en
Feedback
Anchor Media -አንከር ሚዲያ

Anchor Media -አንከር ሚዲያ

Open in Telegram

ለፈጣን መረጃ የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ፣ትክክለኛው የአንከር ሚዲያ የቴሌግራም ቻናል❗

Show more
Ethiopia9 274The category is not specified
2 305
Subscribers
-424 hours
-167 days
-16530 days
Posts Archive
ጎንደር ማረሚያ ቤት የእሳት አደጋ መከሰቱ ተሰምቷል። የተኩስ ድምጽ እንደሚሰማም ታውቋል።
ጎንደር ማረሚያ ቤት የእሳት አደጋ መከሰቱ ተሰምቷል። የተኩስ ድምጽ እንደሚሰማም ታውቋል።

ከደብረማርቆስ❗❗ በደብረማርቆስ ህዝቡ ወደ ከተማው ፖሊስ ጣቢያ በመግባት ያለውን መሳሪያ ወስደዋል።
ከደብረማርቆስ❗❗ በደብረማርቆስ ህዝቡ ወደ ከተማው ፖሊስ ጣቢያ በመግባት ያለውን መሳሪያ ወስደዋል።

ላሊበላ❗❗ በላሊበላ አካባቢ የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል።

በደቡብ ጎንደር ደብረታቦር ከፍተኛ ውጥረት አለ። ለሊቱን ቆሞ የነበረው ተኩስ አሁን እንደገና ተጀምሯል።
በደቡብ ጎንደር ደብረታቦር ከፍተኛ ውጥረት አለ። ለሊቱን ቆሞ የነበረው ተኩስ አሁን እንደገና ተጀምሯል።

'' መከላከያ ሰራዊቱ የጀመረውን ይቀጥላል። እናንተ ግን መሳሪያ አስቀምጡና እንነጋገር'' ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ትንሽ ተስፋ ነበረኝ። ይህ ሰውዬ በመጨረሻው ሰዓት ወደ ህሊናው ይወድቃል የሚል ቅንጣቢ ተስፋ። 'እናንተን ሊገድል የዘመተው ሰራዊት የጀመረውን ይቀጥላል። እናንተ እየተገደላችሁም ቢሆን የተረፋችሁት ከእኛ ጋር እንነጋገር' የሚለው የዚህ ሰው የዛሬ መግለጫ የክልሉም ሆነ የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት ሰላም ለመፍጠር ምንም ዓይነት ፍላጎት እንደሌላቸው የሚያሳይ ነው። የዛሬው መግለጫ ለታሪክ ተሰንዶ መቀመጥ አለበት። ነገ የፍትህ ቀን ሲመጣ ትልቅ ትርጉም አለው። የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው ተጋድሎ ፍትሃዊና ህጋዊ መሆኑ ከምን ጊዜውም በላይ ግልጽ እየሆነ መጥቷል። የትላንቱ የመከላከያ ሚኒስቴር መግለጫ እብሪትና ቅጥፈት የተሞላው መሆኑን ላስተዋለ ሰዎቹ ግዙፍ እልቂት ለማምጣት ቅንጣት ታክል ርህራሄ እንደሌላቸው የሚያረጋግጥ ነው። እንግዲህ ምርጫ የለም። ወደ ኋላ የቀረ ነገር አይታይም። ከፊት ግን ነጻነት አለ!!

የመሬት መንቀጥቀጥ‼️ 5.6 magnitude❗😥 ዛሬ በኢትዮጵያ ስአት አቆጣጠር ከምሽቱ 2:15 ላይ በቀይባህር አካባቢ በተነሳው 5.6 magnitude (መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቅጥ * በትግራይ
የመሬት መንቀጥቀጥ‼️ 5.6 magnitude❗😥 ዛሬ በኢትዮጵያ ስአት አቆጣጠር ከምሽቱ 2:15 ላይ በቀይባህር አካባቢ በተነሳው 5.6 magnitude (መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቅጥ * በትግራይ ክልል (መቀሌ፣አዲግራት.... እና ሌሎችም አካባቢዎች) * በኤርትራ (ምፅዋ) * በሱዳን ተሰምቷል::

