Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Open in Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite
Show more3 605
Subscribers
-324 hours
-87 days
+630 days
Posts Archive
👉 ማስታወቂያ
የ6ኛው ዙር የ40/60 ንግድ ቤቶች ውል ማዋዋያ ጊዜ ሰለማራዘም
በደሊና የሚገኙ የUPVC ምርቶች
በሮች - በተለያዩ ዲዛይኖች
መስኮቶች - ተካፋች | ተንሸራታች
ፓርቲሽኖች በተለያየ ቀለም እና ዲዛይን ጋዜቦ አደባባይ በሚገኘው ሱቃችን ያገኛሉ!
ይደውሉልን፡0930099145/46
Stylish uPVC Solutions for Every Space
🚪 Doors • 🪟 Windows • 🧱 Partitions
📍[Gazebo square near Mulmul] |
📞 [0930093146/46]
+5
ዳንጎቴ ሲሚንት በአፍሪካ ቀዳሚው የሲሚንቶ አምራች ኩባንያ ነው።
በአፍሪካ 80 ከመቶ የሚሆነው ግንባታ የሚከናወነው በዳንጎቴ ሲሚንት ነው እየተባለ ይነገራል።
ዳንጎቴ ሲሚንት በቅርቡም Côte d’Ivoire 🇨🇮 ውስጥ 10ኛውን ሲሚንቶ ፋብሪካ ለመክፈት የቻለ ሲሆን፣ በጠቅላላው የኩባንያው አመታዊ የሲሚንቶ ምርት ከ52 ሚሊዮን ቶን በላይ ሊደርስ ችሏል።የናይጀሪያው ኩባንያ ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ ያለውን የሲሚንቶ የማምረት አቅሙን በዕጥፍ ለማሳደግ ዕቅድ መያዙ ይታወቃል። በዚህም በአመት 2.5 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ የማምረት አቅሙን ወደ አምስት ሚሊዮን ቶን እንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት የ3 ቢሊየን ዶላር ስትራቴጂካዊ ስምምነት ማድረጉን ባለፈው የተገለጸ ሲሆን፣ ራሳቸው ዳንጎቴ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የማዳበሪያ ፋብሪካ በሶማሊያ ክልል ጎዴ ውስጥ ለመገንባት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የ3 ቢሊየን ዶላር ስትራቴጂካዊ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው፡፡▪️▫️▪️ ኢንፍራኮን ሚዲያን ፎሎው እና ሼር ያድርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ t.me/infraconmedia
+9
We are importing china porcelain ceramic with different size and color
0911798889
+3
ወጪ እና ጊዜ ቆጣቢ የሆነ "ሸነል" የተሰኘ ተገጣጣሚ የግንባታ ቴክኖሎጂ በሙሉ አቅም ወደ ሥራ ገባ
ወጪ እና ጊዜ ቆጣቢ የሆነ "ሸነል" የተሰኘን ተገጣጣሚ የግንባታ ቴክኖሎጂ በሙሉ አቅም ወደ ሥራ ማስገባት መቻሉ ተገለጸ።
በአማራ ክልል የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በተለያዩ ተቋማት ውል ወስደው እየገነቧቸው የሚገኙ የተለያዩ ሕንፃዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታደሰ ግርማ እንደገለጹት፤ ቴክኖሎጂው አለም አቀፍ የግንባታ መስፈርቶችን ያሟላ ነው።
ቴክኖሎጂው በጀርመን እና ጣሊያንን በመሳሰሉ ሀገራት ቤት ለመሥራት የሚጠቀሙበት ነው።
በወጪ ደረጃም በአርማታና ብሎኬት ከሚገነቡ ሕንፃዎች እስከ 40 በመቶ የሚቀንስና ከ38 በመቶ በላይ በአጠረ ጊዜ ገንብቶ ለማጠናቀቅ የሚያስችል ነው። ቴክኖሎጂው በጥራቱና አዋጭነቱ በፌዴራል ደረጃ ከሚመለከተው አካል ማረጋገጫ የተሰጠው መሆኑን ጠቁመው፤ ኀብረተሰቡ ይሄን ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ የመኖሪያ ቤቶችን በቀላል ወጪ መሥራት ይቻላል። አሁን ላይ የነበሩ የግብአትና ሌሎች ችግሮችን ሙሉ በሙሉ በመፍታት በሙሉ አቅም ወደ ስራ ማስገባት ችሏል።
