Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
前往频道在 Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
显示更多3 590
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
+4830 天
帖子存档
የጨረታ ማስታወቂያ
FHC/NCB/PW/22/10/2017
1. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለአስፋልት ኮንክሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር FHC/NCB/ PW/22/10/2017 ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ (RC-4, GC-4 & Above) ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
2. ኮርፖሬሽኑ ለአስፋልት ኮንከሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግንባታ ግዥ ላይ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴከኒካል ሰነዳቸውንና ዋጋቸውን በተለያዩ በታሸጉ ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው።
3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሥነ-ሥርዓትና ይኼንኑ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የግዥ መመሪያ መሠረት ሲሆን ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ 2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርበታል።
4. የተሟላ የጨረታ ሰነድ ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመከፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለገሀር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 201 ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ወይም ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ስዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሀምሳ ሺ ብር) ሲፒኦ በፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋርአያይዘው ማቅረብ አለባቸው። ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት የኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከተር 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።
6. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በስልክ ቁጥር 011-855-30-35 ወይም
011-553-95-35 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
Repost from Tender ጨረታ
የጨረታ ማስታወቂያ
FHC/NCB/PW/22/10/2017
1. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለአስፋልት ኮንክሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር FHC/NCB/ PW/22/10/2017 ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ (RC-4, GC-4 & Above) ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
2. ኮርፖሬሽኑ ለአስፋልት ኮንከሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግንባታ ግዥ ላይ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴከኒካል ሰነዳቸውንና ዋጋቸውን በተለያዩ በታሸጉ ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው።
3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሥነ-ሥርዓትና ይኼንኑ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የግዥ መመሪያ መሠረት ሲሆን ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ 2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርበታል።
4. የተሟላ የጨረታ ሰነድ ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመከፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለገሀር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 201 ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ወይም ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ስዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሀምሳ ሺ ብር) ሲፒኦ በፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋርአያይዘው ማቅረብ አለባቸው። ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት የኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከተር 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።
6. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በስልክ ቁጥር 011-855-30-35 ወይም
011-553-95-35 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራት ያላቸውን እና ለተለያዩ ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የቀይ ሸክላ ጡቦችን እናመርታለን።
🧱 ለሙሉ የቤት ግንባታ፣
🧱ለባንክ ቤት ካዝና፣
🧱 ለግቢ አጥር ማጠሪያ፣
🧱 ለመንገድ ዳር ጠርዞች፣
🧱 ለሆቴሎች፣ሬስቶራንት፣እና ካፌዎች ማሳመሪያ ፣
🧱 ለx-ray ክፍሎች፣
🧱 ለፍሳሽ ማንዋሎች፣
🧱 ለኪችን ሲንክ ማስቀመጫ ፣
🧱 ለሻወር ገንዳ ማሰቀመጫ፣
🧱 የPBC ፍሳሽ ማስወገጃ ለመሸፈን፣
🧱 ለአበባ መትከያ
🧱 ለብረት ማቅለጫ ፈርኒስ፣
🧱 ለፒዛ ኦቭን፣
🧱 ለምድጃ፣
🧱 ለቆሻሻ ማቃጠያ፣
NEW POINT BRICK FACTORY
*We produced best quality clay bricks for various construction purposes.