ሸዋሮቢት‼️‼️ ትላንት ምሽት በሸዋሮቢት ከተማ 2:30 ላይ የጀመረው ተኩስ እስከ ሌሊቱ 8:00 የቀጠለ ቢሆንም ፡ከስምንት ሰአት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት የተኩስ ድምፅ በከተማዋ አይሰማም
ሸዋሮቢት‼️‼️ ትላንት ምሽት በሸዋሮቢት ከተማ 2:30 ላይ የጀመረው ተኩስ እስከ ሌሊቱ 8:00 የቀጠለ ቢሆንም ፡ከስምንት ሰአት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት የተኩስ ድምፅ በከተማዋ አይሰማም‼️ ተኮሱ በ 04 ቀበሌ በተለምዶ ቀወት ፍርድ ቤት አከባቢ የተጀመረ ቢሆንም አድማሱን በማስፋት ወደ ሌሎችም ቀበሌዎችም ጥይት እንደ ዝናብ ሲዘንብ አድሯል። በዚህም የተነሳ ቀወት ፍርድ ቤት አከባቢ አንድ የአእምሮ በሽተኛ፡ቀቦ ጅረት አከባቢ ደግሞ ሽንቱን ሊሸና ወደ ውጪ የወጣ ግለሰብ ከፀጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተገድለዋል ፡እንዲሁም ዋንዛ አንድ ጎልማሳ ተገድሏል።ወደ ራሳ እና መርዬ የሚወስደው መንገድ፡ከሸዋሮቢት ወደ ዙጢ እና ከሸዋሮቢት ወደ ዋንዛ እና አዲስ አበባ የማወስደው መንገድ  ተዘግተዋል። ከተማዋ ላይ በጥቂቱም ቢሆን እንቅስቃሴ አለ። ገበሬዎች ወደ ማሳ እንዳይሄዱም ክልከላ እየተደረገባቸው ይገኛል ሲሉ የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል። ምንጭ👉@ayuzehabeshaofficial

ሸዋሮቢት መንገድ ዝግ ነው‼️ መንገዱ የተዘጋበት ምክንያት ደግሞ ትላንት ማታ በ04 ቀበሌ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ነው። በዚህ የተኩስ ልውውጥ በርካታ ጉዳት ደርሷል። መንገዱ እንዲዘጋ የተደረገው በ
+1
ሸዋሮቢት መንገድ ዝግ ነው‼️ መንገዱ የተዘጋበት ምክንያት ደግሞ ትላንት ማታ በ04 ቀበሌ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ነው። በዚህ የተኩስ ልውውጥ በርካታ ጉዳት ደርሷል። መንገዱ እንዲዘጋ የተደረገው በመከላከያ ሠራዊት ነው።

#ሰበር❗❗ በሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ከተማ በዚህ ሰዓት ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ እየተሰማ ይገኛል።

ጎንደር❗❗ ዛሬ በደንቢያ ወረዳ ጯሂት ወረዳ ሰመርቻ በተባለ አካባቢ ላይ በተነሳ የፋኖ እና መከላከያ ግጭት ብዙ ሰው እየተሰዋ መሆኑን ነው የአዩዘሀበሻ ምንጮች የገለፁት።

ያነገባችሁት መሳሪያ ለማንነታቹሁ፣ ለመብታችሁና ለፍትህ እንደሆነ ማሳያ ምስክር ነው። ተከዜን ተሻግሮ ዳግም ለወረራ የሚመጣን ዳግም ወደ ፈተና የማያስገባን አካል ካልሆነ በስተቀር ሌላውን አንታገስም
+4
ያነገባችሁት መሳሪያ ለማንነታቹሁ፣ ለመብታችሁና ለፍትህ እንደሆነ ማሳያ ምስክር ነው። ተከዜን ተሻግሮ ዳግም ለወረራ የሚመጣን ዳግም ወደ ፈተና የማያስገባን አካል ካልሆነ በስተቀር ሌላውን አንታገስም ። ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ዘቦች ምረቃ ላይ የተናገረው❗

የትግራይ ብሔራዊ ክልል ጊዜያዊ ፕረዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ወደ አሜሪካን ለመሄድ ኤርፖርት እያሉ "ከሀገር አትወጡም" እንደተባሉና በዚህም ከጠ/ሚ አብይ አህመድና ከካቢኔዎች ጋር በተደረገ ውይይትና
የትግራይ ብሔራዊ ክልል ጊዜያዊ ፕረዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ወደ አሜሪካን ለመሄድ ኤርፖርት እያሉ "ከሀገር አትወጡም" እንደተባሉና በዚህም ከጠ/ሚ አብይ አህመድና ከካቢኔዎች ጋር በተደረገ ውይይትና ክርክር ከሀገር እንደወጡ ተናግረዋል። እኔ ከሀገር እንዳልወጣ የሚፈልጉ ሰዎች በኤርፖርት ነበሩ ብለው ገልፀዋል።