በሙከራ ደረጃ የዘጠኝ ግለሰቦችን ቤት ገንብቶ ማስረከብ መቻሉን ጠቁመው፣ አሁን ላይ የአማራ ክልል ጤናና ግብርና ቢሮዎች እድሳትና አዳዲስ ሕንፃዎች ግንባታን በቴክኖሎጂው እያከናወኑ ነው።የአማራ ክልል ልህቀት የዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን ቢሮን ገንብቶ ማስረከብ መቻሉን ገልጸው፤ አሁን ላይ ቴክኖሎጂውን ፈልጎ ለሚመጣ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ስለሺ ሙሉነህ፤ 40 ሚሊዮን ብር በጨረታ የተጠየቀውን የማስፋፊያ ቢሮ ግንባታ በግማሽ በመቀነስ በቴክኖሎጂው ማስገንባት ተችሏል።
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
Tel: 0961955555
Address: Signal, around signal mall
💥 መልካም ዜና ከ Noon Building Material 💥
- ለውድ ደንበኞቻችን በአይነቱ ለየት ያለ channel ይዘን መጥተናል, የ ዕቃዎችን ውድነት በማስመልከት የተዘጋጀ ::
- በጅምላ ዋጋ እንሸጣለን:-
- በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር
- ኦርጅናል እቃዎችን
- አዳዲስ ምርቶችን
$$ ሁሉንም የህንፃ መሳሪያዎች $$ በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር $$ ኦርጅናል አቃዎች ብቻ ነው የሚያገኙት
አድራሻ :- መርካቶ አድማስ ህንፃ F136B 📌 Contact +251912347922 or 0911943313 @Hamdi_Ah 🛍ቻናላችን :- @nuunhardwarestore
🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗
📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን
✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና ማጠፊያ ማሽኖች አሉን
🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን
📐ማንኛዉንም የሞደፊክ ስራዎችን እንሰራለን
📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን!
➕➕➕➕➕➕➕➕➕
📍አድራሻችን፦ ቁ.1 አዉቶብስ ተራ(መሳለሚያ)
ቁ.2 መርካቶ
ቁ.3 ተክለሀይማኖት
📞0904040477
📞0911016833
👉ቻይና ጠፈር ላይ ሆስፒታል ልትገነባ ነው
▪️በቻይና የሚገኙት የሼንዘን ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የሻንጋይ ኢንጂነሪንግ ማይክሮ ሳተላይቶች ማዕከል በቅርቡ በጠፈር ላይ ሆስፒታል በጋራ ለመገንባት የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል።
▪️ፕሮጀክቱ የጠፈርተኞችን ጤና ለማጎልበት እና በምህዋሩ ውስጥ የህክምና ክትትል ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏል።
▪️የወደፊቱ የጠፈር ሆስፒታል በአይሮስፔስ፣ በህክምና እና በባዮሎጂ መስኮች ላይ እድገት በማስመዝገብ የጤና ድጋፍን በተመለከተ የላቀ ምርምር ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
▪️እንዲሁም ከጠፈር ተመራማሪዎች በተጨማሪ ወደ ጠፈር የሚጓዙ መደበኛ ሰዎችን ጤና ለመደገፍም ምርምር ያደርጋል ነው የተባለው።
▪️እንደ ሲጂቲኤን ዘገባ በስምምነቱ መሰረት ሆስፒታሉን ለማቋቋም ሁለቱም ወገኖች በህክምና መሳሪያዎች፣ በፈጠራ የህክምና ቴክኖሎጂዎች እና በኤሮስፔስ ሳይንስ ላይ ተባብረው በመስራት ሆስፒታሉን እንደሚገነቡ ተገልጿል።
(አዩሀሻ)
👉የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ ፕሮግራም በመጪው ማክሰኞ ይፋ ይደረጋል