🧱 For building construction,
🧱 For bank vaults,
🧱 Fence for the yard,
🧱 For road edges,
🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration,
🧱 For x-ray rooms,
🧱 For manuals,
🧱 For kitchen,
🧱 For shower tray
🧱 To cover PBC drains,
🧱 For garden,
🧱 Furnace For steel factory,
🧱 For pizza oven,
🧱 For waste incinerator, 🧱 For more information join our telegram channel 🧱Order now 📲0912854327,0902378888 🧱"Quality is our first priority 🧱Thank you 谢谢
በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጁ አዳዲስ መደበኛ የጨረታ ሰነዶች (Standard Bidding Documents)
📌 በግዥና ንብረት ባለስልጣን በኩል ከአዲሱ የግዥ መመሪያ አንፃር የተዘጋጁ ሶስት ለእቃ (Goods)፣ ግንባታ (Works) እና ለማዕቀፍ (Framework) ግዥዎች የሚያገለግሉ መደበኛ የጨረታ ሰነዶች (Standard Bidding Document) በአማርኛ ቋንቋ ተዘጋጅተው በድህረ ገጻቸው ይፋ ተደርገዋል። ሰነዶቹ ከላይ አያይዘንላችኋል👆👇
📌 በቀጣይ በእንግሊዘኛ ቋንቋም ሰነዶቹ ተዘጋጅተው እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
📢 Join: @procinsightet
📬 Contact: @Procinsight_bot
👵 Discussion: @procinsightet2
+4
High quality yalachew china shawer wall and floor import argenal
0911798889
+1
በቅርቡ ለጨረታ ቀርበው የነበሩና በ4 ኪሎ እና በሳርቤት ፕላዛዎች እንዲሁም በየካ 2 ፓርኪንግ ውስጥ የሚገኙ የንግድ ቤቶች ኪራይ ጨረታ አሸናፊዎች ዝርዝር።
👉የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እና የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ሰኔ 26/2017 ዓ/ም
ስለሪቴንሽን ገንዘብ መያዣ እና የጥገና የብልሽት አላፊነት መያዣ!🏗
(Retention Money/Bond) የሪቴንሽን ገንዘብ/መያዣ የሚባለው በኮንስትራክሽን ውል አስተዳደር ወቅት ሥራ ተቋራጩ ሥራውን ፈጽሞ ክፍያ በሚጠይቅበት ወቅት የፕሮጀክቱ ባለቤት ከግንባታው አማካሪ መሀንዲስ ጋር በመሆን ስለሥራው ጥራት ደረጃ በሚል ሊይዘው የሚችለው ዋስትና ነው፡፡
የሪቴንሽን ገንዘብ/መያዣ (retention) ዓላማ የግንባታውን ጥራት ለማስጠበቅ ሲባል ሥራ ተቋራጮች ለአሰሪዎች የሚገቡት ዋስትና ነው፡፡የግዥ መመሪያውም በአንቀጽ 28.5(ለ) ላይ በግልጽ እንደሚደነግገው በእያንዳንዱ የክፍያ ሰርተፍኬት ላይ 5(አምስት) ፐርሰንት የክፍያው ገንዘብ የሚያዝ ይሆናል፡፡ በዋናነት ከተያዘው ገንዘብ ውስጥ 50(ሃምሳ) ፐርሰንት የሚሆነው ገንዘብ ሥራው እንደ ተጠናቀቀ እና ጊዚያዊ የርክክብ ምስክር ወረቀት (provisional acceptance certificate) ከተሰጠ በኋላ ለሥራ ተቋራጩ ይመለስለታል፡፡ የቀረው ገንዘብ ደግሞ እስከ አንድ አመት ድረስ ዋቢ ሆኖ ይቆያል፡፡ ነገር ግን የተቀረው የመያዣ ገንዘብን አስቀድሞ ሥራ ተቋራጩ ለአንድ አመት የሚጸና ዋስትና ማቅረብ ከቻለ የተያዘበትን ቀሪ ገንዘብ ማስለቀቅ ይችላል፡፡
