462
Subscribers
+524 hours
+537 days
+7930 days
Posts Archive
መልዕክት
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
👉ውድ ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች የተማሪዎችን ውጤት በአንድሮይድ መተግበሪያ እየተከታተላችሁ እንደሆነ እናምናለን ።
👉የውጤት ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች እና የተማሪዎችን ወላጆች ነገ 30/05/2016 ከጠዋቱ 3:00-6:00 ት/ቤት በመቅረብ ከመምህራኖቻቸው ጋር በመገናኘት ማስተካከል የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን ።
👉የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት የት/ዘመን 04/06/2016 እንደሚጀመር እናሳውቃለን ።
☞ የተማሪዎችን ውጤት [#Exam_Result, #Report_Card] በትምህርት ቤት መገኘታቸውን [#Attendance] መከታተል የሚያስችላችሁን እንዲሁም ወሳኝ የሆነ መልእክት የምንልክበት #መተግበሪያ [Android Application] ስለምንልክ መተግበሪያውን አስቀድማችሁ በማውረድ አገልግሎቱን እንድትጠቀሙ ::
መረጃ
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
👉የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የት/ማጠቃለያ ፦በተለያዩ የክበባት እንቅስቃሴዎች ውስጥ የጓላ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ተማሪዎችን፣ በስነ-ምግባር ለውጥ ውስጥ ያሉ ተማሪዎችን፣በትምህርታቸው ከፍተኛ መሻሻል እያሳዩ ያሉ ተማሪዎችን በቀን15/05/16 የእውቅና መርሃግብር ተከናወነ።
👉የተወሰኑ ፎቶዎችን
መረጃ
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
የ2ኛ ተርምት/ት አገልግሎት ክፍያ ከጥር1-10 የነበረ ሲሆን በበዓሉ የተዘጉ ቀናትን ታሳቢ በማድረግ 15/05/16 ያለ ቅጣት የተራዘመ በመሆኑ በወቅቱ ክፍያዎን ይክፈሉ ።
ት/ቤቱ
👉አዲስአበባ ከሚገኙ የአቡነ ጎርጎሪዮስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ12ኛ ከክፍል የቀለም ትምህርት ውድድር ለቡ ቅርንጫፍ በአንደኝነት አጠናቋል ።
👉በተ/ሳይንስ-ተማሪ ስምኦን ተሾመ አነደኛ፣ተማሪ ሶፎንያስ ተሾመ ሁለተኛ፣ተማሪ ናሆም ንጉስ ሶስተኛ
👉በማ/ሳይንስ-ተማሪ እዩኤል ምትኩ አንደኛ በመሆን በጠቅላላ ተማሪ ያፌት እና ተማሪ ቢኒያም ጨምሮ ከተጠየቁት ጥያቄዎች ድምር ውጤት አንደኛ ሆኖ ት/ቤታችን በማጠናቀቁ እንኳን ደስ አላችሁ /እንኳን ደስ አለን።
👉ለተሳታፊ ተማሪዎች እና ወላጆች ምስጋናችንን እናቀርባለን።
መልዕክት
👉አርብ ጥር11/2016ዓ.ም መንግስት ባሳወቀው መሰረት የመንገድ መዘጋጋቶች ስለሚኖሩ ት/ቤቱ ዝግ መሆኑን እናሳውቃለን።
👉የፈተና መርሃግብር በልጆች ተልከዋል ።
👉መለማመጆ 4 ተማሪዎች አጠቃለው ሰርተው ሰኞ ማምጣት ይኖርባቸዋ።
👉 መልካም የጥምቀት በዐል ይሁንላችሁ ።
ት/ቤቱ
መረጃዎች
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
👉የ2016ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከጥር16-22/05/2016ዓ.ም ሲሆን ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች ይህን ተረድታችሁ ለፈተና ዝግጁ እንድትሆኑ ቀድመን እናሳውቃለን።
👉የመለማመጃ ጥያቄ 4 ከ7/05/16 ጀምሮ ለተማሪዎች የሚሰጥ ሲሆን በበዓላት ወቅት ሳይዘናጉ እንዲሰሩ ክትትልና ድጋፍ አይለያቸው።
👉የመደበኛ የትምህርት የአገልግሎት ክፍያ(የሁለተኛተርም) ከጥር1-10 በመሆኑ በተጠቀሰው ጊዜ በአሀዱ ባንክ[5823]የተማሪውን ኮድ እና ስም ይክፈሉ።
👉የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ እስከ ጥር 13/05/16 በህብረት ባንክ[4461811632202013]በተማሪው ስም 920 ብር ከፍለው ደረሰኙን በተማሪዎቹ ይላኩልን።
ት/ቤቱ
መልእክት
👉የሁለተኛ ተርም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከጥር1-10 የመክፈያ ጊዜ መሆኑን እናሳወቃለን።
👉ሙከራ 3 በቀጣይ ሳምንት የሚሰጥ የሚሰጥ ይሆናል።
