Bibliophagos
Open in Telegram
ይህ Channel የተከፋተው መፅሐፍ ቅዱስን ለሚወዱ ሠዋች ነው።በዚ channel ውስጥ የተለያዪ መጸሀፍ ቅዱስ ላይ የተመሰረቱ ጥያቄዋች ይቀርባሉ ፣ መንፈሳዊ ሀሳቦች ይነሳሉ ፣ ትምህርቶች እናማማራለን ። መፅሐፍትን ከፍትን መፅሐፍት ያወሩለትን ኢየሱስ እንፈልጋለን ። በመፅሐፍ ቅዱስ በኩል ኢየሱስን የበለጠ ለማወቅ እና ለመውደድ እናጠናለን እናወራለን
Show more419
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '25
September '25
+1
in 0 channels
August '25
+19
in 2 channels
Get PRO
July '25
+73
in 3 channels
Get PRO
June '250
in 0 channels
Get PRO
May '250
in 0 channels
Get PRO
April '250
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '250
in 0 channels
Get PRO
December '240
in 0 channels
Get PRO
November '240
in 0 channels
Get PRO
October '240
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '230
in 0 channels
Get PRO
August '230
in 0 channels
Get PRO
July '230
in 0 channels
Get PRO
June '230
in 0 channels
Get PRO
May '230
in 0 channels
Get PRO
April '230
in 0 channels
Get PRO
March '230
in 0 channels
Get PRO
February '230
in 0 channels
Get PRO
January '230
in 0 channels
Get PRO
December '22
+4
in 0 channels
Get PRO
November '22
+4
in 0 channels
Get PRO
October '220
in 0 channels
Get PRO
September '22
+9
in 0 channels
Get PRO
August '22
+18
in 0 channels
Get PRO
July '22
+17
in 0 channels
Get PRO
June '22
+14
in 0 channels
Get PRO
May '22
+71
in 0 channels
Get PRO
April '22
+29
in 0 channels
Get PRO
March '22
+269
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +1 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
"አምላኬ ሆይ
በገሃነም መቃጠልን ፈርቼ አንተን እያመለክሁ ብገኝ በገሃነም አቃጥለኝ ፤ በገነት ምኞት ተጠምጄ አንተን ያመለክሁ ቢመስለኝ ከደጃፉ አታድርሰኝ ፤ ነገር ግን አንተን በመፈለግ ብቻ እያመለኩህ ብገኝ ዘላለማዊውን ውበትህን አየው እርዳኝ ። "
የአንዲት ሴት ፀሎት
| 2 | ለጠፉ በጎች ያለን ርህራሄ እና ፍቅር ወተን እነሱን የምንፈልግበት እና የምንጠራበት ሀይል ምንጭ ነው። የወንጌል ተልዕኮ ለሀጢያተኞች ካልን ፍቅር እንዲሁም ከሀጢአታቸው የተነሳ ለተዳረገባቸው የጥፋት ፍርድ ርህራሄ እና አዘኔታን ይጠይቃል። ለሀጢዕ ያልን ፍቅር ፣ ሀዜንታ እና ርህራሄ የእግዚአብሔር ክብር በምድር ሞልቶ የማየት ርሃብ ፣ በጉ ከምድር ነገዶች እና ከህዝቦች ሁሉ አምልኮ ሲቀበል የማየት ጥማት ክርስቲያንን ለወንጌል ተልዕኮ ያዘጋጀዋል ።
| 336 |
| 3 | (ምን ነካን ግን ?)
ከ10 አመቱ ታናሽ ወንድሜ ጋር ረዘም ያለ የእግር ጉዞ እያደረግን ። ለምን አንፀልይም ተባባልና ለመፀለይ ተስማማን ። ግን ትንሹ ወንድሜ" አንተ ልጅ እያለ የምትፀልየው ፀሎት ምን እያልክ ነው ?" ብሎ ጠየቀኝ ። የተወሰነ ሰከንዶች ለመመለስ አሰብ አረኩናል ። እኛማ እንደ አንተ ህፃን እያለ የምንፀልየው ፀሎት እንዲህ እያለን ነበር
" መፀሀፍ ቅዱስ በእጃችን ይዘን ጌታ ሆይ ቃል አስተምረን እና እንወቅህ እናም ጓደኞቻችን ኢየሱስን እንዲያውቁ እርዳቸው" እያልን እንፀልይ ነበር ።
