Ethio University Teams
Open in Telegram
Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::
Show more1 209
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-2930 days
Posts Archive
#Remedial
# Arsi University
#Grade_Report From 100 %
#For all Natural and social sScience
#All_Section
#Remedial
#Woldiya_University
#Grade_Report From 100 %
#For_Natural_Science
#All_Section
Remedial result
WOLDI UNIVERSITY REGISTRARS OFFICE OFFICIAL
ሁሉንም ለማየት👇👇👇👇👇
https://t.me/compusteam13
https://t.me/compusteam13
https://t.me/compusteam13
https://t.me/compusteam13
ሰበር ዜና
Share Share ለሁሉም ሪሚዲያል ተማሪዎች አድርሱ‼️
የሪሚዲያል ተማሪዎች ውጤት በትምህርት ሚኒስተር ተገምግሞ እና ከፀደቀ በዋላ ይፍ ይደረጋል!!!
በጣም ብዙ ተማሪዎች የሚያልፉ ከሆነ ለዘንድሮ ተፈታኞች አስቸጋሪ ሰለሚሆን ውጤቱ ከ12ኛ ክፍል ጋር አብሮ የመለቀቅ ዕድል ይኖረዋል ሪሚዲያል ተማሪዎችም 12ኛ ክፍል ተማሪዎችም በብዛት የሚያልፉ ከሆነ ደግሞ ትምህርት ሚኒስተር አዲስ አቃጣጭን ሊከተል እንደሚችል ይገመታል ሰለዚህ የሪሚዲያል ተማሪዎች ውጤታቹን በትግስት ጠብቁ።
Ministry of Education Ethiopia
SHARE SHARE ለሁሉም ይዳረስ
አሁን ነው የደረሰን ግን እርግጠኛ የሆነ ነገር አደለም ከትክክለኛ ቦታ መረጃ እስከምንገናኝ ድረስ በትዕግሥት ጠብቁን
ተማሪዎች እንዳይረበሹ ለሁሉም ሺር አድርጉ
Remedial
Biology result
https://t.me/compusteam13
https://t.me/compusteam13
https://t.me/compusteam13
https://t.me/compusteam13
ማሳሰቢያ ‼️‼️‼️‼️
በተለያዩ የቴሌግራም ግሩፖች እና ቻናሎች ላይ የ 2015 ማትስ ፈተና ኮድ 240 እንደወጣ አድርገው ተማሪዎችን ገንዘብ እየጠየቁ ነው
በ 1 ጥያቄ ምስል ተማሪዎችን ለማጭበርበር የሞከሩት ከ 2014 የማሀበራዊ ሳይንስ ማትስ ፈተና ኮድ 240 ነው
ለማረጋገጫነት ሁለቱንም ምስል አያይዘን ያቀረብ ሲሁን ተማሪዎች ፈተና በተቃረበ ቁጥር የውሸት መረጃዎች እደሚበዙ ተረድተው ይጠነቀቁ ስንል እናሳስባለን፡፡
ከ20 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው።
በዛሬው ዕለት በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ።
ዛሬ ሐሙስ ሐምሌ 13 ቀን 2015 ዓ/ም ፦
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ
- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ ካምፓስ)
- ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (በዋናው ግቢ)
- አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ (ዋናው ግቢ)
- ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
- ጂንካ ዩኒቨርሲቲ
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
- ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
- ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
- ሰመራ ዩኒቨርሲቲ
- ዲላ ዩኒቨርሲቲ
- እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
- ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ (በዋናው ግቢ)
- መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
- ቀብሪ ድሃር ዩኒቨርሲቲ
- ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
- ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
- ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
- መቱ ዩኒቨርሲቲ
- አምቦ ዩኒቨርሲቲ
- ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
- ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
- ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
- ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ።
ተመራቂዎች እና መላው ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ !!
#DebarkUniversity
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ አራተኛ ዙር የተማሪዎች የምርቃት ስነ-ስርዓት እያከናወነ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው በ21 የትምህርት ክፍሎች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሁም 41 የPHD ሰልጣኞችን እያስመረቀ ነው።
ተመራቂዎች እንኳን ደስ ያላችው
በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በማስመረቅ ላይ ይገኛሉ።
ከተማሪዎች ምርቃት ጋር የተያያዙ ተጨማሪ መረጃዎችን እናደርሳችኋለን።
ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ!!
Share Share👆👆👆🙏🙏