🏷ለሚቀጥሉት 25 አመታት የሚተገበረው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ 2025 - 2050 ማስጀመሪያ ሀገራዊ ፕሮግራም (Construction Industry Transformation Initiative Launching Program) በመጪው ማክሰኞ ይካሄዳል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ቁልፍ ችግር በአጭር ጊዜ በመፍታት አዎንታዊ ለውጥ ለማምጣት እንዲያስችል ታስቦ በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የተቋቋመውና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችን እና የኢንዱስትሪውን ተዋናዮች በውስጡ ያቀፈው ዘጠኝ አባላት ያሉት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ስትሪንግ ኮሚቴ ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ሥራውን በይፋ መጀመሩ ይታወቃል፡፡
በወቅቱ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢኒሸቲቭ ስትሪንግ ኮሚቴ በተመሰረተበት ቀን ባደረገው ስብሰባ ላይ በስሩ ስድስትት የሥራ ቡድኖችን ያቋቋመ ሲሆን፤ ያቋቋማቸው የሥራ ቡድኖች በየራሳቸው የሠሯቸውን ሥራዎችና የደረሱበትን ደረጃ የሚገመግም መድረክ ሐሙስ፣ ነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ቃሊቲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የስልጠና ማዕከል ውስጥ ተካሄዷል፡፡
በምስረታ መድረኩ ላይ ለተቋቋሙት የሥራ ቡድኖች በተሰጡ አቅጣጫዎች መሠረት የተቋቋሙት የሥራ ቡድኖች የሠሯቸውን ሥራዎች የተመለከቱ ሪፖርቶች በየቡድኑ ሰብሳቢዎች እንዲቀርቡ ከተደረገ በኋላ የጋራ ውይይት ተደርጎ ቀጣይ አቅጣጫዎች መቀመጣቸውን ከሚንስቴር መ/ቤቱ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
ስብሰባውን የመሩትና የመግቢያ ንግግር ያደረጉት የስቲሪንግ ኮሚቴው ሰብሳቢ፣ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ-ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ የትምጌታ አስራት ናቸው።
በስብሰባውም መጨረሻ የስቲሪንግ ኮሚቴ ሰብሳቢው፣ ክቡር አቶ የትምጌታ አስራት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢኒሸቲቭ 2025-2050 ነሐሴ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የኢንዱስትሪው ቤተሰቦች በተገኙበት በስካይላይት ሆቴል ይፋ የሚደረግ መሆኑን ገልጸዋል፡፡እንደሚታወቀው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለሀገር ልማት የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ጉልህ መሆኑ ቢታወቅም ኢንዱስትሪው በአሁኑ ሰዓት ያሉበትን ችግሮች በተለመደው አስተሳሰብ እና አካሄድ ሊመቅረፍ ስለማይቻል የአተያይ እና የአካሄድ ለውጥ ማምጣት አስፈልጓል። ከኢንደስትሪው ጋር የተያያዙ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ እና ኢንዱስትሪው እንዲያድግ፣ አዲስ የተቋቋመው ስትሪንግ ኮሚቴ ከኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ካውንስል የሚሰጡ አቅጣጫዎችን በመውሰድ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ሥራውን የማስተባበር እና የመምራት ሚና እንዲጫወት ሥራውን በከፍተኛ ሀገራዊ ስሜት፣ በባለቤትነት እንዲያከናውን ከበላይ አመራሩ አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡ የተዋቀረውን ስቲሪንግ ኮሚቴ ወደ ሥራ ለማስገባት የተጠራውን በመጀመሪያ ስብሰባ ወቅት ክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ እንደተናገሩት፦ ሥራውን በተቀናጀና ጥብቅ በሆነ የአመራር መርህ ማስኬድ የግድ መሆኑን ገልጸው በማንኛውም የሥራ እንቅስቃሴ ውስጥ የእርሳቸው ክትትልና ድጋፍ እንደማይለያቸው በማስታወስ የሥራውን ሂደት በቅርበት እንደሚከታተሉት ገልጸው ነበር፡፡
