Hasen Manzuma Official
@ ብስራታን ነገራት አርግዘሻል አላት ተደሰቺ አላት አብሽሪአሚና ሰይዲና ኑረል አለሚና
Show more199
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+630 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 ሰሉ ዓለ ነቢ💛
ነገ ላይ አንድ ቢሊየን ዶላር ይሰጠኛል ብለህ ሙሉ ተስፋ ያደረግክበት ሰው ዛሬ ላይ መቶ ብር ሊሰጥህም ሊያሰጥህም አይችልም እየተባልን ነው
ነገ የቂያም ቀን ሀምሳ ሺህ አመት አላህ ፊት ቆመህ ከስር ላብ ከላይ ፀሀይ አናትህ ላይ ስንዝር ቀርባ ስታሰቃይህ ላንተም ለ አንቢያእ ለሙርሰል ለመላኢካ ላንተም ጭመር ለጭንቅ ጊዜ ደራሽ የሆኑት ነቢይ አትወሰልባቸው ምንም አያደርጉልህም ካልክ ዛሬ ያላደረጉልህ ነገም አያደርጉለህም
አሏሁመሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሰይዲና ወመውላና ወሸፊኢና ﷴﷺ💚 ሙሐመድ ወዓላ አሊሂ ወሶህቢሂ ወሰለም!💚
✍HASEN MANZUMA OFFICIAL | 22 | 0 | Loading... |
02 ከመላው ዓለም ለሐጅ ሥነ ሥርዐት ክንውን ወደ ሀገሯ ይገባሉ ተብለው የሚጠበቁትን ከሁለት ሚሊዮን የሚልቁ ምዕመናንን መቀበል የጀመረችው ሳዑዲ ዐረቢያ፣ የአላህ እንግዶች ከቤት የወጡበትን ውጥን እንዲሞሉ ሽር ጉድ ማለቷን ቀጥላለች፡፡ ሳዑዲ እንግዶችን መቀበል የጀመረችው ግንቦት 1/2016 ነበር፡፡ እስካሁን ከተቀበለቻቸው ውስጥ ከእኛዋ ኢትዮጵያ የተነሱ ምዕመናን ይገኙበታል፡፡ 12 ሺሕ ኢትዮጵያውያን እስከ ሰኔ 2/2016 ድረስ ሳዑዲ ዐረቢያ ተጠናቀው ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በርግጥ ሳዑዲ ዐረቢያ ሑጃጆችን መቀበል ጀምራም ቢሆን ለዑምራ እና ሌላ ጉዳይ (ለምሣሌ ለጉብኝት) በተለይ መካ ከተማ የሚጓዙ የሀገሯን ሰዎችም ሆነ እንግዶችን ስታስገባ ቆይታለች፡፡ ሆኖም ከዛሬ ሐሙስ ግንቦት 15/2016 አንስቶ ለሐጅ ካልሆነ በስተቀር የከተማዋን በር መቆለፏን እወቁት ብላለች፡፡ በዚህም ወደ ቅድስቲቱ መካ ከተማ የሚያስገቡ የፍተሻ ጣቢያዎች፣ ከሑጃጅ ውጪ ሌላ ሰው ወደ ውስጥ እንዳይዘልቅ ጥብቅ ቁጥጥር እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ሳዑዲ ዐረቢያ ከሚቀጥለው ሳምንት ግንቦት 25/2016 ጀምሮ ደግሞ፣ በድንገት ያለ ሐጅ ቪዛ ወደ መካ ከተማ ዘልቆ ያገኘችውን ግለሰብ እንዲሁ አትለቀውም፤ 10 ሺሕ ሪያል መቀጮ እንደምታስከፍለው ቀድማ አሳውቃለች፡፡ ቅጣቱ በዚህ ብቻ ላይቆም ይችላል፤ ከተደጋገመ ከምድሯ ያስባርራል፡፡
ሳዑዲ ዐረቢያ ወደ ሐጅ ቀናት ስትቃረብ፣ ከሐጅ ቪዛ ውጪ የያዙ ምዕመናንን ወደ መካ እንዳይገቡ ከማገድ ጎን ለጎን ሐጅ መድረሱን ጠቋሚ የሆነውን የካዕባን ልብስ ከፍ አድርጋለች፡፡ ሳዑዲ በየዓመቱ የሐጅ ቀናት ሲቃረቡ ይህን የምታደርገው በጥንቃቄ ነው፡፡ ዘንድሮም ኪስዋውን ከመሬት ከፍ ለማድረግ 36 ባለሞያዎችን ከአስር “ክሬን” ጋር መድባለች፡፡ ባለሞያዎቹ ልብሱን ከፍ አድርገው በአራቱም ማዕዘን በነጭ የጥጥ ጨርቅ እንዲሸፈን (ኢህራም) አድርገውታል፡፡
