en
Feedback
Ethio University Teams

Ethio University Teams

Open in Telegram

Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::

Show more
1 209
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-2930 days
Posts Archive
many members are so discoursed by this post so we are not sure for thi information but we say may be it can't be
many members are so discoursed by this post so we are not sure for thi information but we say may be it can't be

አሁን ነው የደረሰን የ ቡላ ሆሮ Remedial ውጤት ነው የ አንድ ትምህርት ብቻ ነው እስካሁን የደረሰን CHEMISTRY

Breaking news ከነሀሴ ወር በፊት የሬሜዲያል ውጤት አይለቀቅም   !! በትምህርት  ምዘናና ፈተናዎች  አገልግሎት   የ2015 የፈተና አተገባበር  አንጻር በወረቀት  ሚሰጡ ፈተናዎች   የመጨረሻው  ፈተና ከተሰጠበት  ቀን   በ45 ቀናቶች ውስጥ  ከውጤት ትንተና አንጻር ይገለጻል በዚህም በዚህ ወር ውጤቱ የመለቀቅ  እድል የለውም ተማሪዎች  በትግስት  ተጠባበቁ  https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#ሬሜዲያል_ውጤት ከትምህርት ሚንስቴር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍል ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች የሬሜዲያል ውጤት አያያዝ በሚመለከት የላኩት ደብዳቤ ከ ተቋም ምዘና 30% ከ ትምህርት ሚንስትር የ
#ሬሜዲያል_ውጤት ከትምህርት  ሚንስቴር  ዴኤታ   ዶክተር  ሳሙኤል  ክፍል  ለሁሉም የመንግስት  ዩንቨርሲቲዎች የሬሜዲያል ውጤት  አያያዝ በሚመለከት  የላኩት ደብዳቤ ከ ተቋም ምዘና 30% ከ ትምህርት  ሚንስትር  የማዕከል ፈተና 70% የታሪክ እና ፊዚክስ  ኮርሶች  ሳይካተቱ 50 እና ከዛ  በላይ ሚያመጡ  የ2016 ፍሬሽ ማን ይሆናሉ ። በዚህም  150 ከ300 እና 200 ከ 400  እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ  ተማሪዎች  ስም ዝርዝር  ለትምህርት  ስልጠና ባልስልጣን እንዲሁም  ለትምህርት  ሚኒስቴር  አካዳሚክ  ጉዳዮች  መሪ ስራ አስፈፃሚ  እንዲላክ  አሳስባለሁ ። ሀምሌ  11 For more information Join our channel 👇👇👇👇👇👇👇

Just for for fun ከኢ.ፌ.ድ.ሪ የትምህርት ሚኒስቴር ከብርሃኑ ነጋ የተሰጠ መግለጫ ውድ የ2014 የሬሚዲያል ተጠቃሚዎች በሙሉ እንደምን ናችሁ እኔ ከናንተ ናፍቆት በስተቀር በጣም ደና ነኝ የውጤት ነገር exam እንደሰራ ሰው  እያሳሰባቹ እንደሆነ አውቃለው ምንም ጣጣ የለውም ለሁልሽም Fሽን እለቅልሻለው ከዛ ምን እንደምታመጪ አያለው ሌባ ሁላ የዘንድሮ ሪሚዲያሎች ግን በጣም ትገርማላቹ እዛ መንደር ውስጥ ድድ ከምታሰጪ ብዬ Remedial ብዬ campus ከጓደኞችሽ መሃል መርጬ አም ጥቼሽ  ጭራሽ ካንቺ ብሶ ትሳደቢያለሽ/ ትጠዪኛለሽ ?? ወይኔ ነጋ እንኳነም ይሄን ሳታይ ሞትክ😔 ቁንጫ ሁላ እንደናንተ ሾል ቢሆንማ እያንዳንድሽ ላይ ሀይላንድ ባንጠለጠልኩ ነበር! አሁን ቢረሳ ቢረሳ ያ Therefore ይረሳል ani bade biraanuu naggaa ያቺ የጥዋቷ ቂንጬስ እንዴት ትረሳለች university  አስገብቼ  ካምፓስ life ስላሳየሁሽ ይሄ ነው ሸልማቴ ለማንኛውም ውጤት ላይ እንነጋገራለን ማን እንደሚልፍ እንተያያለን!      ለማንኛውም Remedial የበሽተኛ ስም ነው Kkkkkk አዳሜ ሰራሁልሽ መልካም ውጤት ይሁንላችሁ። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ጋሼ ዛሬ ግዴታውን ሲወጣ ነበር የዋለው 👍👍 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13
ጋሼ ዛሬ ግዴታውን ሲወጣ ነበር የዋለው 👍👍 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