ስትሪንግ ኮሚቴው የሚመራባቸው አሳታፊ በሆነ መንገድ የተዘጋጁት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ሮድማፕ፤ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ተወዳዳሪነት ምዘና እና ዕውቅና ማዕቀፍ፤ እንዲሁም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የአሠራር ማነቆን ለመገምገምና ለማሻሻል የሚረዱ Ease of Doing Business Framework in Construction Sector ሰነዶች ናቸው፡፡በወቅቱ የስቲሪንግ ኮሚቴው ሰብሳቢ ክቡር አቶ የትምጌታ አስራት የስቲሪንግ ኮሚቴውን የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ሲከፍቱ እንደተናገሩት፣ ኢንዱስትሪውን የመለወጥ ዕድል ለእኛ ስለተሰጠ ኢንዱስትሪውን በተሟላ ሁኔታ መለወጥ ይኖርብናል ማለታቸው የሚታወስ ነው፡፡
በ10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ የሀገራችን 20 የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን በማሳደግ ወደ ውጭ ሀገር ሄደው በዘርፉ እንዲሰማሩ ግብ ተቀምጧል፡፡ስለሆነም ዘጠኝ አባላት ያሉት ስቲሪንግ ኮሚቴ የተቋቋመው የተቀመጠውን ሀገራዊ አቅጣጫ በመከተል በፍጥነትና በጥራት ለውጥ የሚያመጣ ሥራ በመስራት ተወዳዳሪ የሆነ ኢንዱስትሪ ለመፍጠር ጉዞ መጀመሩን በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ላይ ተናግረው ነበር።
+3
ማስታወቂያ:-NAYHAf Construction Metal Trading- አቅራቢ🏗 ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት" ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ
መገኛ አድራሻው ቦታ:-📍- ተክለሃይማኖት በርበሬ በረንዳ
ስልክ ቁጥር:-🔺📞+251- 944454610 🔺📞+251- 952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ስትፈልጉ በቀጥታ ይደውሉ.. .
#ADVERTISEMENT
🔧📐📐ፀግሽ ፕሌት እና ጄቦልት 📐📐
መማምረቻ ድርጅት⚙🔧🛠
🛠🛠🛠የምንሰጣቸው አገልግሎቶች🛠🛠🛠
1 መገለጫችን የሆነው የሞደፊክ ስራዎች
2 እዲሁም ፕሌት ከ 1ሚሊም እስከ 30 ሚሊም እንቆርጣለን እበሳለን
3 በመቀጠል ጄቦልት 12ሚ እስከ 32ድረስ ጥርስ አውጥተን አጥፈን እናቀርባለን
4 የተለያዩ ቦልቶች በፈለጉት መጥን
📍 አድራሻ መገኛችንቁ1. በእጆት ባለ ስልክ ለናተ ቅርብ ቁ2. በታታሪዎች መገኛ ኮርቻ ተራ ቁ3. አየር ጤና ኪዳን ምህረት ጊቢ ማንኛውም ልሜራ እዛው በዘመናዊ ማሽን እቆርጣለን ቁ4. ሴሚት ፍየል ቤት በቅርባ ባራቱም አቅጣጫ ማሳሰብያ ከጊዜው አንፃር የዋጋ ንረት ካሳሰቦት እኛጋ እሚገርም መፍትሄ አለ በማያስቡት መልክ ስራዎን ይሰራሉ ይደውሉ ስልክ ቁጥር☎️ 📞0912492727 📞0913061530 📞0923764834 መልካም ስራ ለራስ ነው ቸር ይግጠማቹ ፀግሽ ፕሌት እና ጄቦልት!
💥 መልካም ዜና ከ Noon Building Material 💥
- ለውድ ደንበኞቻችን በአይነቱ ለየት ያለ channel ይዘን መጥተናል, የ ዕቃዎችን ውድነት በማስመልከት የተዘጋጀ ::
- በጅምላ ዋጋ እንሸጣለን:-
- በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር
- ኦርጅናል እቃዎችን
- አዳዲስ ምርቶችን
$$ ሁሉንም የህንፃ መሳሪያዎች $$ በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር $$ ኦርጅናል አቃዎች ብቻ ነው የሚያገኙት
አድራሻ :- መርካቶ አድማስ ህንፃ F136B 📌 Contact +251912347922 or 0911943313 @Hamdi_Ah 🛍ቻናላችን :- @nuunhardwarestore