ኢህራም የተደረገው ኪስዋ በየዓመቱ የሚቀየር ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ከሁለት ሳምንት በኋላ በሚጀምረው በዙልሒጃ ወር 9ኛው ቀን ይቀየር የነበረ ቢሆንም በቅርብ ጊዜያት በአዲሱ ዓመት መግቢያ ሙሐረም ወር የመጀመሪያው ምሽት እንዲቀየር ተወስኗል፡፡
ኪስዋ የዓለማችን ውዱ ልብስ ነው፡፡ የልብሱ ክብደት 850 ኪሎ ግራም ሲመዝን፣ ወጪው ደግሞ 6.5 ሚሊዮን ዶላር ይገመታል፡፡ ኪስዋ ሲዘጋጅ ቢያንስ 200 ባለሞያዎች ይሳተፋሉ፡፡ የኪስዋ 670 ኪሎ የሚመዝነው ጥቁር ሀር ነው፡፡ በዚህ ሀር ላይ ለሚጻፉ የቁርኣን አንቀፆች 120 ኪሎ 21 ካራት ወርቅ እንዲሁም 100 ኪሎ ግራም ብር ጥቅም ላይ ይውላል፡፡
✍HASEN MANZUMA OFFICIAL | 26 | 0 | Loading... |
03 ኸሚስ ሙባረክ ❤️ | 30 | 0 | Loading... |
04 ሶለዋትን አትቁጠሩ ይልቁን እስትንፋሳችሁ በሙሉ ሶለዋት አድርጉ"
አሏሁመሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሰይዲና ወመውላና ወሸፊኢና ﷴﷺ ሙሐመድ ወዓላ አሊሂ ወሶህቢሂ ወሰለም!
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL | 30 | 0 | Loading... |
05 አነስ ረ.አ ስለ ሰይዳችን ﷺ ሲናገሩ "ጨረቃዋን አየኃት ረሱል ﷺ አየኃቸው መልሼ ጨረቃዋ አየኃት ከዛም መልሼ ረሱል ﷺ አየኃቸው ወላሂ ረሱል ﷺ ከጨረቃዋ በላይ ውብ ናቸው
የኔ ውቡ ነቢﷺ | 37 | 1 | Loading... |
06 የቁርአን ቻናሎች በቃሪኦቻቸው ስም የሚያገኙበት!!
1 @mishary_rashid_al_afasi
2 @Yassen_Al_Jazairi
3 @Sheikh_Abu_Bakr_Al_Shatri
4 @Sheikh_Muhammad_Al_Luhaidan
5 @Abdulbasit_Abdussamed1
6 @Sheikh_Abdul_Rahman_Al_Sudais
7 @Ali_Al_Huzaifi
8 @Khalifah_At_Tonaeijy
9 @Ahmad_Al_Ajmy
10 @Sheikh_Saad_Al_Gamidi
11 @Emad_Al_Mansary
12 @Abdullah_ibn_Al_Basfar
13 @Sheikh_Nasser_Al_Qatami
14 @Abdulhadi_Kanakeri
15 @Sheikh_Maher_Al_Muaiqly
16 @Sheikh_Adel_Rayan
17 @Khalil_Al_Hussary
18 @Sheikh_Muhammad_Ayyub
19 @Abdullah_Awad_Al_Juhany
20 @Abdul_Rashid_Ali_Sufi
21 @Mohamed_Siddiq_El_Minshawi
22 @Abdul_Rahman_Al_Ossi
23 @Sheikh_Saud_Al_Shuraim
24 @Yasser_Al_Dosarii
25 @Muhammad_Al_Kurdi1
26 @Fares_Abbad1
27 @Sheikh_Salah_Bukhatir
28 @Imad_Zuhair_Hafez
29 @Muhammad_AbdulKareem
30 @Ahmad_Misbahi
31 @Abdulaziz_Az_Zahrani
32 @Ibrahim_Al_Asirii
33 @Abdulbosit_Qobilov1
34 @Abdullah_al_Matrood1
35 @Afzal_Rafiqov1
36 @Hani_Ar_Rifai
37 @Abdullah_Ali_Jaber
38 @Sheikh_Muhammad_Jibril
39 @Jazza_Alswaileh
40 @Bandar_Balila
41 @Mohammad_Al_Tablawi