ይሔን ፀሎት ለመፀለይ ከወንድሜ ተስማማንና መፀለይ ያዝን ። ጌታ ሆይ ቃልህን አስተምረኝ አንተን እንወቅህ እያልን ለየብቻችን ፀለይን ። መሃል ላይ በህፃንነት እድሜዬ ለጌታ የነበረን ርሃብ ፣ ጌታ ለማወቅ የነበረ ጉጉት ፣ ቃሉን ለማንበብ የነበረ ፍላጎት ፣ በመዳናችን መደሰት ፣ ፀሎት መውደድና በንፁህ ልብ ጌታን ጌታን ማለት ትዝ አለኝና አሁን ላይ ባለኝ ልብ ደነገጥኩ ። ርሃብ የጣለ እድገት እድገት አይደለም ፣ የቃሉን ፍላጎት የቀነሰ እውቀት እውቀት አይሆንም ፣ የፀሎት አምሮትን የቀነሰ ወግ ወንዝ የሚያሻግር ልማድ አይሆንም ፣ ለጌታ ፍቅር የሚኖረንን መንሰፍሰፍን ያጠፋ ብስለት እሱ ብስለት ሳይሆን ብክነት ነው የሚሆነን ። መንፈሳዊ ርሃብ ህይወት የሚያጣፍጥ ማጣፈጫ ነው።
በድነቴ ጠዋት በገባኸኝ ማግስት
ጨዋታ ወሬዬ መወደዴን ማድነቅ
ዘምሬህ አልጠግብ አውርቼህ አረካ
ይህች ትንሽ ልቤ ለፍቅርህ ሸፍታ
አልደግ አንተ ላይ ራሴን አልቻል
አጓጉል ነው ሁሉ ያለንተ መች ያምራል
@cgfsd | 338 |
| 4 | https://youtu.be/8DnHp2YfgiI?si=_rnf0uvfGL_CeJnW | 414 |
| 5 | ጫማ ሠፊው ወንጌል ሰባኪ
ዊልያም ኬሪ የዘመናዊው ተልዕኮ አባት ( The Father Of Modern Mission ) በመባል ይታወቃል ። ጫማ ሠፊ እና በቤተክርስቲያን ውስጥ በመጋቢነት ያገለግል የነበረው ዊልያም ኬሪ የታልቁ ተልዕኮ ረሃብ ልቡ ላይ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ይቀጣጠል ነበር ። ወንጌል ፍጥረት ጋር ደርሶ የክርስቶስ ብርሃን ካሉበት ጨለማ ሲያወጣቸው ማየት የዊልያም ኬሪ የሁልጊዜም ፀሎቱ ነው ። የወንጌል እውነትን ላለመኑት የማድረስ ጥልቅ ናፍቆቱን ከግብ ለማድረስ ከቤተሰቡ ጋር ወደ ህንድ ሀገር ለተልዕኮ ያመራል ።
ፅኑ ተጋድሎ ግን አስደናቂ ፅናት ፣ ብርቱ ፈተና ግን ማይበገር እምነት ፣ ለወንጌል የተከፈለ መስዋዕትነት ፣ እንደ መጥምቁ ዪሐንስ ቀልጦ የሚያበራ ሻማ ፣ ለፍጥረት ያለ ድንቅ ርህራሄ ፣ ለወንጌል ያለ ፍቅር ፣ ከራስ ይልቅ ለጌታ መኖር የተያበት ግሩም ህይወት ። ዊልያም ኬሪ ጫማ ሠፊው ወንጌል ሠባኪ ! | 4 455 |
| 6 | https://youtu.be/i0ppqpfI4WA?si=gLuSnZVyvbPftgo9 | 3 542 |
| 7 | ሠው አብዝቶ ጌታን ባወቀ ቁጥር የሚረዳው ነገር ቢኖር ጌታ ከመታወቅ በላይ እንደሆነ ነው ። | 2 089 |
| 8 | ጠላትን ወዶ
ለጠላት ወርዶ
በጠላት ታርዶ
ወዳጅ አረገው እራሱን ሠጥቶ | 461 |
| 9 | ይህ ፅሁፍ በወንጌል አገልግሎት በትጋት አገልግሎ ስላለፈው የተወደደው ወንጌላዊ ሬንሀርድ ቦንኬ የመቃብር ሀውልት ተፅፎ የሚገኝ ነው ። ህይወት ሁላችንም ሞት ወደተባለ ባቡር ያሳፍረናል ። ህይወት ነጭ ወረቀት እንደመሆኗ ሠው በዘመኑ ያሻውን ይፅፍበታል ። በእስትንፉሱ እያለ የፃፈው በሞቱ ላይ ይነበባል። በህይወት እያሉ የኖሩት ለሞት ቀን ለዝክር ይነበባል ። በህይወት እያለ በሞቱ ቀን ስለሚነበበው ዝክር እርግጠኛ የነበረው ጳውሎስ እንዲህ ይለናል
በመሥዋዕት እንደሚደረግ፥ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበትም ጊዜ ደርሶአል።
መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም
ጳውሎስ በህይወት እያለ በተሠጠው ነጭ ወረቀት ላይ የፃፈበት መልካሙን ገድል መጋደል ፤ የተሠጠውን ሩጫ መጨረስ ፤ ለጽድቅ አክሊል የሚመጥን ስራ መስራት ነበር ። እኛስ ለተሰጠን የህይወት ነጭ ወረቀት ምን ፅፈንበት ይሆን ? ጳውሎስ ይህ የጽድቅ አክሊል ለሱ ብቻ እንዳይደለ ነግሮናል መገለጡን ለሚነፈፈቅ ጭምር እንጂ ። ህይወታችን ለጌታ ለጥቅም ሳይሆን እንዳንሞት መገለጡን እንውደድ።
በቦንኬ መቃብር ሀውልት ላይ የሠፈረውን አየን በእኛስ የመቃብር ሀውልት ምን በመባል ይፃፍ ይሆን ? | 1 501 |
| 10 | ዕብራውያን 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።
¹⁵ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።
¹⁶ እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።
በኢዮብ መኳንንት | 491 |
| 11 | የፀሎት ሰው
ከጌታ ጋር ወዳጅነት
በወንድም ጁብሊ መልካሙ
(@Metanoia2015) | 561 |
| 12 | መጾም አለብን ወይ?
