en
Feedback
Anchor Media -አንከር ሚዲያ

Anchor Media -አንከር ሚዲያ

Open in Telegram

ለፈጣን መረጃ የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ፣ትክክለኛው የአንከር ሚዲያ የቴሌግራም ቻናል❗

Show more
Ethiopia9 274The category is not specified
2 305
Subscribers
-424 hours
-167 days
-16530 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+20
in 0 channels
November '240
in 0 channels
Get PRO
October '240
in 0 channels
Get PRO
September '24
+3
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '23
+83
in 0 channels
Get PRO
November '23
+140
in 0 channels
Get PRO
October '23
+331
in 0 channels
Get PRO
September '23
+199
in 0 channels
Get PRO
August '23
+380
in 0 channels
Get PRO
July '23
+411
in 0 channels
Get PRO
June '23
+1 159
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 December0
19 December0
18 December0
17 December0
16 December0
15 December0
14 December+1
13 December+1
12 December+2
11 December+4
10 December+5
09 December+7
08 December0
07 December0
06 December0
05 December0
04 December0
03 December0
02 December0
Channel Posts
ወደ ከሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ወደ አዲስ አበባ መግባት ተከልክሏል። ለኢሬቻ በዓል ስጋት ስላለ ነው ተብሏል።

2
ደራ❗❗ ከትናንት ጀምሮ በደራ ወረዳ የኦነግ (ሸኔ) ጥምር ሀይል የአማራ ተወላጆች ላይ ጥቃት ከፍቷል ሲሉ ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። በትናንትናው ዕለት ቆሮ፣ግንደ በርበሬ፣ ራቾ የሚባሉ የገጠር ቀበሌዎች
ደራ❗❗ ከትናንት ጀምሮ በደራ ወረዳ የኦነግ (ሸኔ) ጥምር ሀይል የአማራ ተወላጆች ላይ ጥቃት ከፍቷል ሲሉ ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። በትናንትናው ዕለት ቆሮ፣ግንደ በርበሬ፣ ራቾ የሚባሉ የገጠር ቀበሌዎችን የገበሬውን ቤትና ንብረት በእሳት አጋይተውታል። በዛሬው ዕለት ደግሞ ሰለልኩላ ፣ ጨካና ሳላይሽ የተባሉ ከተሞችን ና በአካባቢው የሚገኙትን ቀበሌዎች በከባድ መሳሪያ እያወደሙት ይገኛሉ ብለዋል። "በአካባቢው የመንግሥት የፀጥታ ሀይል የለም" የሚል ጥያቄ አንስቼላቸው "በአካባቢው የነበረው የመከላከያ ሰራዊት ሌሊቱን ጠፍቶ አድሯል ብለዋል። በአካባቢው አሁን ላይ እየተከላከለ ያለው ሚሊሻው ብቻ ነው ሲሉ ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። በአስቸኳይ የመንግሥት የፀጥታ ሀይል ወደ ስፍራው እንዲንቀሳቀስ ጠይቀዋል። @ayuzehabeshaofficial