በተመሳሳይ መልኩም የሲቪል ሥራዎችን በተመለከተም እኤአ በ1994 ዓ.ም የወጣው የሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ወጥ ውልም ስለ የዋና ገንዘብ መያዣ ዋስትና በአንቀጽ 59(5) እና 60 ላይ ተቀራራቢ ድንጋጌዎችን ያስቀምጣል፡፡ ግን የሪቴንሽን ገንዘብ (retention) የፕሮጀክቱ ግንባታ ተጠናቆ የጊዜያዊ እና የመጨረሻ ርክክብ ከተፈጸመ በኋላ የተያዘው 5(አምስት) ፐርሰንት ገንዘብ አብዛኛውን ጊዜ ተመላሽ አይሆንም፡፡ በዚህ ሳቢያም ሥራ ተቋራጮች ለሌላ ወጪ የሚዳረጉበት ሁኔታ አለ፡፡
////The law stipulates that the retention bond shall be paid to contractor after provisional acceptance or final acceptance but its applicability is denied by government side most of the time. So, dear contractors, please ask before you bankrupt///
#የጥገና ወይም የብልሽት አላፊነት መያዣ (Maintenance or Defect Liability Bond) የጥገና ዋስትና የተበላሹ የግንባታ ግብዓቶችንና የሥራ አሰራር ግድፈቶችን ለመከላከል በሚል ሥራ ተቋራጩ ለፕሮጀክት ባለቤቱ የሚገባው ዋስትና ነው፡፡ በተለይም ከላይ ስለ ሪቴንሽን ገንዘብ/መያዣ (retention) ቆይታ እንደተመለከተው ለአንድ ዓመት ጊዜ የሚያዝበት ምክንያት ከጥራት ጉድለት ጋር የተያያዙ ሥራዎችን ለመጠገን ነው፡፡ በሚለቀቅበትም ጊዜ ያለ ቅድመ ለመጠገን ነው፡፡
በሚለቀቅበትም ጊዜ ያለ ቅድመ ሁኔታ ዋስትና ሥራ ተቋራጩ እንዲያቀርብ የሚደረግበት ምክንያት በህንጻው ግንባታ ላይ የሚታዩ ግድፈቶችን ለመጠገን በሚል ነው፡፡
የጥገና እና ብልሽት አላፊነት መያዣ በዋናነት የዋና ገንዘብ መያዣ ቆይታ እንዳበቃ የሚጀምር ነው፡፡ በርግጥ ሥራ ተቋራጩ ለባለቤቱ ለተወሰኑ ዓመታት ዋቢ ይሆናል፡፡ ለምሳሌ፡- በሲቪል የግንባታ ሥራዎች በተለይም በፍ/ህ/ቁ 3039 እንዲህ የሚል ይነበባል፡-''ሥራ ተቋራጩ ሥራውን ካስረከበበት ጊዜ ጀምሮ ስለመልካም አሰራር፣ ስለ ሥራው እና ስለጠንካራነቱ ለ10 (አስር) አመት መድን (guarantee/ warranty) ۱۵۰:: ০১ ২৪ ৫৯৫ በሥራው ጉድለት ወይም በተሰራበት መሬት ዓይነት ምክንያት በተሰራው ሥራ ላይ ለሚደርሰው መጥፋት ወይም መበላሸት አላፊ ነው፡፡"
በተመሳሳይ መልኩ የመንግስት የግንባታ ውሎችንም በተመለከተ የፍትሐብሔር ሕጉ ከአንቀጽ 3277-3282 ላይ የ10 (አስር) አመት የብልሽት መድን ጊዜ ያስቀምጣል፡፡
የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት በቅጽ 18 በሰ/መ/ቁ 101378 በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ናሰው ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ ማህበር መካከል በነበረው ክርክር የጥገና ዋስትና (maintenance bond) ሊኖርእንደሚችል ካተተ በኋላ አንድ ሥራ ተቋራጭ በሠራው ህንጻ ላይ የተከሠተ እርግጠኛ የአሰራር ጉድለት በሌለበት ሁኔታ ወደፊት የሚታይና የሚከሰት የአሰራር ጉድለት ሊኖር ይችላል በሚል ምክንያት ሥራ ተቋራጮች ለሰሩት ሥራ የመጨረሻ ክፍያ የማግኘት መብት መከልከል አግባብነት የሌለው መሆኑን እሰገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል፡፡
