en
Feedback
ABG Lebu branch (2016 G10)

ABG Lebu branch (2016 G10)

Open in Telegram
462
Subscribers
+524 hours
+537 days
+7930 days
Posts Archive
መልዕክት ✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ 👉ውድ ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች የተማሪዎችን ውጤት በአንድሮይድ መተግበሪያ እየተከታተላችሁ እንደሆነ እናምናለን ። 👉የውጤት ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች እና የተማሪዎችን ወላጆች ነገ 30/05/2016 ከጠዋቱ 3:00-6:00 ት/ቤት በመቅረብ ከመምህራኖቻቸው ጋር በመገናኘት ማስተካከል የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን ። 👉የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት የት/ዘመን 04/06/2016 እንደሚጀመር እናሳውቃለን ።

Abunegorgorios App ARM 32 v 1.0.apk9.61 MB

☞ የተማሪዎችን ውጤት [#Exam_Result, #Report_Card] በትምህርት ቤት መገኘታቸውን [#Attendance] መከታተል የሚያስችላችሁን እንዲሁም ወሳኝ የሆነ መልእክት የምንልክበት #መተግበሪያ [Android Application] ስለምንልክ መተግበሪያውን አስቀድማችሁ በማውረድ አገልግሎቱን  እንድትጠቀሙ ::

+1
G9-12 2016 E.C. SEM 1 FINAL EXAM SCHEDULE.docx0.38 KB

photo content
+9

መረጃ ✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ 👉የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የት/ማጠቃለያ ፦በተለያዩ የክበባት እንቅስቃሴዎች ውስጥ የጓላ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ተማሪዎችን፣ በስነ-ምግባር ለውጥ ውስጥ ያሉ ተማሪዎችን፣በትምህርታቸው ከፍተኛ መሻሻል እያሳዩ ያሉ ተማሪዎችን በቀን15/05/16 የእውቅና መርሃግብር ተከናወነ። 👉የተወሰኑ ፎቶዎችን

መረጃ ✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ የ2ኛ ተርምት/ት አገልግሎት ክፍያ ከጥር1-10 የነበረ ሲሆን በበዓሉ የተዘጉ ቀናትን ታሳቢ በማድረግ 15/05/16 ያለ ቅጣት የተራዘመ በመሆኑ በወቅቱ ክፍያዎን ይክፈሉ ። ት/ቤቱ

👉አዲስአበባ ከሚገኙ የአቡነ ጎርጎሪዮስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ12ኛ ከክፍል የቀለም ትምህርት ውድድር ለቡ ቅርንጫፍ በአንደኝነት አጠናቋል ። 👉በተ/ሳይንስ-ተማሪ ስምኦን ተሾመ አነደኛ፣ተማሪ ሶፎንያስ ተሾመ ሁለተኛ፣ተማሪ ናሆም ንጉስ ሶስተኛ 👉በማ/ሳይንስ-ተማሪ እዩኤል ምትኩ አንደኛ በመሆን በጠቅላላ ተማሪ ያፌት እና ተማሪ ቢኒያም ጨምሮ ከተጠየቁት ጥያቄዎች ድምር ውጤት አንደኛ ሆኖ ት/ቤታችን በማጠናቀቁ እንኳን ደስ አላችሁ /እንኳን ደስ አለን። 👉ለተሳታፊ ተማሪዎች እና ወላጆች ምስጋናችንን እናቀርባለን።

መልዕክት 👉አርብ ጥር11/2016ዓ.ም መንግስት ባሳወቀው መሰረት የመንገድ መዘጋጋቶች ስለሚኖሩ ት/ቤቱ ዝግ መሆኑን እናሳውቃለን። 👉የፈተና መርሃግብር በልጆች ተልከዋል ። 👉መለማመጆ 4 ተማሪዎች አጠቃለው ሰርተው ሰኞ ማምጣት ይኖርባቸዋ። 👉 መልካም የጥምቀት በዐል ይሁንላችሁ ። ት/ቤቱ

Grade 10(1).docx0.19 KB

G-10 History Lesson Note Unit 5.pdf9.53 KB

መረጃዎች ✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ 👉የ2016ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከጥር16-22/05/2016ዓ.ም ሲሆን ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች ይህን ተረድታችሁ ለፈተና ዝግጁ እንድትሆኑ ቀድመን እናሳውቃለን። 👉የመለማመጃ ጥያቄ 4 ከ7/05/16 ጀምሮ ለተማሪዎች የሚሰጥ ሲሆን በበዓላት ወቅት ሳይዘናጉ እንዲሰሩ ክትትልና ድጋፍ አይለያቸው። 👉የመደበኛ የትምህርት የአገልግሎት ክፍያ(የሁለተኛተርም) ከጥር1-10 በመሆኑ በተጠቀሰው ጊዜ በአሀዱ ባንክ[5823]የተማሪውን ኮድ እና ስም ይክፈሉ። 👉የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ እስከ ጥር 13/05/16 በህብረት ባንክ[4461811632202013]በተማሪው ስም 920 ብር ከፍለው ደረሰኙን በተማሪዎቹ ይላኩልን። ት/ቤቱ

መልእክት 👉የሁለተኛ ተርም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከጥር1-10 የመክፈያ ጊዜ መሆኑን እናሳወቃለን። 👉ሙከራ 3 በቀጣይ ሳምንት የሚሰጥ የሚሰጥ ይሆናል።