42 @Wadee_Al_Yamani
43 @Ghassan_Al_Shorbajyi
44 @Zaki_Dagistan
45 @Ahmad_Al_Lahdan
46 @Abdullah_Xalif
47 @Yasser_Al_Qureshi
48 @Nabil_Al_Rifai
49 @Salah_Al_Hashem
50 @Shirazad_Taher
51 @Tawfeeq_As_Sayeghh
52 @Rashid_Al_Arkani
53 @Sheikh_Mustafa_Ismail
54 @Ali_Yakupovv
55 @Abdullah_Kamel
56 @Mahmud_Ali_Albanna
57 @Sheikh_Idris_Abkar
58 @Hassen_Saleh
59 @Moeedh_Al_Harthi
60 @Ahmed_Naina
61 @Waleed_Al_Naehi
62 @Saber_AbdulHakam
63 @Mohammad_Saleh_Shah
64 @AbdulMuhsin_Qasim
65 @Salah_Al_Budair
66 @Akram_Alalaqimy
67 @Jamaan_Alosaimii
68 @Abdulmohsen_Harty
69 @Abdul_Wadood_Haneef
70 @Mohammad_Al_Abdullah
71 @Yahya_Hawwa
© @Quran_Mp3_Collecten
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL | 51 | 1 | Loading... |
07 We are back👳♀
አሚር ሁሴን//መዲና//አዲስ ነሺዳ እና መንዙማ 2016 /AMIR HUSSEN/MEDINA NEW NESHIDA&MENZUMA2024
በአንዳንድ ምክንያቶች ጠፍተን ነበር ተመልሰናል
ስለዘገየሁባቹ አፉ በሉኝ🤗
Medina Tube
https://t.me/medina_tube | 49 | 0 | Loading... |
08 በኔ ላይ ሰለዋት ማውረድን የተዘናጋ(የረሳ) ሰው
በርግጥ የጀነትን መንገድ ስቷል”
💚🤍💚
ይላሉ #የኛ_ነብይﷺ | 46 | 0 | Loading... |
09 Media files | 76 | 0 | Loading... |
10 ጀሀነም የሚገባው ወደ ጀሀነም ጀነት የሚገባውም ወደ ጀነት ከገባ በኋላ አንድ ተጣሪ እንዲህ ሲል ይጣራል!
አንተ ሙሐመድ! ተደሰተክ ወይ?
እርሳቸው እንዲህ ይለሉ«ጌታዬ! ወላሂ አልተደሰትኩም። ከኡመቶቼ እሳት ውስጥ የቀረ አለ»
አላህም ለመላኢኮች «ቅንጣት ታክል ኢማን በቀልቡ ያለውን ሁሉ ከእሳት አውጡ» በማለት ያዛቸዋል። ከዚያም ጀሀነም በሯ ይከፈትና የተወሰነው የሙስሊሙ ክፍል ወጥቶ ወደ ጀነት ይተማል።
አላህ በድጋሚ «ሙሐመድ ሆይ! ተደሰትክ?» ይላቸዋል።
«ጌታዬ ባንተ እምላለሁ! አሁንም ከህዝቦቼ የቀሩ አሉ» ብለው ያለቅሳሉ!
አላህም ለመላእክቱ «አይኑ የትንኝ ራስ የምታክል እንባም ብትሆን እኔን ፈርታ ያነባችን ሁሉ አውጡ» በማለት ያዛል። ከዚያም «ያ ሙሐመድ! አሁንስ ተደሰትክ?» ይላቸዋል።
«ወላሂ አልተደሰትኩም። አሁንም ከኡመቴ የቀሩ ሰዎች አሉ። ይላሉ ረሱላችን ﷺ »
አላህ ለመላኢኮች «ላኢላሀ ኢለላህ፣ ሙሐመዱን ረሱሉላህ ያለውን በጠቅላላ ከጀሀነም አውጧቸው» በማለት ያዛል። ጀሀነም በሮቿ ተከፍተው ሁሉም ወደ መስካሪዎች ጎራ ይነጉዳሉ።
ከወርቅና ከሉል በተሰራ ግንብ ውስጥ ይነዳሉ። ባማረ መዓዛ ይታወዳሉ። ውስጥ የነበሩት የጀነት ሰዎች የተበለጡ እስኪመስላቸው ድረስ እነዚህ ሰዎች ውብ ይሆናሉ። ከዚያም ወደ ጀናህ እንዲገቡ ይደረጋል። ይሄኔ ለመጨረሻ ጊዜና ለዘልዓለም ጀሀነም ትዘጋለች!!