ወልቃይት‼️ "በወልቃይት የተከዜ የሰላም ዘብ ጦር ተመሰረተ፣ ኮረኔል ደመቀ ዘውዱ ለአማራነት እንሰዋለን ብሏል" በዛሬው ዕለት ሐምሌ 16/2015 ዓ.ም. በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁመራ ከ
+5
ወልቃይት‼️ "በወልቃይት የተከዜ የሰላም ዘብ ጦር ተመሰረተ፣ ኮረኔል ደመቀ ዘውዱ ለአማራነት እንሰዋለን ብሏል" በዛሬው ዕለት ሐምሌ 16/2015 ዓ.ም. በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁመራ ከተማ የአገር አለኝታ የሆኑ የአካባቢውን ፡ ሰላምና ደህንነት ጠባቂ እንዲሆኑ ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ የሰላም አስከባሪዎች ተመርቀዋል። በዚህ አማራነት ከፍ ብሎ በታየበት የምርቃት ስነስርዓት የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ በማንነቱ የማይደራደር ክብሩን ለማስጠበቅ ማንነቱን ለማስከበር አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል እንደሚገደድ በአፅንዖት ተነስቷል። የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ አማራነት ከጥንት ታውቆ የኖረ ለዘመናት ከጎንደር ማንነት ጋር የተሰናሰነ ስነልቦና ያለው ኩሩ ደፋር ህዝብ ሲሆን ያለፍላጎቱ የባዕድ ማንነት እንዲቀበል የተሞከረው ሴራ ከ 30 ዓመት ሙከራ በኋላ ከሽፎ በትግሉ ማንነቱን ማስከበር የቻለ የአማራ ዘር ግንድ የአማራ መፍለቂያ ምድር ነው። የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ፍትሐዊ ጥያቄ የመመለስ ጉዳይ ኢትዮጵያ እንደ ሃገር የመቀጠል እና ያለመኖር አንኳር የፖለቲካ ውሳኔ የሚጠብቅ ቁጥር አንድ የሃገሪቱ አንገብጋቢ አጀንዳ ነው። በዛሬው ዕለት በተከናወነው የምርቃት ስነስርዓት  ከአማራ ክልል የመጡ ከፍተኛ ሐላፊዎች የተገኙ ሲሆን ለተመራቂዎች ሽልማትና ሰርተፊኬት ከዞኑ ምክትል አስተዳዳሪና የሰላምና ፀጥታ ሐላፊ ኮሎኔል ደመቀ ጋር በመሆን አበርክተዋል።

ጌታቸው ረዳ በአሜሪካ ዴንቨር ያደረገው ንግግር‼️ "ትግራይ ላይ የተደረገው ጦርነት በ”design” የተደረገ ነው አማራን አፋር ከተደረገው እይወዳደርም። መከላከያ በወልቃይትና ራያ የአማራ አስተዳደር
ጌታቸው ረዳ በአሜሪካ ዴንቨር ያደረገው ንግግር‼️ "ትግራይ ላይ የተደረገው ጦርነት በ”design” የተደረገ ነው  አማራን አፋር ከተደረገው እይወዳደርም። መከላከያ በወልቃይትና ራያ የአማራ አስተዳደር መዋቅሮችን የማፍረስ ግዳጅ ተሰጥቶት እየሰራ ነው ስራውን ጀምሯል  In principle ፌደራል መንግስት ግዛቶቹን ለመመለስ ተስማምቷል። በብዙ እስር ሽዎች የሚቆጠር ሰራዊት አለን" ብለዋል።

ሰበር ዜና ‼️ የወልዲያው ተኩስ ገብርኤል አካባቢ በሚንቀሳቀሱ የፋኖ አባላት እና የመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል እንደሆነ ከነዋሪዎቹ የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል። አሁንም ተኩሱ ይሰማል፣ከየት አቅጣጫ እንደተተኮሰ መለየት ባይቻልም የመድፍ ድምፅም ሰምተናል ብለዋል። አሁን ላይ ከባድ የተኩስ ልውውጥ ነው ያለው። ሰላምን ያምጣልን🕊 ምንጭ👉@ayuzehabeshaofficial

