en
Feedback
አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ

አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ

Open in Telegram

ለመናፍቃን ጥያቄዎች ምላሽ ከሰአሊተ ምህረት ቅድስት ማርያም በዲያቆን ኢንጂነር ስንታየሁ ለጥያቄዎች እና አስተያይትዎ በ https://t.me/aderahintebik21 ላይ 🤞🤞🤞🤞🤞🤞👆👆👆👆👆 either text or telegram chat inbox ያድርጉ።።። ወይም @Ortho21Bot_bot ይጠቀሙ::

Show more
1 497
Subscribers
-324 hours
-67 days
-1530 days
Posts Archive
ኑ በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ🎯
+1
ኑ በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ🎯

ዛሬ ረቡዕ ነው በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ🎯
ዛሬ ረቡዕ ነው በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ🎯

ነገ ረቡዕ ነው ለመምጣት ይጸልዩ፣ይወስኑ፣ይምጡ 👉ይጸልዩ ያመስግኑ ይማሩ✋
ነገ ረቡዕ ነው ለመምጣት ይጸልዩ፣ይወስኑ፣ይምጡ 👉ይጸልዩ ያመስግኑ ይማሩ✋

ኑ በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ
ኑ በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ

ኑ ኑ ኑ እንማር እንዘምር
ኑ ኑ ኑ እንማር እንዘምር

ተጠራርተው ይምጡ አይቅሩ
ተጠራርተው ይምጡ አይቅሩ

ዛሬ ''ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን''
ዛሬ ''ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን''

ነገ ኑ ወንጌል እንማር
ነገ ኑ ወንጌል እንማር

መዳን_በማንም_የለም_በዲ_ን_ብርሃኑ_አድማስ.docx0.15 KB

ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን✋
ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን✋

አንተ ሰው ! ቃለ እግዚአብሔርን ተማር ! ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር ! ኹልጊዜ ተማር ! ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር! ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ ። ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም፡፡ ስለዚህ ተማር! ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለህ፡፡ ይህች የንስሐ በር ትኾንልሃለች፡፡ አንድ ቀን ወደ ንስሐ ትመራሃለች !!!   ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 💚💛❤️አደራህን ጠብቅ💚💛❤️

1ኛ ጴጥሮስ 1፥3: ".... ዘወለደነ በብዝኀ ምሕረቱ ለተስፋ እንተ ባቲ ነሐዩ በተንሥኦቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እምነ ምዉታን።“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥
+2
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3: ".... ዘወለደነ በብዝኀ ምሕረቱ ለተስፋ እንተ ባቲ ነሐዩ በተንሥኦቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እምነ ምዉታን።“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን ..." እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን። 👉አደራህን ጠብቅ🤚

አባ ሄሮኒመስ እንደ ነገረን ስንጸልይእግዚአብሔርን እናናግረዋለን፤ ስናነብ ደግሞ እግዚአብሔር እኛን ያናግረናል፡፡ ስንጸልይ ቅዱሳንን እናናግራቸዋለን፤ ጽሑፎቻቸውን ስናነብ ደግሞ ቅዱሳኑ እኛን ያናግሩናል፡፡ ታዲያ እነ ቅዱስ ኤፍሬም፣ እነ ቅዱስ አትናቴዎስ፣ እነ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ እነ ቅዱስ ቄርሎስ፣ እነ ቅዱስ ያሬድና እነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እንዲያነጋግሩት ማይሻ ማን ጎስቋላ ሰው ነው? እግዚአብሔር እንዲያናግረው የማይፈልግ ማን ምስኪን ሰው ነው? ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለ በንባብ ተግተን ራሳችንም ሌሎችንም እናድን ዘንድ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን ኹሉ ቃል ኪዳን ተራዳኢነት አይለየን፡፡ አሜን! 👉 አደራህን ጠብቅ🤚

✝“ለጌታ ያስፈልጉታል”ማቴ 21፥3✝ ብዙ ሰው ተስፋ ያለው ሆኖ ተፈጥሮ ሳለ ተስፋ በመቁረጥ ስሜት ውስጥ ይገኛል አንዳንዴ ማንም አይፈልገኝም ለማንም አልጠቅምም እያለ ሲጨነቅ ሲያስብ ይስተዋላል ተወዳጆች ሆይ እናንተስ እንዲህ ብላችሁ ይሆን በእንዲህ አይነት የተስፋ መቁረጥ ስሜት ውስጥ ገብታችሁ ይሆን? ሆሳዕናን ቢሰብኩ ግዜ ከእንዲህ ያለ የከንቱነት ስሜት ለማውጣት የሚረዳ አንድ ታሪክ አስታውሳለሁ ጌታ ሐዋርያቱን ሂዱና ፈታችሁ አምጡልኝ ብሎ በላካቸው ጊዜ እንዲህ ነበር ያላቸው ማንም አንዳች ቢላችሁ ለጌታ ያስፈልጉታል ባሉ። ወዳጄ አስተውል እንዲህ የተባለላት ጌታዋን ያከበረች አህያ ናት በእውነቱ 👉አንተ ከአህያዋና ከውርነጭላይቱ ታንሳለህን? 👉በአርአያው የተፈጠርክ አንተ በሃልዮ ከተፈጠረች እንስሳ ታንሳለን? 👉ዋጋ የተከፈለልህ አንተ ከአህያ ታንሳለህ? 👉 እግዚአብሔር ከሰማይ ሰማያት የወረደልህ ሥጋህንማ ተዋሕዶ ያከበረህ አንተ ከአህያ ታንሳለህን? ብናስተውል እኛ ክብራችንን ማወቅ እስካልተሳነን ድረስ ከአህያ አናንስም “ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፤ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ” (መዝ 49፥12) እንዳለ ክብር ዳዊት በአርአያው በአምሳሉ ግሩምና ድንቅ ሆነን የተፈጥርን የእጆቹ ስራዎች ነን። ጌታ ለደቀ መዛሙርቱ አህያውን ፈታችሁ አምጡልኝ ነው ያላቸው አንተንም ይፈልግሃል የማይፈልገው ማሰርያህን ነው ማሰርያህን ፍታ ፤ካህናትም ዘንድ ቀርበህ ተፈታ፤ 👉 አንተ በሱስ ታስረሃል ተፈተህ ብትቀርብ ግን ለጌታ ታስፈልገዋለህ 👉አንተ በዝሙት ታስረሃል ተፈተህ ብትመጣ ግን ለጌታ ታስፈልገዋለህ 👉አንተ በሃሜት ታስረሃል ተፈተህ ብትመጣ ግን ለጌታ ታስፈልገዋለህ ስለዚህ ማሰርያህን ፍታ ለጌታ ታስፈልገዋለህ ና ከካህናቱ ዘንድ ተፈተህ ቅረብ ለጌታ የምታስፈልግ ነህ አንተ ከግኡዟ አህያ ትሻላለህና ጌታህ ሥራ ሊሠራብህም ይፈልግሃልና አንተ ከታሰርክበት የኃጥአት ገመድ ተፈታና ቅረብ። አልጠቅምም ግን አትበል ልብህ ንጹሕ ይሁን እንጂ አንተም ለጌታ ታስፈልገዋለህ። ሰናይ በዓል

Share አድርጉ ኑ ና ጸልዩ ተማሩ
Share አድርጉ ኑ ና ጸልዩ ተማሩ

Share አድርጉ አብረው ይምጡ🙏
Share አድርጉ አብረው ይምጡ🙏

ዛሬ ረቡዕ ነው!አይቀርም
ዛሬ ረቡዕ ነው!አይቀርም