0
3
በፍኖተ ሰላም ሆስፒታል "ፋኖን ታክማላችሁ" በሚል በደረሰባቸው እንግልት ሆስፒታሉና ሀኪሞቹ ስራ አቆሙ። የአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ፍኖተ ሰላም በተደጋጋሚ በነበረ ውግያ፣ ባለመረጋጋቱ እና ባለሙያዎች በደረሰባቸው ጫና ምክንያት በከተማዋ ያለ ሆስፒታል ሥራ ማቆሙ ተነግሯል። ባለፉት ሳምንታት በመከላከያ ሠራዊት እና በፋኖ መካከል በክልሉ ተባብሶ በቀጠለው ውግያ ምክንያት፣ በተለያዩ አካባቢዎች የሕክምና አገልግሎት መስጫ ተቋማት ላይ ጫና መፈጠሩ ይታወቃል። ለአብነትም በወልዲያ፣ በጎንደርና በፍኖተ ሰላም የመከላከያ ሰራዊቱ በሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ ታካሚዎችን አለም አቀፍ ህግን በተጣረሰ መልኩ ህክምናቸውን ዘቋርጦ በማስወጣት ሲረሽን፣ ሲደበድብና ሲያስር እንደነበር ተገልጿል። በጎንደር እና በፍኖተ ሰላም ከተማዎች የሚገኙ ሆስፒታሎች በሚፈጠርባቸው ወከባ እና በሠራተኞች ላይ በደረሰ ጫና ምክንያት የዕለት ከዕለት ሥራቸውን በተገቢው ሁኔታ ማከናወን ከማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን የሆስፒታሎቹ ባለሙያዎች ይናገራሉ። በክልሉ ውስጥ ውግያዎች መካሄድ ከጀመሩ በኋላ ተደጋጋሚ ጥቃቶች እና ውግያዎች ባጋጠማት የፍኖተ ሰላም ከተማ ውስጥ የሚገኘው ሆስፒታል ሠራተኞች፣ በመከላከያ ሰራዊቱ “የፋኖ ሃይሎችን ታክማላችሁ” የሚል ጫና እየደረሰባቸው መሆኑን ነግረውኛል ሲል የዘገበው ደግሞ ቢቢሲ ነው። ተመሳሳይ ጫና እንዳለባቸው የተናገሩ የጎንደር ሆስፒታል ባለሙያዎችም የተፈጠረውን የአቅርቦት ችግርን ጨምሮ በመከላከያው በገጠማቸው ጫና ምክንያት በሕክምና እርዳታ መዳን የሚችሉ ህሙማን ሕይወታቸውን ማጣታቸውን አስረድተዋል። በተለይ በፍኖተ ሰላም በባለሙያዎች ላይ ካለው ጫና ባሻገር በአሁኑ ጊዜ ሆስፒታሉ መደበኛ ሥራውን እንዳቆመ ማንነታቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ እና ለጊዜው ከአካባቢው ሸሽተው ያሉ የሆስፒታሉ ሠራተኛ ተናግረዋል። በፍኖተ ሰላም እና በአካባቢው ለሳምንታት ዘልቆ የነበረውን ግጭት ተከትሎ መብራት ተቋርጦ በጄኔረተር እየታገዙ ለቀናት ሕክምና ይሰጡ እንደነበር እኚህ የሆስፒታሉ ሠራተኛ ገልጸዋል። ሆኖም ግን “ጄኔሬተሩ በከባድ መሣሪያ በመመታቱ ሥራው እንዲቆም ምክንያት ሆኗል” በማለት ሆስፒታሉ የሕክምና አገለግሎት መስጠት ለማቆም መገደዱን ተናግረዋል። በተጨማሪም “ሽፍታ እያከማችሁ ነው” በማለት ዛቻ እንደሚያደርሱባቸው የተናገሩት የሆስፒታሉ ሠራተኛ፣ በከተማው በተካሄደው ጦርነት የተጎዱ “ሰላማዊ ሰዎችንም እንዳናክም ተደርገናል” ይላሉ። “እኛ የሕክምና ባለሙያዎች ነን፣ ሥራችን ሕሙማንን ማከም ነው። ከየትኛውም አካል ጋር ውግንና የለንም ብለን መልስ በምንሰጥበት ጊዜ የምናገኘው ምላሽ ማስፈራራት ነው” ብለዋል። በዚህም ሳቢያ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች ሥራ በማቆማቸው የሕክምና አገለግሎት መቋረጡን ሌላኛው ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈቀዱ ሠራተኛ ገልጸዋል። ባለሙያዎቹ እንደሚሉት የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ከባለፈው