° ለምን እንጹም...
በ ወንድም ጁብሊ መልካሙ
(@Metanoia2015) | 513 |
| 13 | ዓይኖቻችን እያዩህ ዐረግህ ፣ እኛም ተክዘን ተመለስን ፤ እውነቱ የገባን ቆይቶ ነበር ፤ ለካ በልባችን አለህ ።
ቅዱስ አውግስጢኖስ | 475 |
| 14 | በአቂላ እና ጵርስቅላ መቃናት ያለባቸው ብዙ አጵሎሶች በቤተክርስቲያን ምስባክ ላይ ሞልተዋል። አጵሎሶችን የሚያሳድጉ አቂላ እና ጵርስቂላ እንዲበዙ መልሰን መላልሰን መፀለይ ከመቼውም በላይ አስፈላጊ ሆኖ ይታየኛል። አጵሎሶች ለቤተክርስቲያን ያስፈልጉናልና ፤ አጵሎሶችን ለቤተክርስቲያን ጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ አቂላ እና ጵርስቂላ ደግሞ አብዝተው ያስፈልጋሉ ።
በአገልጋይ አለማደግ እና አለመብቃት የሚጠቋቆሙ ሳይሆን ለማቅናት እና ለማስተማር ልብ ያላቸው የኔ ልድመቅ ጩኸት ሳይሆን የእግዚአብሔር መንግሰት አብሮ ሠራተኝነት ረሃብ ያላቸው አቂላ እና ጵርስቅላ ለዘመናችን ቤተክርስቲያን እጅጉን ያስፈልጉናል ። አጵሎሶች ሞልተናል እና አቂላ ሆይ የት ነህ ? ጵርስቂላስ ከወዴት ነሽ ? | 503 |
| 15 | እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንኩት እሷንም አጥብቄ እሻለው ከተገለጥብኝ ፀለቶቼ ይልቅ የተገለጥልኝ ፀሎቶቼን እንዲመልስ ። ተገለጥብኝ ከማለት ይልቅ ተገለጥልኝ እጅጉን ይበልጣልና ። | 454 |
| 16 | በጎልጎታ ድግስ ተደገሰ
ኢየሱስ ለአለም ስጋውን ቆረሰ
እየሱስ ደቀቀ እጅ እና እግሩ ደማ
በመሰቀል ላይ ሆኖ ጩኸትን አሰማ
ፍቅር ተሰበከ ደም እየፈሰሰ
ዕርቃኑን ተሰቅሎ ዓለም አለበሰ
ስጋው ተተልትሎ አጥንቱ ደቀቀ
ማይገፈፍ ልብስን ገራፊው ለበሰ
ኢየሱስ ተጠማ ደም እያለቀሰ
ከህይወት ውሃ ምንጭ ፍጥረት ረሰረሰ
የድግስ ባለቤት ድግሱ ላይ ሞቶ
ተጋባዥ ጠገበ የደገሰን በልቶ ። | 568 |
| 17 | በእግዚአብሔር መርካት የቅድስና ምንጭ እና ሀይል ነው።ሀጢያት በእግዚአብሔር ያለመርካታችን ምልክት እና ውጤት ነው። | 435 |
| 18 | እግዚአብሔር ለሠው ልጆች ያለው ፍቅር
የተረጋገጠው በኢየሱስ ነው ። ኢየሱስ የእግዚአብሔር ፍቅር የተገለጠበት የእግዚአብሔር የፍቅር ማብራሪያ እንዲሁም የእግዚአብሔር ፍቅር ማረጋገጫ ነው ።
እግዚአብሔር እኛን እንደሚወደን ትልቁ ማረጋገጫ ኢየሱስን ስጦታ አርጎ መላኩ ነው ። ዉዱን ልጁን ስለሠጠን በዚያ ለኛ ያለውን መውደድ አረጋግጧል ።
ኢየሱስ የእግዚአብሔር የፍቅር ሰብከት ሰለሆነ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ፍቅር ማረጋገጫ ነው ። | 425 |
| 19 | https://youtu.be/yn6mlbnJHqc?si=KX8EiqL3QLs8IRML | 386 |
| 20 | የመናኝ ጉዞ.pdf | 398 |
