University of Gondar(UoG)Atse Tewodros Compus Student Union 2015 E.C
Open in Telegram
ውድ የግቢያችን ተማሪዎች ሰላምና ፍቅር ከእናንተ ጋር ይሁን እያልን ማንኛውንም ወቅታዊ መረጃዎች በዚህ ቻናል የምታገኙ መሆኑን እናሳውቃለን::ለሌሎችም እንዲደርሳቸው ሼር አድርጉላቸው!!!! ማንኛውንም ጥያቄና መረጃ በዚህ አድርሱን 👉👉 https://t.me/+5NelehOUNtthNDA0 (0918759849)
Show more833
Subscribers
+324 hours
+107 days
+5830 days
Posts Archive
የባስ ትኬቶች ሌላ ተጨማሪ ባስ ስለተጀመረ ከህብረቱ ቢሮ መጥታችሁ መቁረጥ ትችላላችሁ
ለተጨማሪ መረጃ በአካል ቢሮ ይምጡ ወይም በ0918759849 ይደውሉ
ከነገ ሰኔ 30 እስከ ሀምሌ 7 ድረስ የ ሚሰጠው የመውጫ ፈተና ፕሮግራም
ትኬቱቹን አብዛኛው ተማሪ እየቆረጠ ያለው ለሀምሌ 01 እና02 ማለትም ቅዳሜ እና እሁድ ሲሆን ትኬት የተማሪወች ህብረት ቢሮ ታገኛላችሁ።
ለበለጠ መረጃ በ0918759849 ይደውሉ መልካም ቀን
ባለው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ምክንያት በ27 እና29 ማለትም ማክሰኞና ሀሙስ ከ5:00-7:30 ፈተና ስላለ የካፌ ምሳ ሰአት ለሁለቱ ቀን ብቻ ከ6:00-8:00 መሆኑን እናሳውቃለን መልካም የፈተና ጊዜ እንዲሆን ልባዊ ምኞታችን ነው
ባለው አገር አቀፍ የመውጫ የፈተና ምክንያት በ27 እና29 ማለትም ማክሰኞና ሀሙስ ከ5:00-7:30 የፈተና ስላለ የካፌ ምሳ ሰአት ለሁለቱ ቀን ብቻ ከ6:00-8:00 መሆኑን እናሳውቃለን መልካም የፈተና እንዲሆን ልባዊ ምኞታችን ነው።
💢የመውጫ ፈተና አሰጣጥ ሥነ-ምግባር መርሆች‼
💢የተማሪዎች ግዴታ👇
————————————
1. መፈተኛ ክፍል ከ30 ደቂቃ በፊት ID Card ይዞ መገኘት፤
2. ፈተናው ተጀምሮ 15 ደቂቃ አርፍዶ ያለመምጠት፤
3. ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ያለመውጣት፤
4. Username እና Password በንጹህ ወረቀት ላይ ጽፎ መያዝ፤
5. ፈታኝ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ፤
6. የራሳቸውን ኮምፒውተር ብቻ መክፈትና መጠቀም፤
7. በፈተና ክፍል አለመነጋገር እና ከቦታ ቦታ አለመዘዋወር፤
8. በጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር አለማየት፤
9. በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ መዝጋት፤
10. ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ ያለመምጣት፤
11. በምንም ሁኔታ በመኮርጅ ወይንም ማስኮርጅ ተግባር ላይ ያለመሳተፍ፤
12. ለፈታኝ መምህራንና ለአስተባባሪዎች መታዘዝ፤
💢የመውጫ ፈተና አሰጣጥ ሥነ-ምግባር መርሆች፡
💢የፈታኝ መምህራን ግዴታ👇
——————————————
1. የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በማረጋገጥ ወደ ክፍል ያስገባል፤
2. ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ያስቀምጣል፤
3. የተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳል፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማል፤
4. በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ ይቆጣጠራል፤
5. ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ይቆጣጠራል፤
6. የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት ይከታተላል፤
7. በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር ይረዳል፤
7. ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ ይቆጣጠራል፤
8. ተማሪዎች የሞባይል ስልክ እንዲዘጉ ያደርጋል፤
9. ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ ያደርጋል፤
10. ሲኮርጂ ወይንም ሲያስኮርጅ የተገኘ ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ያደረጋል፤
11. ፈተናው ከተጀምሮ 15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ አይፈቀድም፤
የሀገር አቀፍ ሞዴል ፈተና ሰዓት ከ5:00—7:30 መኖሩ ይታወቃል ነገር ግን በግቢያችን የምሳ ስአት 5:00—7:00 ቢሆንም የምሳ ሰዓት የሚራዘም ይሆናል
University of Gondar Model Exit Exam schedule.pdf
University of Gondar Model Exit Exam schedule.pdf
University of Gondar Model Exit Exam schedule.pdf
One app for all your Word, Excel, PowerPoint and PDF needs. Get the Office app: https://aka.ms/officeandroidshareinstall
ተማሪ ሰላማዊት ገብሬ ID ስለጠፋባት ያገኛችሁ ካላችሁ የተማሪዎች ህብረት ቢሮ በማምጣት (0920283071) ትብብር እንድታደርጉላት እንጠይቃለን።
📌 የተማሪዎች ህብረት
https://t.me/UoGATstudentunion
#ተጨማሪ
የመውጫ ፈተና ወስደው የሚያልፉ ተማሪዎች ፈተናውን የወሰዱበት ዓመት፣ ወር እና ከመቶ ያስመዘገቡት ውጤት በሚሰጣቸው ትራንስክሪፕት ላይ በግልጽ እንደሚጻፍ ተገልጿል፡፡
ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም መሰጠት የሚጀምረውን የመውጫ ፈተና ወስደው የሚያልፉ ተማሪዎች ፈተናውን የወሰዱበት ዓመት፣ ወር እና ከመቶ ያስመዘገቡት ውጤት በተማሩበት ተቋም በሚሰጣቸው የትምህርት ማስረጃ ላይ በግልጽ እንደሚጻፍ ትምህርት ሚኒስቴር ለመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰኔ 23/2015 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል።
የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከሐምሌ 03 እስከ 08/2015 ዓ.ም በተመሳሳይ ጊዜ በኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ለኢንትራንስ ተፈታኞች👇
https://t.me/ATC_UEE
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
እንደሚታወቀው ባለፈው ወር ላይ ከህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጀርባ ለሚገኘው የቸቸላ ትምህርት ቤት ማሰሪያ ድጋፍ የሚውል የአንድ ቀን የስጋ ሜኗችሁን መስጠታችሁ ይታወቃል።ስለሆነም በዚህ ትውልድን የመታደግ እና ለነገ ሀገር ተካቢ ዜጋን የማፍራት መልካም ተግባር ውስጥ በመሳተፈችሁ ከልብ እያመስገን የምስጋና የምስክር ወርቀቱን እነሆ እንካችሁ ስንል ከታላቅ አክብሮት ጭምር ጋር ነው።
የጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