ሳምንት ቅዳሜ መስከረም 12/2016 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ማቆሙን እና ከ120 በላይ ሠራተኞቹ መበተናቸውን ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት ከከተማው ርቀው የሚገኙት የሕክምና ባለሙያ እንደሚሉት ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ማታ ለሕክምና ገብተው “ቀዶ ሕክምና የሚያደርግ ሐኪም በመጥፋቱ አርብ ጠዋት ሁለት ወላድ እናቶች ሕይወታቸው አልፏል” ብለዋል። ይህንን የሁለት እናቶች መሞትን በተመለከተ ሌላኛው የሆስፒታሉ ባለሙያም አረጋግጠዋል። እስከ እሁድ [መስከረም 13/2016 ዓ.ም] ድረስ በቦታው እንደነበሩ የተናገሩት የሕክምና ሙያተኞቹ፣ በወቅቱ “ወደ ሆስፒታሉ መሄድ አስፈሪ በመሆኑ፣ ከዚያ በኋላ ማንም ተመልሶ አልሄደም” ብለዋል። አንደኛው የሆስፒታሉ ሠራተኛ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ቆስለው በሆስፒታሉ ይታከሙ የነበሩ ወንዶችን እየመረጡ “የፋኖ ታጣቂ ናችሁ” በማለት ያንገላቷቸው እንደነበርና ይዘዋቸው የሄዱም እንዳሉ ባለሙያዎቹ ተናግረዋል። እንግልቱ በነዋሪዎች ላይም እንደሚፈጸም የተናገሩት የሕክምና ባለሙያዎቹ “የሚፈጸመው ግፍ እና በደል ከቃላት በላይ ነው፣ ወደፊት ሲወጣ የኢትዮጵያ ሕዝብ የሆነውን የሚያይበት ዕድል ይኖራል” ይላሉ። ፍኖተ ሰላም አሁን መሬት ላይ ከሚፈፀምባት ግፍ ባለፈ ከሳምንታት በፊት ከሰማይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በርካታ ሰላማዊ ነዋሪዎቿን በግፍ አጥታለች። በተመሳሳይ ባለፈው ሳምንት በጎንደር ከተማ ያገረሸውን ግጭትን ተከትሎም የሆስፒታል ሠራተኞች ላይ “ዛቻ እና እንግልት መድረሱን” እንዲሁም ታካሚዎች በፀጥታ ኃይሎች ተይዘው መወሰዳቸውን የሆስፒታል ምንጮች ገልጸዋል። አሁን ባለው ሁኔታ ስሜ ቢጠቀስ ችግር ይደርስብኛል ያሉ የጎንደር ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያ፣ ባለፈው እሁድ በከተማዋ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በሐኪሞች እና በታካሚዎች ላይ “ያልተገባ ድርጊት ፈጽመዋል” በማለት ከሰዋል። በጎንደር ከተማ አዘዞ በሚገኘው አይራ ሆስፒታል “ሁለት ተረኛ ሐኪሞችን ደብቃችሁ የምታክሟቸውን ፋኖዎች አምጡ” በማለት ለሰዓታት እንዳንገላቷቸው እና ከዚያም በኋላ አንደኛውን የሕክምና ባለሙያ ለብቻው አግተው በመውሰድ ካቆዩት በኋላ ማታ ላይ እንደለቀቁት የሆስፒታል ምንጫችን ገልጸዋል። ቸቸላ ሆስፒታል [ዋናው የጎንደር ሆስፒታል] “አራት ታካሚዎችን ከአልጋ አስነስተው ወስደዋቸዋል” የሚሉት የሕክምና ባለሙያው፣ “አብዛኞቹ በተባራሪ ጥይት ነው የተመታነው ቢሉም ፋኖ ወይም የፋኖ ደጋፊ ናችሁ” በሚል በመኪና ጭነው ወስደዋቸዋል” ብለዋል።
0
4
ጎንደር የሆነው ይህ ነው። ፋኖ ይህን ኦፕሬሽን ካካሄደ በኋላ ከተማዋን ለቆ እየወጣ ነው። አራት የፓትሮል መኪና ተቃጥሏል። 3ኛ እኛ 6ኛ ፖሊስ ጣቢያ ተሰብሮ መሳሪያ በፋኖ ተወስዷል። እስረኛ ፋኖዎች+4
ጎንደር የሆነው ይህ ነው። ፋኖ ይህን ኦፕሬሽን ካካሄደ በኋላ ከተማዋን ለቆ እየወጣ ነው። አራት የፓትሮል መኪና ተቃጥሏል። 3ኛ እኛ 6ኛ ፖሊስ ጣቢያ ተሰብሮ መሳሪያ በፋኖ ተወስዷል። እስረኛ ፋኖዎችን አስለቅቀዋል።