ወልዲያ‼️ በወልድያ ከተማ ፒያሳ አካባቢ ከደቂቃዎች በፊት ድሽቃን ጨምሮ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ምንጮች ገልጸዋል። አሁንም ድረስ አልፎ አልፎ ይሰማል። ዝርዝር መረጃ እንደደረሰ ይቀርባል(አዩዘሀበሻ)።

በሰሜን ሸዋ ዞን መረሀቤቴ ወረዳ  ቁጥራቸው በጣም ብዙ መከላከያ  ሰራዊት ስፖርት በመሥራት ላይ እያሉ ሙሉ በሙሉ  በሚባል ደረጃ በቦምብእና በክላሽ መገደላቸው ታውቋል። ቁጥራቸውም እስከ 50 ይደርሳል ሲሉ ምንጮች ገልጸዋል።

አሉላ ሰለሞን ከአንድ ሰዓት በፊት ለፌስቡክ ጓደኞቹ በትግርኛ ያጋራውን ተስፋ መቁረጥ የታየበት መልእክት ተርጉመነዋል። #ባለፈው ሁለት አመት ከዝያ በላይ የትግራይ ጆኖሳይድ የማጋለጥ ብልህነት ፡ ምን
አሉላ ሰለሞን ከአንድ ሰዓት በፊት ለፌስቡክ ጓደኞቹ በትግርኛ ያጋራውን ተስፋ መቁረጥ የታየበት መልእክት ተርጉመነዋል። #ባለፈው ሁለት አመት ከዝያ በላይ የትግራይ ጆኖሳይድ የማጋለጥ ብልህነት ፡ ምንአልባት ለቀጣይ ለሚካሄደው ፍትሕና ተጠያቂነት ስኬቶች ለማምጣት የራሱ አስተዋጽኦ ያደርጋል ተብሎ ተስፋ የተደረገበት የተጋሩ ዲያስፖራ ትግል ፡ አሁን በውጭ እና በውስጣዊ ሴራ (እርስ በራስ መናቆር ስም ማጥፋት ጨምሮ ) በጣም ላልተዋል ወይም ለዘላለም እንዳይነሳ ተደርጎ ተሰብሯል ።

ግድያ‼️ የደቡብ ጎንደር ዞን ወረታ ከተማ ፖሊስ አዛዥ የነበሩት መልኬ ጤናው በአልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመተው ህይወታቸው ማለፉን የመረጃ ምንጮቹ ገልፀዋል።
ግድያ‼️ የደቡብ ጎንደር ዞን ወረታ ከተማ ፖሊስ አዛዥ የነበሩት መልኬ ጤናው በአልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመተው ህይወታቸው ማለፉን የመረጃ ምንጮቹ ገልፀዋል።

በሞተ ሰው አበል ተወራረደ‼️🙉 በአማራ ክልል አዊ ዞን የአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ደሳለው ዋሲሁን በየካቲት ወር 2015 ከዚህ አለም በሞት በተለዩት
+2
በሞተ ሰው አበል ተወራረደ‼️🙉 በአማራ ክልል አዊ ዞን የአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ደሳለው ዋሲሁን  በየካቲት ወር 2015 ከዚህ አለም በሞት በተለዩትና ቀድሞ የተቋሙ የሂሳብ ሰራተኛ በነበሩት  በአቶ ስሜነህ ይግዘው  ስም  5070 / አምስት ሺህ ሰባ / ብር አበል በግንቦት 16/ 2015  ዓ/ም  ፈርሞ አውጥቶ መብላቱን ሾልኮ የደረሰኝ  ማስረጃ ያመለክታል። ማስረጃ መስረት ሟች አቶ ስሜነህ ይግዘው ስም ተፈርሞ በሀላፊው በአቶ ደሳለው ዋሲሁን ስም ፀድቅ 5070 ብር የወጣ መሆኑን ያሳያል። አበል ፎርሙ አንደሚታየው ሰውየው  ባህርዳር እንደሄደና ለ13 ቀን ማለትምከ1/06/2015 ዓ/ ም እስከ 14/06/2015 ድረስ  ለመንግስት ስራ ጉዳይ አንደቆዬ ተደርጎ አበል ተስርቶ በቀን 16/09/2015 ገንዘቡ ወጪ ተደርጎ ወቷል። ስለዚህ ሰውየው በህይወት በሌለ ግለሰብ ስመ 5070 ብር ወጪ አደርጎ ወስዷል። ምንጭ👉@ayuzehabeshaofficial