@consite🏗
👉ደረጃ 1 እና 2 የሃገር ውስጥ ስራ ተቋራጮች አጠቃላይ የስራ ልምድ ከ ሁለት ወደ አምስት አመት ከፍ ሲደረግ የተርንኦቨር ስሌት ቀመር ላይ ደግሞ ማስተካከያ ተደርጓል።
🏷አዲሱ የፌደራል የግዥ መመሪያ 1073/2017 ስለ ግንባታ ስራ ግዥ አፈጻጸም አዳዲስ ዝርዝር ሁኔታዎችን አካቷል።
📜ከነዚህም መካከል:-
✅ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ባለስልጣን በሚሰጠው ደረጃ መሠረት ከደረጃ 6 እስከ 1ዐ ካሉት በስተቀር ሌሎች የሀገር ውስጥ ስራ ተቋራጮች በስራ ተቋራጭ፣ በሽርክና ማህበር (Joint Venture) ወይም በንዑስ ስራ ተቋራጭነት በየዘርፉ ለደረጃ 1 እና 2 የአምስት ዓመት ልምድ፣ለደረጃ 3 የሦስት ዓመት ልምድ፣ ለደረጃ 4 እና 5 የሁለት ዓመት ልምድ ሊኖራቸው ይገባል፡፡
✅ የውጪ ሀገር ስራ ተቋራጮች ደግሞ በስራ ተቋራጭ፣ በሽርክና ማህበር ወይም በንዑስ ስራ ተቋራጭ ደረጃ በዘርፉ ቢያንስ የ8 ዓመት ልምድ ሊኖራቸው ይገባል፡፡
✅ በሌላ በኩል የሀገር ውስጥ ስራ ተቋራጭ ዓመታዊ የግብይት መጠን (ተርንኦቨር) የሚያዘው ባለፉት አምስት ዓመት ውስጥ ካስመዘገበው የግንባታ ስራ ዓመታዊ ተርንኦቨር የተሻለውን በመምረጥ ሆኖ፣ስራ ተቋራጮች እንዲያሟሉ የሚጠየቁት የተርንኦቨር መጠን የሚሰላው ሊሰራ የታሰበው የግንባታ ሥራ ግምታዊ ዋጋን ግንባታው ይጠናቀቃል ተብሎ ለሚገመተው ወር በማካፈል እና ውጤቱን በ12 እና 0.6 በማባዛት ይሆናል። ለምሳሌ፡ ከዚህ በፊት 12 ወራት ለሚወስድ እና የዋጋ ግምቱ 100 ሚሊየን ለሆነ ፕሮጀክት የሚጠየቀው ተርንኦቨር መጠን ከ80 ሚሊየን ወደ 60 ሚሊየን ዝቅ የሚያደርገው ይሆናል።
@etconp
+1
በአዲስ አበባ 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው።
በአዲስ አበባ ስያሜ ያልተሰጣቸው 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ የአድራሻ ሥርዓት ዝርጋታ እና አስተዳደር ዳይሬክተር ተመስገን ኃይለዮሃንስ ለኢቢሲ ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የሚታወቁ እና ይፋዊ ስያሜ ያላቸው መንገዶች ቁጥር 133 ብቻ ናቸው።
በከተማዋ 32 ሺህ መንገዶች ምንም አይነት ስያሜ እና ቁጥር ያልተሰጣቸው ሲሆን በአዲስ የአድራሻ ሥርዓት መሰረት ስያሜና መለያ ቁጥር ያገኛሉ።
በተጨማሪም ከመንገዶቹ ጋር ትስስር ላላቸው 1 ሚሊዮን ቤቶች አዳዲስ የቤት ቁጥር ይሰጣቸዋል።
በ2016 የተጀመረውን ዲጂታል የአድራሻ ሥርዓት ትግበራ በቀጣዩ በጀት ዓመት ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ እቅድ ተይዟል።
ዲጅታል የአድራሻ ሥርዓት የቦታዎችን አቅጣጫ፣ ርቀትና የትራፊክ እንቅስቃሴን በቀላሉ ለማወቅ በእጅጉ የሚረዳ ሥርዓት ነው።
እስካሁን 27ሺህ 264 ቤቶች ላይ የቤት ቁጥር የመለጠፍ እና በ133 መንገዶች ላይ ታፔላ የመስቀል ሥራ እየተሰራ ነው።
ምንጭ። EBC 👈👈
👉የUPVC ማቴሪያሎች በመጠቀም በተለያዩ ዲዛይኖች ለመፀዳጃ ቤትዎ
በተመጣጣኝ ዋጋ አምርተን በራሳችን ባለሙያዎች ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እንገጥማለን !