0
5
https://youtu.be/BFWs6njPK6c?si=cwyASRdjjB57_7Vw
0
6
አንዳርጋቸው ጽጌ "ፋኖ የደህንነት ሥጋት ነው" ሲል የሰራው ዶክመንት ነው። ይመልከቱት ያጋሩት።+1
አንዳርጋቸው ጽጌ "ፋኖ የደህንነት ሥጋት ነው" ሲል የሰራው ዶክመንት ነው። ይመልከቱት ያጋሩት።
0
7
ሰበር❗❗ ማየት ለምትፈልጉ ከስር ባለው ሊንክ ግቡ👇👇👇 https://t.me/ayuzehabeshaofficial/14314?single https://t.me/ayuzehabeshaofficial/14314?single
0
8
የዉጊያ መረጃ❗ በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እንደ አዲስ  አፍላ ውጊያ የተጀመረባቸው ቦታዎች የሚከተሉት ናቸው። ቡሬ ‼ ፍኖተ ሰላም ‼ አማኑኤል ‼ ደንበጫ ‼ ደጋ ዳሞት፣ ፈረስ ቤት ‼ ደብረ ማርቆስ ‼ ሸዋሮቢት  ‼ ቋሪት ‼ አሳዛኝ ነው😥 ምንጭ❗👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
0
9
ሰበር ዜና! ከፍተኛ ወታደራዊ ጠቀሜታ አላቸው የሚባሉት አቦሀይ ጋሪያ እንዲሁም የዞብል እና የራማ ተራራዎች በምስራቅ አማራ ፋኖ ቁጥጥር ስር መግባታቸው ተሰምቷል። የራያ ቆቦ ወረዳ ካሉት አርባ አምስት ቀበሌዎች መካከል ከሮቢት እና ከጎብየ እንዲሁም ከከፊል የቆቦ ከተማ አከባቢዎች በስተቀር ቀሪው የወረዳው ቀበሌዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባታቸውን ነው ከፋኖ አመራሮች ለማረጋገጥ ችለናል። ከቀመሌ ተክለ ሀይማኖት እስከ ጠበለት፣ ከአዲስ ቅኝ እስከ ጎለሻና ጥሙጋ ዙሪያን ጨምሮ ከተኩለሽ እስከ ገደባ፣ ከወንዳይ እስከ አቡሃይ ጋሪያ፣ ከዲኖ እስከ አማያ፣ ከበዋ ሚካኤል እስከ ንጉስ ጋሌ አቦ ድረስ እንዲሁም ከቀዩ ጋሪያና ከዲቢ እስከ ራያ ወርቄ ድረስ በምስራቅ አማራ ፋኖ ቁጥጥር ስር ገብተዋል። የአገዛዙ ወታደሮች ሰሞኑን ከቆቦ ከተማ በቅርብ ርቀት በሆርማት ወንዝ አከባቢ በነበረ ውጊያ በፋኖ የወደሙባቸውን አንድ ኦራልን ጨምሮ ፔምፔ በመባል የሚታወቀው ብረት ለበስ ወታደራዊ ተሽከርካሪን ቅሪተ አካል ህዝቡ እንዳያይባቸው መደበቃቸውን ነው የገለፁት።
0
10
Is this really done in Ethiopia? Join now👉@ayuzehabeshaofficial
Is this really done in Ethiopia? Join now👉@ayuzehabeshaofficial
0
11
ቆቦ❗❗ ትናንት ለሊት 11:00 ጀምሮ በቆቦ ከተማ ዙሪያ ራያ ቆቦ ወረዳ ላይ በዞብል፣ሮቢት፣አራዱም: ቀመሌ ተክለ ሀይማኖት፣ ካራይላ እና በዋ በዋና ጮቢ አካባቢዎች ሲካሄድ የነበረው ውጊያ ዛሬ ከሌሊ
ቆቦ❗❗ ትናንት ለሊት 11:00 ጀምሮ በቆቦ ከተማ ዙሪያ ራያ ቆቦ ወረዳ ላይ በዞብል፣ሮቢት፣አራዱም: ቀመሌ ተክለ ሀይማኖት፣ ካራይላ እና በዋ በዋና ጮቢ አካባቢዎች ሲካሄድ የነበረው ውጊያ ዛሬ ከሌሊቱ 10:00 በኋላ መቆሙን በስፍራው የሚገኙ የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል። አክለውም በቆቦ ከተማ አልፎ አልፎ የተሽከርካሪና የሰው እንቅስቃሴ አለ ሲሉ ገልፀዋል። ምንጭ:-👉አዩዘሀበሻ
0
12