በዘንድሮው ሀገር አቀፍ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ወለጋ፣ ነቀምቴ ካምፓስ የነርሲንግ ዲፓርትመንት ተማሪ ኦብሲነት ገሩማ ከመቶ 99 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቧ
በዘንድሮው ሀገር አቀፍ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ወለጋ፣ ነቀምቴ ካምፓስ የነርሲንግ ዲፓርትመንት ተማሪ ኦብሲነት ገሩማ ከመቶ 99 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቧን ዩኒቨርስቲው ይፋ አድርጓል።በዚህ ዩኒቨርስቲው የስራ እድልና ለሁለተኛ ዲግሪዋ ሙሉ ስኮላርሺፕ ማድረጉን አስታውቋል።ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛ የተማሪዎቻቸውን ውጤት አስካሁን በይፋ አልገለፁም:: https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#Remedial #Result የአንደኛ አመት ተማሪዎች ዲን ረዳት ፕሮፌሰር ኑሩ አህመድ በሰጡን ምላሽ መሰረት የፈተናው እርማት ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ ውጤት የመሙሙላት ሂደት ላይ ይገኛሉ ስለሆነም ውጤታችሁን በክፍል ተወካይ በኩል መመልከት የምትችሉ ይሆናል። ለኛም የሚደርሰን ከሆነ በዚሁ ገጽ ላይ የምናጋራችሁ ይሆናል። ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድርግ ይተባበሩን!! https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#ተጨማሪ #Remedial_Result በተጨማሪም ዘግየት ብሎ በደረሰን መረጃ መሰረት ስህተት ያለባቸው ኮርሶች ተለይተው እንዲላኩለት ትምህርት ሚኒስትር ስለጠየቀ ለይቶ የመላኩ ስራ እየተከናወነ ይገኛል ይህና መሰል ተግባራት እንደተጠናቀቁ በመጪዎቹ ቀናት ውስጥ አጠቃላይ ውጤታችሁን በክፍል ተወካይ ምምህራኖቻችሁ በኩል እንዲደርሳችሁ ይደረጋል። መረጃውን ያጋራን የአንደኛ አመት ተማሪዎች ዲን ረዳት ፕሮፌሰር ኑሩ አህመድ ነው ለቀና ትብብርዎት ምስጋናችንን አቅርበናል። እኛም ልክ እንደ ደረሰን የምናጋራችሁ ይሆናል። መልካም እድል!! ቻናላችንን ሼር ያድርጉ👇👇👇 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam 13

ለሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ የእርማት እና ውጤት ማስተላለፍ ጉዳዮች ስላልተጠናቀቁ ውጤታችሁን በተባለው ሰዓት መግለፅ አልተቻለም። በመሆኑም አጠናቀን እስክንገልፅላችሁ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ እንጠይቃለን። ©ደብረታቦር ዩንቨርሲቲ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

🛑 ሁሉም Remedial result ተለቀቀ እያሉ የሚለቁት ዝም ብሎ የውሸት ነው ትክክለኛውን መረጃ ማግኘት ከፈለጋቹ ታማኛ ምንጮችን ይከታተሉ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

Remedial WARABE UNIVERSITY SOCIAL RESULT ሙሉ አይመስለኝም አየት አርጉ እስቲ ሼር አርጉት https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13
+1
Remedial WARABE UNIVERSITY SOCIAL RESULT ሙሉ አይመስለኝም አየት አርጉ እስቲ ሼር አርጉት https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ለሪሜዲያል ተማሪዎች https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13
ለሪሜዲያል ተማሪዎች https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

