Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
رفتن به کانال در Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite
نمایش بیشتر3 606
مشترکین
-324 ساعت
-77 روز
+1130 روز
آرشیو پست ها
በዩኒቲ-ኮንስትራክሽን ካታሎግ🏗
- የቴሌግራም ገፅ ምን ሊያገኙ ይችላሉ?
- ሊንክ: t.me/unitysupplier 🤏 🚧
የኮንስትራክሽን ባለንብረቶች ድርጅቶች
ቀጥታ ከአቅራቢዎችን ጋር ይገናኛሉ!
👉 ኮንትራክተሮች/ሥራ ተቋራጮችን፣
👉 ወቅታዊ የግንባታ ዕቃ ዋጋ ገበያ ፣
👉 ጨረታ ቢዝነስ ነክ ጥቆማዎች፣
👉 የስራ ማስታወቂያዎች፣
👉 ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች፣
👉 ሌላው የተለያዩ ያገለገሉ/Used የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎችን.. .)እነዚህን እና ሌሎች ከግንባታ ስራ ባለሞያዎች ከደንበኞችን ጋር ቀጥታ ትገናኛላችሁ! እናመሰግናለን!
ይቀላቀሉ! ወዳጆችዎንም ይጋብዙ!
ለሁላችሁም~ ሰናይ ጊዜ ተመኘን!🤚
ቻናሉን አጋሩ! Share ይደረግ!Construction Solution-👷♂🚧 Telegram | Facebook | Tiktok Social media- Networks @consite🏗
list of items
-Marble
-Granite
-Lime stone
For
-Kitchen top
-Door sills
-Window sills
-Stairs
-Landing
ማርብል
ግራናይት
ላይም ስቶን
- ለደረጃ
-ለመስኮት
-ለወለል
contact us @0900298936
0927372017
ለሥራ ተቋራጮች የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የይርዓለም ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ ሊያሰራ ካቀደው ካፒታል ሥራዎች መካከል፡-
በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት በኩል በውስጥ ግቢ የቢሮ ጥገና እና አጥር ግንባታ በደረጃ 5-BC/GC-5 ፍቃድ ያላቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ኮንትራክተሮችን አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
1. የኮንስትራክሽን ሥራ የ2017 ዓ.ም ፈቃዳቸውን ያሳደሱ እና ታክስ ከሪላንስ ማቅረብ የሚችሉ፤
2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
3. የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፤
4.የተጨማሪ እሴት ታከስ /VAT/ ከፋይነት ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ፤
5.የዘመኑን የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ከሲ/ብ/ከ/መንግስት ከከልል ቢሮ እና ከፌደራል ን/እ/ባለስልጣን ብቻ ማቅረብ የምትችሉ፤
6. በይርጋዓለም ከተማ አስተዳደር የግንባታ ስራ ወስደዉ 70% ያላጠናቀቁ እና የታገዱ ኮንትራክተሮች ጨረታውን መወዳደር ሆነ ሰነዱን መግዛት አይችሉም ፤
7. በይርጋዓለም ከተማ አስተዳደር ውስጥ ፕሮጀከቶችን ሰርቶ ለማስረከብ ከአሰሪና ከሚመለከታቸው መ/ቤቶች ጋር ከ2015 ጀምሮ ህጋዊ ውል ገብተው በስራ ወቅት ከአሰሪ መ/ቤት ወይም ከአማካሪ መ/ቤት ማንኛውም ዓይነት የስራ አፈጻጸም ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው የስራ ተቋራጮች የጨረታ ሰነድ መግዛትም ሆነ መወዳደር አይችሉም፤
8. የኮንስትራከሽን ሥራ ተቋራጮች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ /የተመሰከረ ሲ.ፒ.አ /C.P.O/ bid security uncoditiomal guarantiy/ 35,000 ብር ማስገባት ይኖርበታል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልኩ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
9. የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች በተጫራቾች መመሪያ መሰረት ህጋዊ ፈቃዳቸውንና ቫት የተመዘገቡበትን ሰርተፊኬትና ታከስ ከሊራንስ በማቅረብ የጨረታ ዶክመንቱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለሃያ አንድ /21/ ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ 300.00/ ሶስት መቶ/ ብር በመከፈል ሰነዱን ከፋይናንስ ግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