ከ15 ወጣቶች ተገድለው ተገኙ❗❗ በሰሜን ሸዋ ዞን በአንፆኪያ ገምዛ ወረዳ ከመኮይ ወደ ግሼራቤል በሚያስወጣው መንገድ ልዩ ስሙ መሳል በሚባል ቦታ  ጳጉሜ 6 ከ15 በላይ ወጣቶች መገደላቸው ታውቋል። ትናንት ቀብራቸው ተፈፅሟል ተብሏል። ይህ የሆነው ሰሞኑን በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የደፈጣ ጥቃት ከተፈፀመ በኋላ ነው ብለዋል። የተገደሉት ወጣቶች የታጠቁ የፋኖ አባላት ይሁኑ አይሁኑ ለጊዜው ማረጋገጥ አልተቻለም። ምንጭ👉@ayuzehabeshaofficial
0
13
ይህ የአገዛዙ ሰራዊት ምርኮኞች ናቸው:: በደጋ ዳሞት ምዕራብ ጎጃም::
ይህ የአገዛዙ ሰራዊት ምርኮኞች ናቸው:: በደጋ ዳሞት ምዕራብ ጎጃም::
0
14
ጎንደር❗ በምዕራብ ጎንደር ደንቢያ ከጯሂት-ዳርጌ በሚወስደው መንገድ ልዩ ስሙ ጓርሄ በሚባል ቦታ ፋኖን ለማደን በሚል  ሲንቀሳቀሱ በነበሩ የሚሊሻ እና የፖሊስ አባላት ላይ ትናንት በደረሰ የደፈጣ ጥቃት 17 የሚሆኑ የሚሊሺያ እና የፖሊስ አባላት መሞታቸውን የመረጃ ምንጮቼ ገልፀዋል። ምንጭ👉@ayuzehabeshaofficial
0
15
የንፁሃን እልቂት❗❗😥👇 ከትናንት በስተያ በሰሜን ሸዋ ዞን አንፆኪያ ገምዛ ወረዳ ማጀቴ ከተማ ዙሪያ አሳዛኝ ዜና ተሰምቷል። ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ለሊት 11:00 ጀምሮ እስከ 5:00 ድረስ ከፍተ
የንፁሃን እልቂት❗❗😥👇 ከትናንት በስተያ በሰሜን ሸዋ ዞን አንፆኪያ ገምዛ ወረዳ ማጀቴ ከተማ ዙሪያ አሳዛኝ ዜና ተሰምቷል። ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ለሊት 11:00 ጀምሮ እስከ 5:00 ድረስ ከፍተኛ ውጊያ መኖሩን እና ተኩሱ ከ5 ሰዓት በኋላ መቆሙን መዘገቤ ይታወሳል። ምንም ተኩስ በሌለበት ከሰዓት በኋላ ግን አሳዛኝ ጭፍጨፋ ተፈፅሟል። ልዩ ስሙ ቁርቁር እና ወርልድ ቪዥን አካባቢ ከ20 በላይ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች መጨፍጨፋቸውን ገልፀው ትናንት 13 የክርስትና እምነት ተከታይ የሆኑ የተቀበሩ ሲሆን 6 ደግሞ የሙስሊም እምነት ተከታዮች ስርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል ሲሉ የአይን እማኞች ገልፀውልኛል። ሌሎች የጠፉ ሰዎችም አሉ ያሉት ነዋሪው የሟቾች ቁጥር ሊጨምር ይችላል ብለዋል። አሁን ላይ አካባቢው ላይ ያለውን ሁኔታ ለመግለፅ ይቸግራል ብለዋል(አዩዘሀበሻ)። Join now👉@ayuzehabeshaofficial
0
16
ሰበር❗❗ ፊልድ ማርሺያል ብርሃኑ ጁላ ከትናንት በስተያ ወደ ደቡብ አፍሪካ አቅንተዋል። ዋነኛው የጉዟቸው አላማ ደግሞ ሰሞኑን በተደረገው ግምገማ መከላከያ ሠራዊት የከባድ ተተኳሽ በመጨረሱ በግዥ እና በብድር ለማግኘት ነው ተብሏል።
0
17
አሁናዊ መረጃዎች❗❗ 👉ዛሬ በሰሜን ሸዋ ዞን አንፆኪያ ገምዛ ወረዳ ማጀቴ ዙሪያ ለሊት 10:00 ጀምሮ የተኩስ ልውውጥ እየተሰማ ይገኛል። በከተማዋ በሬ ተራ ፣ ቁርቁር ፣ በጃራ ወንዝ ፤ የአማራ ልዩ ሀይል ካምፕ ወይም ወርልድ ቪጅን እና በወርካ አማኑኤል ተራራማው ስፍራዎች ውጊያ የሚደረግባቸው አካባቢዎች ናቸው ሲሉ ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። 👉ከላሊበላ ወደ ሰቆጣ በሚወስደው መንገድ ላይ እንዲሁ በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ትናንት የደፈጣ ጥቃት ተፈፅሟል፣በዚህ ቦታ የደፈጣ ጥቃት እየተበራከተ መጥቷል። 