en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 248 subscribers, ranking 2 666 in the Blogs category and 2 375 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 248 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -160 over the last 30 days and by -13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 34.01%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 12.81% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 846 views. Within the first day, a publication typically gains 1 825 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 26.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 248
Subscribers
-1324 hours
-557 days
-16030 days
Posts Archive
ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊
ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊

ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ ➖➖➖➖➖➖➖ 👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤ 👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተ
ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ ➖➖➖➖➖➖➖ 👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤ 👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተፈራረመ፤ 👉"የፋኖ መሪዎች የድምጽ ቅጂ አለኝ" በሚል ድንፋታ ፋኖዎችን ለማስገበር ሲጥር የከረመ፤ 👉የአማራን ብሔርተኝነት በስጋት ከመመልከት ባለፈ በትግሉ ላይ ከባድ ጥቃት በማድረስ የተጠመደ፤ 👉አማራው እስክንድርን በፕሬዝዳንትነት ሳይቀበል ድል ማድረግ ቀርቶ መታገል አይችልም" የሚል ቀኖና ያወረደ፤ 👉የሕዝብ የነበረን ሚዲያ የግለሰብ ማድረግ የወደደ፤ 👉ከአማራዎች በሚለቃቅመው እርጥባን ዘመናዊ ቴስላ እና ቪላ ገዝቶ የሚኖር እልም ያለ ጥቅመኛ ፍጥረት ሆኖ ሳለ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በማነብነብ ሐቀኛ ሐቀኛ የሚጫወትና የፋኖ መሪዎችን በጥቅም የሚከስ፤ 👉የኢትዮ 360ን ተቀጣሪዎች bully በማድረግ የሚታወቅና ሥልጣን ቢይዝ አብይ አሕመድን የሚያስንቅ አምባገነን ከመሆን የማይመለስ፤ 👉በኢህአዴግ የወጣት ሊግ አመራርነት ሹሞት የነበረው አገዛዝ አስሮ በፈታው ማግስት "ክንታ&ሮቴ ፈረጠ፣ ብጉ&ንጄ አበጠ" በሚል ለቅሶ በወገኖቹ እርዳታ ካገር ወጥቶ ሲያበቃ የማይፈርጥ ብጉን&ጅና እባ-&ጭ ሆኖ ትግሉን የሚበጠብጥ፤ 👉ኢትዮ 360 ውስጥ አማራዎችን ከመቅጠር ይልቅ ኦሮሙማዎችንና ደቡቦችን የሚመርጥ፤ 👉"የኢትዮ 360 የገንዘብ ምንጭ እስክንድር ስለሆነ የአማራ ሕዝብ እሱን መደገፍ አለበት" እያለ የሚያረጠርጥ...... መ&ናኛ ሰው ስለሆነ ወደ ትክክለኛው መስመር እሰሰኪገባ ድረስ ልንታገለው ወስነናል። (አልጨረስኩም) Share &Post

አማራ ነህ" ይሉታል። "ወላሒ ወሎዬ ነኝ ይላቸዋል። ሆኖም ግን የኦሮሞ ጽንፈኞች አማራ ነህ ብለው እርምጃ ወሰዱበት እንጂ ወሎዬ ነህ ብለው አልማራቱም! እናም ከአማራነቱ ለሚሸሹ ጎጠኞች ላኩላቸው።

የብልጽግና ደና*ቁርት ዛቻ ከሶማሊያ ወደ ኤርትራ ተሸጋግሯል። ስታቅራሩ ብትውሉ የዐቢይ ታጣቂ በየክልሉ እየዞረ ሴት ከመድፈርና ንጹሐን ከመግደል ባለፈ የትኛውንም አገር የሚገጥምበት ድፍረትም ብቃትም የለውም።

ትናንት የወጣው የድምጽ ቅጅ በእነ ሀብታሙ አያሌው ዙሪያ ያቀረብነው ፕሮግራም ልክ መሆኑን ያመላከተ ነው። እስክንድርን ሁሉም የሚፈልጉት የሰበሰበውን ገንዘብ ለመብላት ነው። እናም እልኻለሁ... "ብሩን ላክና እንበታትነው" ከሚል ኃይል ጋር ስለአንድነት መጨነቅ ትርጉም የለውም።

ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ -------------------- 👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል። 👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠ
ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ -------------------- 👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል። 👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠበቅ ፈርሟል። 👉ከሶማሊያ ጋር ሲታረቅ ሶማሌላንዶች ላይ ቅሬታ የሚፈጥር ክሕደት ፈጽሟል። 👉የውሉ ሰነድ ሲታይ እንዳጠቃላይ ተሸንፏል። 👉ያኔ ጦርነት ሲያውጅ "ጀግናው መሪያችን" ሲሉት የነበሩ አሁን ደግሞ "የሰላም ሐዋሪያችን" እያሉት ነው።😂

የሌላ አገር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ለተሾመው መሪ!!

የዐቢይ ታጣቂን የተቀላቀለው የጃል ሰኚ ሰራዊት መሳሪያ ባርቆበት ይሁን አሸባሪነቱ አገርሽቶበት ባይታወቅም፣ የሱሉልታ ወረዳን ፖሊስ አዛዥ እና የብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊውን ከጠባቂዎቻቸው ጋር ገድሏቸዋል።

ቆሻሻውን እና ንጹሑን፣ ጠቃሚና ጎጂውን ሳይመርጡ ያገኙትን መረጃ ሁሉ ሲለጥፋ የምታያቸው ብሎም ዋልታና ፋና ጋር መቀላቀል የሚገባቸው ትርክ&ርክ ገጾች፦ 👉ጌጡ ተመስገን 👉አዩ ዘ ሐበሻ 👉ዋሱ መሀመድ 👉የኔታ ቲዩብ