አድራሻችን ጋዜቦ አደባባይ
ሙልሙል ዳቦ አጠገብ
📞 0930099146
0930099145
👉ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበት ቀን/Bid Validity Period
💫ለጨረታ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ፕሮፓዛል አዘጋጅተን መርሳት ከሌለብን ቁልፍ ጉዳዮች አንዱ ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበትን ቀን / Bid Validity Period/ ማስቀመጥ ነው።
አላማው ምንድነው/ ህጉስ ምን ይላል?
🏷The Bid Validity Period is the time frame stated in the bidding documents, during which the bidders’ submitted proposals remain binding and enforceable.
⏺It typically starts from the bid submission deadline and lasts until the expiry date specified in the bidding documents.
⭐️Purpose:
1. Time for Bid Evaluation: Allows the procuring entity sufficient time to evaluate the technical and financial aspects of the bids.
2. Contract Finalization: Provides the procuring entity time to process approvals, conduct negotiations (if applicable), and finalize contract awards.
3. Bidder Commitment: Ensures that bidders do not withdraw their offers during the validity period, maintaining fairness and competition.
4. Prevention of Price Volatility: Protects the procuring entity from price changes or other alterations by bidders during the evaluation period.
📜Legal Provisions:
⏺As per Ethiopia’s Federal Public Procurement Proclamation No. 649/2009, the following provisions are generally observed:
1. The Bid Validity Period must be clearly stated in the bidding documents.
2. Procuring entities can request an extension of the bid validity period if evaluation and award processes are delayed. However, bidders have the right to accept or reject the extension.
3. If bidders agree to an extension, they may be required to extend their bid security (if applicable) for a corresponding period.
4. Bids that fail to remain valid for the specified period are considered non-responsive.
@etconp
🚨 በEGP የወጣ የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma) ግዥ በትንሹ ለ24 ሰዓት አየር ላይ መቆየት አለበት።
✅ ሌሎችም የግዢ ሂደቶች በትንሹ ለምን ያህል ጊዜ አየር ላይ እንደሚውሉ አዲሱ የፌደራል ግዥ መመሪያ ያስቀመጣቸውን ቀናት አያይዘንላችኋል።
✅ በዚህ መሰረት በቂ ጊዜ ካልተሰጠ ተጫራቹ ቅሬታ ለተቋሙ የማቅረብ መብት አለው።
📢 Join: @procinsightet
📬 Contact: @Procinsight_bot
👵 Discussion: @procinsightet2
+3
ማስታወቂያ:-NAYHAf Construction Metal Trading- አቅራቢ🏗 ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት" ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ
መገኛ አድራሻው ቦታ:-📍- ተክለሃይማኖት በርበሬ በረንዳ
ስልክ ቁጥር:-🔺📞+251- 944454610 🔺📞+251- 952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ስትፈልጉ በቀጥታ ይደውሉ.. .