👉በምዕራብ ጎጃም አዴት ዛሬም የተኩስ ልውውጥ ይሰማል ብለዋል። 👉በምዕራብ ወሎ መካነሰላም ትናንት ከፍተኛ ውጊያ እንደነበር እና በርካታ ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል። መካነሰላም ከተማ ግማሹ በፋኖ ግማሹ ደግሞ በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር መሆናቸውን አክለው ገልፀዋል። አዩዘሀበሻ Join አድርጉ👉@ayuzehabeshaofficial
0
18
የምስራቅ አማራ ፋኖዎች ስኬታማ ኦፕሬሽን ፈፀሙ! የምስራቅ አማራ ፋኖ አሳምነው ብርጌድ አመርቂ የሆነ የ1 ስዓት አስገራሚ ኦፕሬሽን በላስታ ላሊበላ ፈፅሟል። ነገሩ እንዲህ ነው:- ባለፈው ቀን በላስታ ወረዳ ብዙዎች በመከላከያ ሰራዊት ሲረሸኑ ብዙዎቹ ደግሞ ከፋኖ ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ወደ አልታወቀ ስፍራ ተወስደዋል። በዚህ የተበሳጩት የምስራቅ አማራ ፋኖ አሳምነው ብርጌድ ፋኖዎች ለቀናት ጥናት ሲያደርጉ ሰንብተው ገነተማርያም አካባቢ ዝሃ በሚባል ቦታ ላይ መከላከያ ሰራዊት በ8 ኦራል ተጭኖ ከወልደያ መስመር እየመጣ እንደሆነ ይነገራቸዋል። ይሄን የሰሙት ፋኖዎቹ ዝሃ መሳለሚያው አካበቢ አድፍጠው መጠባበቅ ይጀምራሉ። የተወሰኑት ስናይፐርና ብሬን አጥምደዋል። የተወሰኑት ደግሞ F1 ጠምደው እየጠበቁ ነው። ክላሽ የታጠቁትም ቦታ ቦታ ይዘዋል። በዚህ መሀል መኪናው እየተክለፈለፈ መጥቶ ቀለበት ውስጥ ገባ። ይህኔ F1 የታጠቁ ፋኖዎች መኪኖችን  አነጣጥረው መምታት ጀመሩ። ከመኪኖች ላይ ለማምለጥ የሚሞክሩትን የጥላት ኃይሎች ስናይፐርና ብሬን የታጠቁ ፋኖዎች ለቀማ ጀመሩ። ክላሽ የታጠቁ ፋኖዎች የተራረፈውን ኃይል እያለሙ ግንባር ግንባሩን እየበረቀሱ ጣሉት። ፋኖዎቹ በ8 መኪና ሲግተለተል የመጣውን የጥላት ኃይል 1:00 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ወደ አመድነት ቀየሩት። የጥላትን ትጥቆች ታጥቀው አንድም ፋኖ ሳይቆስልና ሳይሞት ከአካባቢው ተሰውረዋል።
0
19
ደቡብ ጎንደር፥ ደበረ ታቦር፡ እስቴ፡ እብናትና በሌሎች አከባቢዎች እየሆነ ያለው ፍጹም ዘግናኝ ነው። ይህን ሰራዊት የኢትዮጵያ ነው ብሎ አፉን ሞልቶ የሚናገር ካለ ደቡብ ጎንደር እየሆነ ያለውን እንዲጠይቅ እመክረዋለሁ። ሴቶች እየተደፈሩ ነው፥ ወንዶች ብልታቸው እየተቆረጠ ከፍተኛ ድብደባ እየተፈጸመባቸው ነው፥ በየመንገዱ አስክሬን ወድቋል፥ በየቤቱ ወጣቱን መረሸን በስፋት ቀጥሏል፡ ነዋሪው ተፈናቅሏል፥ ''የፋሺስት ኢጣሊያን ጦር ቢመጣም እንዲህ አያደርግም'' አሉኝ አንድ ነዋሪ። ይዘገንናል። በጎጃም ቲሊሊም ሰሞኑን በገጀራ ጭምር ወደ 10 የሚጠጉ ነዋሪዎች ተጨፍጭፈዋል። የአገዛዙ ሰራዊት የዘር ማጥፋት እየፈጸመ ነው። ይሄን ሰራዊት የኢትዮጵያ ነው አትበለኝ!!
0
20
አሳዛኝ ዜና❗❗እንሳሮ❗❗ በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ አዲሱ ሰፈር 15 ወጣቶች እጅ እና እግራቸው ታስሮ በጥይት ተገድለዋል ተብሏል። ይህ ድርጊት የአካባቢውን ሕዝብ አስቆጥቷል ተብሏል። በዚህም በከተማዋ ዛሬ እንቅስቃሴ ዝግ ነው ብለዋል። ምንጭ👉@ayuzehabeshaofficial
0