10.የጨረታ ሰነድ በተቋራጮች መመሪያ መሰረት ተሞልቶ ጨረታ ማስከበሪያ /bid security bid submission sheet/ፋይናንሻል አንድ ኦሪጅናል እና አንድ ኮፒ እንዲሁም ቴክኒካል እንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ሰነድ በተለያዩ ኤንቨሎፕ በሰም በማሸግ ለየብቻቸው ታሽጎ በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ ተከተው በሁሉም ዶክመንት ላይ ስምና አድራሻ በመፃፍ ህጋዊ የሆነ ማህተም በመምታት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22ኛው ቀን ከቀኑ 6፡00 ድረስ ብቻ በይርጋዓለም ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው በዚሁ ቀን በ8፡30 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡ ጨረታ ማስከበሪያ ከቴክኒካል ሰነድ ጋር አብሮ መታሸግ አለበት =
11. በጨረታ አከፋፈት ስነ- ስርዓት የተነበበው ዋጋ 2% በላይ ከሆነ ከጨረታ ውድድር ውጪ ይሆናል፡፡
12.በጨረታው ላይ ባለው ጠቅላላ ዋጋ ከአስር 10%/ ፐርሰንት በላይ የዋጋ ቅናሽ REBATE/የተደረገ ከሆነ ቀጥታ ከውድድር ውጪ ይደረጋል፡-
13. በጨረታ ላይ ያለው ጠቅላላ ዋጋ ከመሃንዲስ ግምት/ ከወቅቱ የገበያ ዋጋ በፐርሰንት 15% በላይ ካቀረቡ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ቀጥታ ከውድድር ውጪ ይደረጋሉ፡፡
14.በጨረታ ላይ ያለው ጠቅላላ ዋጋ ከመሃንዲስ ግምት /ከወቅቱ የገበያ ዋጋ በፐርሰንት 15% በታች ካቀረበ የወቅቱ የገበያ መዋዠቅ እና የስራውን አንገብጋቢነት በማስቀደም ኮስት ብሬክዳውን / cost break down/ እንዲያቀርቡ ይደረጋል፡፡
15.ጨረታ የሚከፈትበት ቀን የሥራ ቀን ላይ ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ላይ ይከፈታል።
16.ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል።
17.መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፈል የመሰረዝ መብቱ ነው
ማሳሰቢያ:- የቀረበው የቴክኒካል ሰነድ አጠራጣሪና በግልጽ የማይታይ ከሆነ ኦርጅናሉን ሰነድ አቅርቦ ለማመሳከር ፍቃደኛ መሆን ይጠበቅበታል፡፡
የይርጋዓለም ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
(ነሐሴ 24 ቀን 2017)
🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗
📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን
✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና ማጠፊያ ማሽኖች አሉን
🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን
📐ማንኛዉንም የሞደፊክ ስራዎችን እንሰራለን
📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን!
➕➕➕➕➕➕➕➕➕
📍አድራሻችን፦ ቁ.1 አዉቶብስ ተራ(መሳለሚያ)
ቁ.2 መርካቶ
ቁ.3 ተክለሀይማኖት
📞0904040477
📞0911016833
💥 መልካም ዜና ከ Noon Building Material 💥
- ለውድ ደንበኞቻችን በአይነቱ ለየት ያለ channel ይዘን መጥተናል, የ ዕቃዎችን ውድነት በማስመልከት የተዘጋጀ ::
- በጅምላ ዋጋ እንሸጣለን:-
- በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር
- ኦርጅናል እቃዎችን
- አዳዲስ ምርቶችን
$$ ሁሉንም የህንፃ መሳሪያዎች $$ በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር $$ ኦርጅናል አቃዎች ብቻ ነው የሚያገኙት
አድራሻ :- መርካቶ አድማስ ህንፃ F136B 📌 Contact +251912347922 or 0911943313 @Hamdi_Ah 🛍ቻናላችን :- @nuunhardwarestore
+1
የግንባታ ጨረታዎች+2👷♂🚧
አዲስ ዘመን ነሐሴ 29 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
Construction Solution...)