+5
የስሚንቶ ፋብሪካዎች የፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረምን በሰፊው መጠቀም ከቻሉ የውጭ ምንዛሬ ብክነትን በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት ይቻላል (አቶ ሀርቢ ቡህ)
===================================
ሰኔ 22/2017 ዓ.ም(ኢ/ሚ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የስሚንቶ ፋብሪካዎች በናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የተጀመረውን የባዮ ማስ አጠቃቀም በስፋት መጠቀም ከቻሉ የውጭ ምንዛሬ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት እንደ ሚቻል ገለጹ፡፡
በፕሮሶፒስ ጁሊ ፍሎራ አረምን በሀይል አማራጭነት መጠቀምን አስመልክቶ በተካሄደው የልምድ ልውውጥ መድረክ የተሳተፉት አቶ ሀርቢ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከተማዋን የአምራች ኢንዱስትሪ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ታስቦ እየተሰራ እንደሆነና በከተማ አስተዳደሩ ስር ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 61.8% መድረሱን ተናግረዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ከተኪ ምርት አንጻር በከተማ አስተዳደሩ ያሉ ስልሳ ዘጠኝ ፋብሪካዎች ሀገር በቀል ምርቶችን በግብአትነት እየተጠቀሙ እንዳለና ዘጠኝ ፋብሪካዎችም የኤክስፖርት ስራ መጀመራቸውን አስረድተዋል፡፡
ከአጠቃላይ የልማት ዘርፎች የአምራች ኢንዱስትሪው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ ሁለተኛ ደረጃን ይይዛል ያሉት አቶ ሀርቢ በድሬዳዋ ከተማ ለሀያ አራት ሽ ስድስት መቶ ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩን አብራርተዋል፡፡
#ኢትዮጵያ_ታምርት
#እኛም_እንሸምት
http://linktr.ee/fdremoi
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
Tel: 0961955555
Address: Signal, around signal mall
በአማራጭ ቴክኖሎጂ ግንባታዎችን የሚያከናውኑ የስራ ተቋራጮችን ለመጋበዝ የወጣ የጥሪ ማስታወቂያ
ውል ስንፈርም ማስተዋል የሚገባን ወሳኝ ጉዳዮች🏗ዉል በተወያይ ወገኖች መካከል ህጋዊ ዉጤት እንዲኖረዉ አስቀድሞ የዉል አመሰራረቱ ህጋዊ መስፈርቱን ማሟላት አለበት፡፡ በፍትሐብሔር ህጋችን ስለ ዉል አመሰራረት በሚደነግገዉ ክፍል አንቀፅ 1678 ላይ በግልፅ እንደተቀመጠዉ የሚፀና ዉል ነዉ ለማለት መሟላት ያለባቸዉን አራት (4) ሁኔታዎች አስቀምጧል፡፡ እነሱም፡ 1ኛ. ዉል የሚፈፀመዉ ለመዋዋል ችሎታ ባላቸዉ ሰዎች መካከል መሆኑን፡፡ ይህም ማለት በህግ ፊት የሚፀና ዉል ለማድረግ ተዋዋዮች በህግ ችሎታ ያላቸዉ መሆን አለባቸዉ፡፡ በፍትሐብሔር ህጋችን ላይ ስለ ችሎታ በሚደነግገዉ ክፍል አንቀፅ 192 ላይ በመርህ ደረጃ ማንኛዉም