በዚህ ወቅት ነው እንግዲህ፦
« ﺭُّﺑَﻤَﺎ ﻳَﻮَﺩُّ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻛَﻔَﺮُﻭﺍ ﻟَﻮْ ﻛَﺎﻧُﻮﺍ ﻣُﺴْﻠِﻤِﻴﻦَ
እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ ቀን) ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ፡፡ (ሱረቱ አል-ሒጅር- 2)
አላህ የርሳቸውን ሸፈዓ የምናገኝ ያድርገን!!
ሰሉ ዐለል ሐቢብ!!
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL | 87 | 1 | Loading... |
11 አዲስ የሰርግ መንዙማ//ሙዓዝ ሀቢብ// new wedding neshida #MUAZ HABIB
MEDINA||TUBE
https://t.me/medina_tube | 89 | 1 | Loading... |
12 መደድ መደድ መደድ | 90 | 0 | Loading... |
13 * * * * * * * * * ** * * * * * * * * *
አሏሁ መርሃም ኑር ሁሰይን
አሏሁ መርሃም ኑር ሁሰይን
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን
💚 💕 💚 💕 💚 💕
==================
*
ኑር ሁሰይን ቁጥቡል ሀበሻ
የአይታም ምስኪን መሸሻ
የታረዘውን መልበሻ
አሽራር በላዕ መመለሻ
ማበሻ ሲቃ ሀዘኔን
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን...
*
ኑር ሁሰይን የከውኑ አባት
ዙህድ ነው የሱ ሚለት
ፆም ውሎ ያድራል ሶላት
ላጣው እናት ነው አባት
ለሰው ለእንስሳ አሳቢ
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን...
*
በአናጂናው ሰፈር
ይፋ ወጥቷል ያንቱ ሲር
አያልቀው ሲመነዘር
እንደው ገና በኸበር
ላቤን ቆረጠልኝ ጥሜን
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን...
*
ከቁረይሽ የሆነው ዘሩ
ሲወለድ የታየው ኑሩ
አዛኝ ለምስኪን ፈቂሩ
ደርሶ ተበልቷል ሰመሩ
ተከውኑ ዋርካ ኑር ሁሰይን
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን...
*
ሰላም አለይኩም ነጋሲ
ሰላም አለይኩም አባባ
ገሩ ኢላላ ዱቢኒ
ዬ ገሪፍ ገሌ መሌ
ኬሰን ሒክማዳ ዱቢኒ
አሏሁ መርሃም ኑር ሁሰይን
* * * * * * * * * *
🥁 🥁 👏 👏 🥁 🥁
አሏሁ መርሃም ኑር ሁሰይን
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን
አሏሁ መርሃም ኑር ሁሰይን
ሸፊዑል ወራ ፊዳረይን
*
ኑር ሁሰይን የአላህ ገበር
የአውልዬቹ ስመጥር
ከራማው ላይቆጠር
አንጠፈጠፈው ቀለሜን
*
ኑር ሁሰይን የሌት ንጋቱ
ድልቡን ተግቶት በጠዋቱ
ፈሰሰ ብትከጅሉ አንቱ
ከታች ወደ ላይ ጅረቱ
*
ምላሱ ኢልምን ያንቧቧል
አይኑ ለጌታው ያነባል
ሌላን አጥግቦ ይራባል
ያስባል ዳኢም ለከውነይን
*
ደማም የደማም ወለድ - ቁረይሺይ ናቸው
የነቢ ቤተሰብ - ከአቂል ነው ዘራቸው
በመሪነት ሰም ወርቅ - ቢቀኘው ኑራቸው
የሰቀለይን ሼህ - ነበር ስያሜያቸው