Telegram | Facebook | Tiktok
Social media- Networks
@consite🏗
የግንባታ ጨረታዎች+👷♂🚧
ኢትዮጵያን ሄራልድ ነሐሴ 29 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
@consite🏗
የግንባታ ጨረታዎች+👷♂🚧
አዲስ ዘመን ነሐሴ 28ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
@consite🏗
የግንባታ ጨረታዎች+👷♂🚧
አዲስ ዘመን ነሐሴ 27 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
@consite🏗
የግንባታ ጨረታዎች+👷♂🚧
ኢትዮጵያን ሄራልድ ነሐሴ 27 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
@consite🏗
+1
የግንባታ ጨረታዎች+2👷♂🚧
አዲስ ዘመን ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
@consite🏗
⏺ አዲስ የፀደቀው የሴት ባክ ህግ
🅿️ By AA Plan Commission
ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ
እንኳን ለ1,500ኛው የነብዩ መሀመድ መውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
EEC call for machinery rental የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መለያ ቁጥር ኢ.ኢ.ኮ/ኮንስትራ/ወጪ/3461/2017 አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡ የተለያዩ ማሽነሪ መሳሪያ ለመከራየት በክፍት ጨረታ ስለመጋበዝ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ኮንስትራክሽን ዘርፍ ለአዲማ አሰላ፣ ጨፌ ዶንሳ ፣ለአዲስ አበባ፣ ሃረር መንገድ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ ከ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ በዚህ ዘርፍ ከተሰማሩ አቅራቢ ዴርጅቶች በክፍት ጨረታ አወዳድሮ በመምረጥ መከራየት ይፈልጋል።
1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ' የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናችውን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት የሚያቀርቡ' ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን::
5.የዕቃው ዝርዝር እና አገልግሎቶቹ ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች (specification)ተያይዟል።
9. ጨረታው መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጥዋቱ በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ መስከረም 12 ቀን 2018ዓ.ም. ከጥዋቱ 4፡30ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ በሚገኝበት ከህ በታች በተገለፀው አድራሻ ይከፈታል፡፡
11. ጨረታው የቴክኒክ ስፈርቱን ካሟሉት አቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች አሸናፊ ይደረጋል
12. መ/ቤቱ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡-
የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ኮንስትራክሽን ዘርፍ (ኢ.ኢ.ኮ/ኮንስትራ) ሕንጻ 1 ሶስተኛ ፎቅ ፡ የግዥ ቡድን ቢሮ
የቀድሞ ኢምፔሪያል ሆቴል ፊት ለፊት ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ስልክ ቁጥር +251-960-041-951/+251-911-153-389/+251-934-932-921 አዲስ አበባ
https://forms.office.com/r/NYhvYi9Pw8
የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር ECWCT/NCB/SG-03/2018
——————
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የተለያዩ ያገለገሉ የኦግዝለሪ(ጀነሬተሮች፣የውሃ ፓምፖች፣ቫይብሬተሮች፣ሚክሰር፣ኮምፓክተር እና የመሳሰሉት)መሳሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
1.በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር በማቅረብ የማይመለስ ብር 400.00/አራት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት የሀገር ውስጥ ጥቅል ግዥ ቡድን ቢሮ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
2.የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም ገዥ ክፍት ነው፡፡ የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው ፡፡
3.በጨረታዉ የተመዘገቡ ተጫራቾች ዕቃዎቹን ቃሊቲ በሚገኘው የኢትዮጲያ ኮንስተራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ግቢ ውስጥ ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚዘጋበት ቀንና ሰዓት መመልክት ይቻላል፡፡
4.ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ብር አስር በመቶ(10%)የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታው ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