ሰዉ በህግ ችሎታ እንደሌለዉ ካልተገለፀ በቀር ማንኛዉንም ህጋዊ ድረጊት ለማድረግ ችሎታ እንዳለዉ እንደሚቆጠር ተደንግጓል፡፡ በዚሁ ህግ አንቀፅ 193 ላይ እንደተደነገገዉ እድሜዉ ለአቅመ አዳም/ሄዋን ያልደረሰ/ሰች ወይም አይምሮዉ ህመም ያለበት ሰዉ ወይም በፍርድ ቤት የተከለከለ ሰዉ ችሎታ እንደሌለዉ ይቆጠራል፡፡ ከላይ እንደተገለፀዉ ዉል ህጋዊ ተግባር ነዉ ስለሆነም እድሜዉ ለአቅመ አዳም/ሄዋን ያልደረሰ/ሰች ወይም አይምሮዉ ህመም ያለበት ወይም በፍርድ ቤት የተከለከለ ሰዉ ዉል መዋዋል አይችልም፡፡ 2ኛ. ዉል የሚፈፀመዉ በተወያያቹ ነፃ ፍቃድ ብቻ መሆኑ፡፡ ይህም ማለት ተወያይ ወገኖች ዉል ዉስጥ የሚገቡት ያለማንም ጫና አድራጊነት በራሳቸዉ ፍቃድ መሆን አለበት ማለት ነዉ፡፡ አንድ የዉል ግዴታ የተቋቋመ መሆኑ የሚረጋገጠዉ የተዋዋዮቹ ፈቃድ በህግ አግባብ መገለፁ ሲታወቅ ነዉ፡፡ ተዋዋዮቹ በመሀከላቸዉ በህግ ፊት የሚፀና ግዴታ ለማቋቋምና ይህም ግዴታ በሚያስከትለዉ ዉጤት ለመገዛት ስምምነት ያላቸዉ መሆኑ ይፋ ሲያደርጉ ፈቃዳቸዉን ገለፁ እንላለን፡፡ በፍትሐብሔር ህጉ አንቀፅ 1679 ላይ ይህን አባባላችን በሚያጠናክር መልኩ “ዉል ተዋዋዮች በገቡባቸዉ ግዴታዎችና እነዚህም አስገዳጅ እንዲሆኑ የተስሚ መብትን በሚገልፀዉ የፈቃድ መስጠት ላይ የተመሰረተ ነዉ” በማለት ተደንግጓል፡፡ 3ኛ. ተወያይ ወገኖች የሚዋዋሉበት (ዉል ዉስጥ የሚገቡበት) ጉዳይ በእርግጠኝነት የሚቻል እና ህጋዊና ሞራላዊ ጉዳይ ላይ መሆኑ፡፡ የዉሉ ፍሬ ነገር በሰዉ ልጅ አቅም መፈጸም የሚችል እና ህጋዊና ሞራላዊ የሆነ መሆን አለበት፡፡ በሰዉ ልጅ አቅም መፈፀም የሚቻል ተግባር ማለት የሰዉ ልጅ በተፈጥሮዉ ማከናዉን የሚችለዉ ማለት ነዉ፡፡ ለአብነት የዉሉ ፍሬ ነገር እንደ እርግብ መብረር ቢሆን በሰዉ ልጅ ተፈጥሮ የማይቻል ተግባር ነዉ፡፡ ሌለዉ የዉሉ ፍሬ ነገር በህግ ያልተከለከለ ወይም ህገ-ወጥ እና በህብረተሰቡ ባህልና ወግ ተቀባይነት ያለዉ ነገር ላይ (በሌላ አባባል ከህብረተሰቡ ሞራል ጋር ያልተቃረነ ያልሆነ) መሆን አለበት፡፡ ለአብነት ፍሬ ነገሩ ሰዉ ለመግደል ቢሆን በህግ የተከለከለ ነዉ፡፡ 4ኛ. የዉል አቀራረጹ ወይም አፃፃፉ በህግ (ፎርም) ተለይተዉ የተቀመጡ ወይም ተዋዋይ ወገኖች ተለይቶ እንዲቀመጡ ከተስማሙበት የዉል ጉዳይ በቀር የተለየ የዉል ፎርም የማያስፈልግ መሆኑ፡፡ በፍትሐብሔር ህጋችን አንቀፅ 1678(3) ላይ እንደተደነገገዉ በግልፅ በህግ ይህን የዉል ፎርም ተከተሉ ተብሎ ካልተደነገገ በቀር ተዋዋይ ወገኖች ዉላቸዉን በፈለጉት አይነት ማድረግ ይችላሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በዚሁ ህግ አንቀፅ 1719(1) ላይ ተዋዋይ ወገኖች የመዋዋል ነፃነት እንዳላቸዉ ሁሉ የሚዋዋሉበትን ዉል አቀራረፅ የመወሰን ነፃነትም እንዳለቸዉ በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በተለየ ሁኔታ በህግ ዉሉ በዚህ መልክ ይቀመጥ ካልተባለ በስተቀር ተዋዋዮቹ ወገኖች ዉላቸዉን በፈለጉት ፎርም ማድረግ ይችላሉ፡፡ @consite🏗
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