🏖🌴⛱ ክረምታችሁን እንዴት እያሳለፋችሁት ነው⁉️🏜🏝 ❓ክረምት ላይ የእረፍት ጊዜዬን እንዴት ባሳልፈው ላተርፍበት እችላለው❓ Written by: Pp Reviewed by: Teams 😭ብዙዎቻችን እድሚያችን እየገፋ ሲሄድ እንደተሸወድን የሚገባን ፣ ክረምት ላይ ያኔ ብናረጋቸው ኖሮ የኑሯችን ስንቅ ይሆኑን የነበሩ ተግባራት ብለን ልናስባቸው የምንችላቸው አሁን ላይ ብናደርጋቸው ጥሩ ትዝታ ህይወታችን ላይ ደርበውልን የሚያልፉ ሰበዞች 🗓ደስ ያላችሁን ምረጡ እና ወደ ተግባር ግቡ እመኑን፣ የኋላ ሗላ በምርጫችሁ ትኮራላችሁ! የክረምት ወቅት ለብዙዎቻችን ያሳለፍነውን ዓመት ጊዜ ገዝተንና ትዝታ ተዝተን እንዴት እንዳለፈ እና እንዳሳለፍነው ወደኋላ መለሾ ብለን የምንቃኝበት፣ የተለየ የእረፍት ጊዜ የምናሳልፍትበት፣ ሩጫና ውድድር ከበዛበት ዓለም ትንሽ ፋታ አግኝተን  ከራሳችን ጋር የምንሆንበት፥ የምናወራበት፣ ለወደፊታችንም ወይም ለሚመጣው ዓመት የምንዘጋጅበት ደስ የሚል ወቅት ነው! ተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት ይማራሉ፤ መጽሐፍ ያነባሉ፣ ከጓደዶቻቸው ጋር ጊዜ ያሳልፉሉ (በተለይ የግቢ ተማሪዎች ሌላ ጊቢ ካሉ የቀድሞ የhigh school ጀለሶቻቸው ጋር ተገናኝተው የፈረደበትን አስተማሪ ሲጨፈጭፉ (F የጠጡበት ኮርስ ካለማ አይጣል ነው፤ አይምሩትም 😁)፣ ግቢ ውስጥ ያለችውን crushቸውን ልክ ፍቅረኛቸው እንደሆነ/ች አድርገው ሳክሳቸውን ሲቶኩ 😊)፣ ሰራተኞች የትምህርት ደርጃቸውን ከፍ ለማረግ የክረምት ትምህርት ይማራሉ ፣ ብዙዎች ዘመድ ጥየቃ ብለው ከተሜዎች ወደ ገጠር ፣  የገጠር ተወላጆች ደግሞ ወደ ከተሜዎች ይመጣሉ...... በጣም ብዙ እናንተስ ዘንድሮ በዚህ ክረምት ምን አሰባችሁ? የሚቀጥሉት ዝርዝሮች ሊጠቅሟችሁ ከቻሉ ብለን አዘጋጀንላችሁ! መልካም ንባብ 1️⃣ መንፈሳዊ ትምህርቶችን መማር(ነገረ መለኮት፣ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ) ለነፍስ ምግቧ የእግዜብሔር ቃል ነው እንዲል መጽሐፍ የቅዱሳት መጻሕፍት ጥናቶች መርሃ ግብር  ውስጥ መሳተፍ፣ መዝሙር ማጥናት፣ የአብነት ትምህርት ቤቶች በክረምት የሚሰጧቸው ትምህርቶች ካሉ በየ ቤተ-ክርስቲያናችሁ አጥቢያ ፈልጋችሁ መመዝገብ እና የእግዚአብሔርን ቃል መማር አንዱ በክረምት ልታረጉት የምትችሉት ነገር ነው። 2️⃣ ልዩ ልዩ የኪነ- ጥበብ እና የግብረ ገብ ስልጠናዎችን መወሰድ እንዲህ አይነት ስልጠናዎች ለትምህርት እና ለሞያ ህይወታችሁ ላይጠቅሟችሁ ይችላሉ ፣ ነገር ግን ራሳችሁን በተለየ መንገድ የምተገልጹበትን እና በራስ መተማመናችሁን ልታሳድጉበት የምትችሉባቸው አማራጮች ናቸው። ደግሞም ሁሉም ለሞያችሁም ሊጠቅሟችሁ ይችላሉ። ለምሳሌ እንደ በገና ያሉ የዝማሬ መሳሪያዎችን መማር ፣ የምግብ አሰራር ሙያ መማር ፣ የጓሮ አትልክታችሁን እንዲሁም ግቢያችሁን ጋርደኒንግ ማስዋብ ፣ የግጥም ፣ የስነ ፅሁፍ ፣ የትወና እና  ሌሎች መሰል ክህሎቶችን እንደየ ምርጫችሁ መማር እንዲሁም መሳተፍ እንደ ቆንጆ አማራጭ ልትወስዱት ትችላላችሁ። 