5.ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን በግዥ መምሪያ-1 ቢሮ ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን መስከረም 8 ቀን 2018ዓ.ም እስከ ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው፡፡
6.ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ቀን መስከረም 8 ቀን 2018ዓ.ም ከቀኑ 5፡30 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ በሚገኘው ግዥ መምሪያ-1 ቢሮ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
7.ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ከውድድሩ ቢወጡ የጨረታ ማስከበሪያው ተወርሶ ለኮርፖሬሽኑ ገቢ ይሆናል፤
8.አሸናፊው ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ በደረሰው በ5 ቀናት ውስጥ የዕቃውን ዋጋ ከፍሎ ደረሰኝ ማቅረብ አለበት፤
9.የጨረታ አሸናፊው ክፍያውን ከፍሎ ንብረቱን በ15 ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ማንሳት አለበት፤
10.ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
11.ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በግዥ መምሪያ ቢሮ
አድራሻ፡-ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንፃ በስተጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ
አንድነት ኢንተርናሽናል ት/ቤት ፊት-ለፊት
ስልክ ቁጥር 0118 96 29 91
🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራት ያላቸውን እና ለተለያዩ ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የቀይ ሸክላ ጡቦችን እናመርታለን።
🧱 ለሙሉ የቤት ግንባታ፣
🧱ለባንክ ቤት ካዝና፣
🧱 ለግቢ አጥር ማጠሪያ፣
🧱 ለመንገድ ዳር ጠርዞች፣
🧱 ለሆቴሎች፣ሬስቶራንት፣እና ካፌዎች ማሳመሪያ ፣
🧱 ለx-ray ክፍሎች፣
🧱 ለፍሳሽ ማንዋሎች፣
🧱 ለኪችን ሲንክ ማስቀመጫ ፣
🧱 ለሻወር ገንዳ ማሰቀመጫ፣
🧱 የPBC ፍሳሽ ማስወገጃ ለመሸፈን፣
🧱 ለአበባ መትከያ
🧱 ለብረት ማቅለጫ ፈርኒስ፣
🧱 ለፒዛ ኦቭን፣
🧱 ለምድጃ፣
🧱 ለቆሻሻ ማቃጠያ፣
NEW POINT BRICK FACTORY
*We produced best quality clay bricks for various construction purposes.
🧱 For building construction,
🧱 For bank vaults,
🧱 Fence for the yard,
🧱 For road edges,
🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration,
🧱 For x-ray rooms,
🧱 For manuals,
🧱 For kitchen,
🧱 For shower tray
🧱 To cover PBC drains,
🧱 For garden,
🧱 Furnace For steel factory,
🧱 For pizza oven,
🧱 For waste incinerator, 🧱 For more information join our telegram channel 🧱Order now 📲0912854327,0902378888 🧱"Quality is our first priority 🧱Thank you 谢谢
+2
👉በካዛንቺስ እና ኡራኤል አማካይ ቦታ ላይ የተገነባ ግዙፍ ሕንፃ ተመረቀ
💫በካዛንቺስ እና ኡራኤል አማካይ ቦታ ላይ ከ650 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው "ቅዱስ ኮምፕሌክስ" ተመረቀ።
⏺የቅዱስ ሪዞርትና ሆቴሎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አካል የሆነው ይህ ቅይጥ ሕንፃ 18 ወለሎች አሉት።
ከመሬት በታች ባሉ ሁለት ወለሎች ከ90 በላይ መኪናዎችን ማቆም የሚያስችለው አዲሱ ህንፃ፤ የመሬት ወለል አንደኛ እና ሁለተኛ ፎቅ ላይ የተገነቡ 120 ሱቆችን፣ በሦስተኛና አራተኛ ፎቅ ላይ 26 ማሳያ ክፍሎችን፣ ለባንኮችና ኢንሹራንስ ድርጅቶች አገልግሎት የሚሠጡ ክፍሎች እንዲሁም 420 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ግዙፍ ሬስቶራንትን ይዟል።⏺በተጨማሪም ከአምስተኛ እስከ 8ኛ ፎቅ ድረስ ከ60 በላይ ቢሮዎች፣ ከዘጠነኛ እስከ አስራ አራተኛ ፎቅ ድረስ 48 የመኖሪያ አፓርትመንት ቤቶች፣ በአስራ አምስተኛው ፎቅ 1350 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ለአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ለጋዜቦ፣ ለሳውና እና እስቲም አገልግሎት የሚሰጥ ነው ተብሏል።
ድርጅቱ አሁን ላይ ያስመረቀው እስከ 8ኛ ፎቅ ድረስ የተገነቡና ተጠናቅቀው አገልግሎት ለመስጠት የተዘጋጁትን ነው። ቅዱስ ኮምፕሌክስ አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ለማድረስ አጠቃላይ የግንባታ ወጪ ከ650 ሚሊየን ብር በላይ እንደፈጀ የተነገረ ሲሆን፤ ለባንክ ዋስትና በተደረገ ግምት በባንኮች 1.7 ቢሊየን ብር ግምት እንደወጣለት የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ እየሩሳሌም ወንደሰንና የድርጅቱ የቦርድ አባልና ሒሳብ ሹም አቶ ዘላለም አቡዬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል፡፡ ▪️▫️▪️@etconp