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL | 94 | 0 | Loading... |
ሰሉ ዓለ ነቢ💛
ነገ ላይ አንድ ቢሊየን ዶላር ይሰጠኛል ብለህ ሙሉ ተስፋ ያደረግክበት ሰው ዛሬ ላይ መቶ ብር ሊሰጥህም ሊያሰጥህም አይችልም እየተባልን ነው
ነገ የቂያም ቀን ሀምሳ ሺህ አመት አላህ ፊት ቆመህ ከስር ላብ ከላይ ፀሀይ አናትህ ላይ ስንዝር ቀርባ ስታሰቃይህ ላንተም ለ አንቢያእ ለሙርሰል ለመላኢካ ላንተም ጭመር ለጭንቅ ጊዜ ደራሽ የሆኑት ነቢይ አትወሰልባቸው ምንም አያደርጉልህም ካልክ ዛሬ ያላደረጉልህ ነገም አያደርጉለህም
አሏሁመሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሰይዲና ወመውላና ወሸፊኢና ﷴﷺ💚 ሙሐመድ ወዓላ አሊሂ ወሶህቢሂ ወሰለም!💚
✍HASEN MANZUMA OFFICIAL
2200
ከመላው ዓለም ለሐጅ ሥነ ሥርዐት ክንውን ወደ ሀገሯ ይገባሉ ተብለው የሚጠበቁትን ከሁለት ሚሊዮን የሚልቁ ምዕመናንን መቀበል የጀመረችው ሳዑዲ ዐረቢያ፣ የአላህ እንግዶች ከቤት የወጡበትን ውጥን እንዲሞሉ ሽር ጉድ ማለቷን ቀጥላለች፡፡ ሳዑዲ እንግዶችን መቀበል የጀመረችው ግንቦት 1/2016 ነበር፡፡ እስካሁን ከተቀበለቻቸው ውስጥ ከእኛዋ ኢትዮጵያ የተነሱ ምዕመናን ይገኙበታል፡፡ 12 ሺሕ ኢትዮጵያውያን እስከ ሰኔ 2/2016 ድረስ ሳዑዲ ዐረቢያ ተጠናቀው ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በርግጥ ሳዑዲ ዐረቢያ ሑጃጆችን መቀበል ጀምራም ቢሆን ለዑምራ እና ሌላ ጉዳይ (ለምሣሌ ለጉብኝት) በተለይ መካ ከተማ የሚጓዙ የሀገሯን ሰዎችም ሆነ እንግዶችን ስታስገባ ቆይታለች፡፡ ሆኖም ከዛሬ ሐሙስ ግንቦት 15/2016 አንስቶ ለሐጅ ካልሆነ በስተቀር የከተማዋን በር መቆለፏን እወቁት ብላለች፡፡ በዚህም ወደ ቅድስቲቱ መካ ከተማ የሚያስገቡ የፍተሻ ጣቢያዎች፣ ከሑጃጅ ውጪ ሌላ ሰው ወደ ውስጥ እንዳይዘልቅ ጥብቅ ቁጥጥር እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ሳዑዲ ዐረቢያ ከሚቀጥለው ሳምንት ግንቦት 25/2016 ጀምሮ ደግሞ፣ በድንገት ያለ ሐጅ ቪዛ ወደ መካ ከተማ ዘልቆ ያገኘችውን ግለሰብ እንዲሁ አትለቀውም፤ 10 ሺሕ ሪያል መቀጮ እንደምታስከፍለው ቀድማ አሳውቃለች፡፡ ቅጣቱ በዚህ ብቻ ላይቆም ይችላል፤ ከተደጋገመ ከምድሯ ያስባርራል፡፡
ሳዑዲ ዐረቢያ ወደ ሐጅ ቀናት ስትቃረብ፣ ከሐጅ ቪዛ ውጪ የያዙ ምዕመናንን ወደ መካ እንዳይገቡ ከማገድ ጎን ለጎን ሐጅ መድረሱን ጠቋሚ የሆነውን የካዕባን ልብስ ከፍ አድርጋለች፡፡ ሳዑዲ በየዓመቱ የሐጅ ቀናት ሲቃረቡ ይህን የምታደርገው በጥንቃቄ ነው፡፡ ዘንድሮም ኪስዋውን ከመሬት ከፍ ለማድረግ 36 ባለሞያዎችን ከአስር “ክሬን” ጋር መድባለች፡፡ ባለሞያዎቹ ልብሱን ከፍ አድርገው በአራቱም ማዕዘን በነጭ የጥጥ ጨርቅ እንዲሸፈን (ኢህራም) አድርገውታል፡፡
ኢህራም የተደረገው ኪስዋ በየዓመቱ የሚቀየር ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ከሁለት ሳምንት በኋላ በሚጀምረው በዙልሒጃ ወር 9ኛው ቀን ይቀየር የነበረ ቢሆንም በቅርብ ጊዜያት በአዲሱ ዓመት መግቢያ ሙሐረም ወር የመጀመሪያው ምሽት እንዲቀየር ተወስኗል፡፡