3️⃣ ትምህርታዊ እና ሙያዊ ስልጠናዎችን መውሰድ ይህንን ከ ግብረ ገብ ስልጠናዎች ለይቼ ያወጣሁት ከዛኛው የተለየ ዓላማ ያለው ይዘቱም የተለየ ነው ብዬ ስላሰብኩ ነው። በተለይ በሚቀጥለው ዓመት የትምህርት እና የስራ ህይወታችሁ ላይ መሻሻልን ማየት ከወደዳችሁ ፣ እንደያላችበት Department እና የትምህርት ደረጃ ሊጠቅሟችሁ የሚችሉ የአጭር ጊዜያት ስልጠናዎችን መውሰድ ፣ ክፍያ ያለውም የሌለውም Internship መስራት፣ ባላችሁበት የትምህርት field Volunteer ማድረግ፣ በጣም excel ማረግ የምትፈልጉትን የትምህርት በእውቀትም በልምድም እንድትበስሉበት በሙያው ዘርፍ ያሉ ሰዎችን በስልክም በአካልም ማውራት፣ እውቀታችሁ advanced እንዲሆን ከፈለጋችሁ ደግሞ ለፈተና ካጠናችሁበት መንገድ ወጥታችሁ ገጽ በገጽ ጊዜ ሰጥታችሁ ማንበብ ሌላኛው ክረምታችሁን ውብ የምታረጉበት አማራጭ ነው። 4️⃣ የማህበረሰብ አገልግሎት ተሳትፎ ማድረግ ሰዎችን መርዳት እጅግ ከማስደቱም በላይ በእንዲህ አይነት የማህበረሰብ ግብረ ሰናይ ተሳትፎች ላይ መሳተፋችሁ ፣ ሰዎችን በማገልገል ውስጥ ያለውን በጎ የህይወት ትርጉም የምታጣጥሙበት ፣ ከተለያዩ አዳዲስ ሰዎች ጋር የምትተዋወቁበት ፣ ለተለየ የስራ እና የትምህርት እድል የምትታጩበት ፣ ከዚያም አልፎ ደግሞ ተገቢውን እውቅና እና ሽልማት ልታገኙበት የምትችሉበት መድረክ ነው። ልብ በሉ ፣ አሁን ላይ ያሉ የሰራ ዕድሎችን ለማግኘት ፣ ከውጭም ሆነ ከሃገር ውስጥ ነጻ የትምህርት እድል ለማግኘት ፣ የተለያዩ ተቋማት ላይ ለተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ለመሾም እንዲህ አይነት ተሳትፎዎች ላይ መኖራችሁ የራሱ የሆነ ድርሻ አለው። የበጎ አድራጎት ተሳትፎዎች ከማንም ምንም ሳትጠብቁ ለነፍሳችሁ ሃሴት የምተሰሩዋቸው መልካም ሰራዎች ቢሆኑም ፣ እንዲህም አይነት እድሎች እንዳሉ ማውቁ አይከፋም። 5️⃣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማረግ የሰውነት ከብደታችሁን መጨመር አልያም መቀነስ የምትፈልጉ ፣ የሰውነት ቁመናችሁን በማስተካከል ሸንቀጥቀጥ ማለት ለምትፈለጉ ፣ ሰውነታችሁ በቂ እረፍት እየሰጣችሁ ፍርጥምጥም ለማለት ክረምት አመቺ ጊዜ ነው። በየ አካባቢያችሁ የጂም ፣ ካራቴ ፣ ቴክዋንዶ እና የስፖርት ቡድን ውስጥ በመግባት መስራት፣ ቤት ውስጥ ወይም በአካባቢያችሁ ባለ ነገር መስራት ትችላላችሁ። እንደየ ምርጫችሁ እና አቅማችሁ። 6️⃣ ቤተሰብ፣ ዘመድ ጥየቃ እና ሀገር መጎብኘት እንዲሁ ሲታይ ቀላል ሊመስል ይችላል፤... የናፈቋችሁ ቤተሰቦቻችሁ ጋር አብሮ ማሳለፍ፣ ዘመዶቻችሁን መጠየቅ ግንኙነታችሁንም ከማስቀጠል ባለፈ ሆቴል Book እንደማስደረግ በሉት ፣ ምንም ባልቸገራችሁ እና ባላጣችሁበት ጊዜ የጀመራችሁት ዝምድና ፣ ኋላ ላይ ከችግር ያወጣችኋል ፣ ድንገት ሩቅ አገር  ለ ሾል ወይ ለትምህርት መሄድ ቢኖርባችሁ ፣ ለትንሽ ቀናት ሰፈር መቀየር ቢኖርባችሁ ፣ በቃ ዘና ብላችሁ የምትቆዩበት ፣የምታድሩበት ቦታ አገኛችሁ ማለት አደል ፣ ሊያውም ባይተዋር ሳትሆኑ ፣ ያ ብቻ አደለም ሃገሩን እና ሰፈሩን መውጫ መውረጃውንም ለማወቅ ይጠቅማችኋል። 7️⃣ ለሾለሾ ያሉ ሙዚቃዎችን መስማት፣ ከዚህ ቀደም እንሰማቸው፣ እንከታተላቸው የነበሩ የሬዲዮ ወይም የቲቪ ፕሮግራሞች ግቢ ከገባን በኋላ ግን ጊዜ በማጣት ወይም በሌላ ምክንያት መስማት፣ መከታተል አቋርጠን ከነበር እንደ አዲስ መከታተል፣ መስማት መጀመር ጥሩ ስሜት ሊፈጥርብን ይችላል። እንዲሁም እንደ አዲስ ሰምተን የእኛን ብስለት ልንለካበት እንችላለን። ይሄም ጥሩ የክረምት ጊዜ ማሳለፊያ አማራጭ ነው። 🔂 እናንተም ጨምሩበት፤ የተለየ ልምድ ካላችሁ ደግሞ አጋሩን። ክረምታችሁ የእረፍት ጊዜ የሆነላችሁ ተማሪዎች መልካም የክረምት ጊዜ እንድታሳልፉ ምኞታችን ነው‼️ From kalame https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

