239
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ቀን፦ 3/13/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኮሌጁ ሰራተኞች
ዘይት ነገ (በ04/13/2015 ዓ.ም) ግቢ ስለሚገባ ከነገ ጀምራችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ማኅበሩ
ቀን: 11/07/2015
ለኮሌጃችን ሰራተኞች በሙሉ
የኮሌጃችን የቅየሳ ትምህርት ክፍል አሰልጣኝ የሆኑት የአሰልጣኝ ሄኖክ ኃይሉ አባት አርፈው በትላንትናው ዕለት ሥርዓተ ቀብራቸው በቀራኒዮ ገብርኤል ተፈፅሟል። መረጃው ያልደረሳችሁ ካላችሁ/የአሰልጣኙ አባት ማረፋቸውንና ሥርዓተ ቀብራቸው ትላንትና መፈፀሙን ያልሰማችሁ/
☞ መኖሪያ አድራሻ:- 1. በአባጅፋር መስጅድ በኩል ለሚመቻችሁ ኢየሱስ ገዳምን አለፍ ብላችሁ በራዲካል ትምህርት ቤት በኩል አስፓልቱን ይዛችሁ ከፍተኛ 4 ጋር ሳትደርሱ ቀበሌ 24 ከሞጃ ጋራዥ ጀርባ
2. በመሳለሚያ በኩል ለሚመቻችሁ አማኑኤል ቤተክርስቲያንን አለፍ ብላችሁ ቶታልን ወረድ ካላችሁ በኀላ በራዲካል ትምህርት ቤት በኩል አስፓልቱን ይዛችሁ ከፍተኛ 4 ጋር ሳትደርሱ ቀበሌ 24 ከሞጃ ጋራዥ ጀርባ
☞ የአሰልጣኙ የሞባይል ስ.ቁ፡- 09 13 03 32 48
የጀ/ዊ/ሰ/የአጋ/ድ/ማኅበር
ቀን: 10/07/2015
ለኮሌጃችን ሰራተኞች ቀሙሉ
የኮሌጃችን የቅየሳ ትምህርት ክፍል አሰልጣኝ የሆኑት የአሰልጣኝ ሄኖክ ኃይሉ አባት ስላረፉ ቀብር እንድትደርሱ እናሳውቃለን።
☞ የቀብሩ ቦታ:- ቀራኒዮ ገብርኤል
☞ የቀብሩ ሰዓት:- ከ5:00 እስከ 6:00 ባለው ጊዜ
☞ መኖሪያ አድራሻ;- ሆላንድ ኤምባሲ/ኢየሱስ ገዳም ልዩ ቦታው አባጅፋር መስጊድ አካባቢ
☞ የአሰልጣኙ የሞባይል ስ.ቁ፡- 09 13 03 32 48
የጀ/ዊ/ሰ/የአጋ/ድ/ማኅበር
First of all, it is better to correct what you wrote "at this time, their ..." as
☞ At that time/in that day ..
☞ there ...
Anyways. our meeting is before that of the saving & credit association meeting. So, we need to think in that way.
