በሚገኘው ሱቃችን ያገኛሉ!
ይደውሉልን፡0930099145/46
Stylish uPVC Solutions for Every Space
🚪 Doors • 🪟 Windows • 🧱 Partitions
📍[Gazebo square near Mulmul] |
📞 [0930093146/46]
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