አሳዛኝ ዜና 😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ አንድ የሬሜዲያል መርሀግብር ተማሪው በመኪና አደጋ ህይወቱ ማለፉን እና ሌሎች ተማሪዎቹም መጎዳታቸውን አሳወቀ። " ተማሪ ዮሐንስ ፈቃዱ የ
+1
አሳዛኝ ዜና 😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ አንድ የሬሜዲያል መርሀግብር ተማሪው በመኪና አደጋ ህይወቱ ማለፉን እና ሌሎች ተማሪዎቹም መጎዳታቸውን አሳወቀ። " ተማሪ ዮሐንስ ፈቃዱ  የተባለ በዩኒቨርሲቲያችን በአቅም ማሻሻያ መርሃ ግብር (Remedial Program) በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት ክፍል ትምህርቱን ሲከታተል ቆይቶ ወደቤተሰቦቹ ሲመለሾ በደረሰበት የመኪና አደጋ ህይወቱ አልፏል " ሲል ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። ዩኒቨርሲቲው ምንም እንኳን ስለደረሰው አደጋ የት እና ስንት ሰዓት እንደሆነ ባይገልጽም ፥ " በተፈጠረው አሰቃቂ አደጋ የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን  እየገለፅን ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለቤተሰቦቹ (ለተማሪው) መፅናናትን እንመኛለን " ብሏል። ሌሎች አደጋ የደረሰባቸው ተማሪዎች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል  ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ተቋሙ አሳውቋ:: https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ነገ ሰኞ ሀምሌ 3/2015ዓም የየኒቨርስቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሰጠት ይጀመራል።ይህንን አስመልክቶ የትምህርት ሚኒስቴር ተከታዩን መልዕክት አስተላልፏል። የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና በተማሩት የትምህርት መስክ ከፍተኛ ግንዛቤ ያላቸውን ተመራቂዎች ለማፍራት እንዲቻል የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል።ከእነዚህም መካከል የመውጫ ፈተና መስጠት ይገኝበታል። ሚኒስቴሩ ከዚህ  ዓመት ጀምሮ በየትኛውም የትምህርት መስክና ከየትኛውም የአገራችን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ተከታትለው የሚወጡ ተማሪዎች በኦንላይን የመውጫ ፈተና እንዲወስዱ እየሰራ ሲሆን የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀንም በአገር አቀፍ ደረጃ ሰኔ 30 ቀን  በጤናና ተጏዳኝ መስኮች መሰጠት ጀምሯል:: ሚኒስቴሩ ፈተናው በኦንላይን እንዲሰጥ ሲያደርግ በየደረጃው ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ የቆየ ሲሆን አስፈታኝ ተቋማትም  ያደረጉትን ዝግጅት ገምግሟል። ባደረገው ክትትልና ግምገማም ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት  ተቋማት ፈተናውን ለመስጠት በሚያስችል ዝግጅትና ቁመና ላይ መሆናቸውንም አረጋግጧል። በተጨማሪም የፈተና አዘገጃጀቱንም በበላይነት ሲመራና ሲከታተል የቆየ ሲሆን ጥያቄዎች በየዘርፉ መምህራን እንዲዘጋጁና ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ የማድረግ ሼል ሰርቷል:: ይህ የመውጫ ፈተና ሁሉንም  የቅድመ ምረቃ ድግሪ የሚሸፍን ሲሆን በዲጂታል መሰጠቱም ልዩ ያደርገዋል።  ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን እየገለጸ ለተፈታኝ ተማሪዎችም ጥያቄዎቹ የተዘጋጁት በቆይታቸው ከተማሯቸው ርዕሰ ጉዳዮች መሆኑን ተገንዝበው  ያለምንም ጭንቀትና ስጋት በጥንቃቄ እንዲሰሩ ያሳስባል።      https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

....... ......... በአዲስ ጉልበት እና ማለቂያ በሌለው እድሎች የተሞላ ብሩህ እሁድ እመኛለሁ። መጪው ሳምንት በሁሉም ጥረቶችዎ ውስጥ ስኬትን፣ ደስታን እና እርካታን ያመጣልዎት። ወደፊት ያሉትን እድሎች ይቀበሉ እና ብርሃንዎ ቀኑን ሙሉ በብሩህ ይብራ። መልካም እሁድ! ........... ........... https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

DillaUniversit ዲላ ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፈተና ወቅት ያልተገቡ ተግባራትን ሲያከናውኑ የተገኙ 10 ተማሪዎችን ከፈተናው ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዙ በማድረግ አሰናብቷል❌❌፡፡ ተማሪዎቹ ያልተገቡ ተ
DillaUniversit ዲላ ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፈተና ወቅት ያልተገቡ ተግባራትን ሲያከናውኑ የተገኙ 10 ተማሪዎችን ከፈተናው ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዙ በማድረግ አሰናብቷል❌❌፡፡ ተማሪዎቹ ያልተገቡ ተግባራትን ሲያከናውኑ በመገኘታቸው ከመንግሥት በወረደ መመሪያ መሰረት ከፈተናው ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዙ ተደርገው መሰናበታቸውን የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት አራት ወራት በተቋሙ የማጠናከሪያ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩ ከ4 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሪሚዲያል ፈተናን ሰጥቷል። #Moe https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

🙏🙏Attention🙏🙏 ➩እንዴት ናችሁ ውድ የቻናላችን  ቤተሰቦች።? የsocial and Natural ተማሪዎች የRemedial ህይወት ጨርሳችሁ ለዚህ ቀን የደረሳችሁ ፈጣሪ ይመስገን!! ፈተናውን አይቼው ነበር ማለትም ተፈትኜ ነበር አንድ አንዱ ቀላል ነው ሌላው ትንሽ ከበድ ይላል ለማንኛውም ሰርታችኋል ብዬ አስባለው  እና አሁን ወደ ቤተሰባችሁ ምትገቡት ሰዓት ነው☺️☺️☺️☺️። የውጤቱ ነገረ በፈጣሪ እጅ ስላለ ለዛ አትጨነቁ ግን ፈጣሪያቹን በደንብ ለምኑ ፈጣሪ የለመነውን እጅ ስለሚያፍር!!! የለመናችሁን  100% ይሰጣችዋል አትጠራጠሩ 👍👍👍። ወደ ቤተሰብ ስትገቡ ለቤተሰባችሁ ደግ ሁኑ ከዛ በተረፈ ዩኒቨርስቲ እስኪ ጠራቹ  ወጥራቹ ሾር የራሳቹን ገንዘብ አጠረቅሙ  መቼም የግቢውን life ለናንተ አልነግርም አንድ ቀን NEPA መሆናቹ አይቀረም 😂😂😂😂 የኮሌጅም እንደዛው። https://t.me/Remedial12 https://t.me/Remedial12

#ነገ_ይጠናቀቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እየተሰጠ የሚገኘው መልቀቂያ ፈተና አራተኛ ቀኑን ይዟል። የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ መስክ ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ የእንግሊዝኛ
#ነገ_ይጠናቀቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እየተሰጠ የሚገኘው መልቀቂያ ፈተና አራተኛ ቀኑን ይዟል። የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ መስክ ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና ወስደዋል። የሪሚዲያል ፈተናው ነገ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም በሚሰጠው የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና ይጠናቀቃል፡፡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 26/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን የመጀመሪያ ቀን የተሰጡ የሪሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች (ፊዚክስ እና ታሪክ) እንዲሰረዙና ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ የትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑን ይታወቃል። Shate share share https://t.me/Remedial12 https://t.me/Remedial12