ኪስዋ የዓለማችን ውዱ ልብስ ነው፡፡ የልብሱ ክብደት 850 ኪሎ ግራም ሲመዝን፣ ወጪው ደግሞ 6.5 ሚሊዮን ዶላር ይገመታል፡፡ ኪስዋ ሲዘጋጅ ቢያንስ 200 ባለሞያዎች ይሳተፋሉ፡፡ የኪስዋ 670 ኪሎ የሚመዝነው ጥቁር ሀር ነው፡፡ በዚህ ሀር ላይ ለሚጻፉ የቁርኣን አንቀፆች 120 ኪሎ 21 ካራት ወርቅ እንዲሁም 100 ኪሎ ግራም ብር ጥቅም ላይ ይውላል፡፡
✍HASEN MANZUMA OFFICIAL
2600
ሶለዋትን አትቁጠሩ ይልቁን እስትንፋሳችሁ በሙሉ ሶለዋት አድርጉ"
አሏሁመሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሰይዲና ወመውላና ወሸፊኢና ﷴﷺ ሙሐመድ ወዓላ አሊሂ ወሶህቢሂ ወሰለም!
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL
3000
አነስ ረ.አ ስለ ሰይዳችን ﷺ ሲናገሩ "ጨረቃዋን አየኃት ረሱል ﷺ አየኃቸው መልሼ ጨረቃዋ አየኃት ከዛም መልሼ ረሱል ﷺ አየኃቸው ወላሂ ረሱል ﷺ ከጨረቃዋ በላይ ውብ ናቸው
የኔ ውቡ ነቢﷺ
3710
የቁርአን ቻናሎች በቃሪኦቻቸው ስም የሚያገኙበት!!
1 @mishary_rashid_al_afasi
2 @Yassen_Al_Jazairi
3 @Sheikh_Abu_Bakr_Al_Shatri
4 @Sheikh_Muhammad_Al_Luhaidan
5 @Abdulbasit_Abdussamed1
6 @Sheikh_Abdul_Rahman_Al_Sudais
7 @Ali_Al_Huzaifi
8 @Khalifah_At_Tonaeijy
9 @Ahmad_Al_Ajmy
10 @Sheikh_Saad_Al_Gamidi
11 @Emad_Al_Mansary
12 @Abdullah_ibn_Al_Basfar
13 @Sheikh_Nasser_Al_Qatami
14 @Abdulhadi_Kanakeri
15 @Sheikh_Maher_Al_Muaiqly
16 @Sheikh_Adel_Rayan
17 @Khalil_Al_Hussary
18 @Sheikh_Muhammad_Ayyub
19 @Abdullah_Awad_Al_Juhany
20 @Abdul_Rashid_Ali_Sufi
21 @Mohamed_Siddiq_El_Minshawi
22 @Abdul_Rahman_Al_Ossi
23 @Sheikh_Saud_Al_Shuraim
24 @Yasser_Al_Dosarii
25 @Muhammad_Al_Kurdi1
26 @Fares_Abbad1
27 @Sheikh_Salah_Bukhatir
28 @Imad_Zuhair_Hafez
29 @Muhammad_AbdulKareem
30 @Ahmad_Misbahi
31 @Abdulaziz_Az_Zahrani
32 @Ibrahim_Al_Asirii
33 @Abdulbosit_Qobilov1
34 @Abdullah_al_Matrood1
35 @Afzal_Rafiqov1
36 @Hani_Ar_Rifai
37 @Abdullah_Ali_Jaber
38 @Sheikh_Muhammad_Jibril
39 @Jazza_Alswaileh
40 @Bandar_Balila
41 @Mohammad_Al_Tablawi
42 @Wadee_Al_Yamani
43 @Ghassan_Al_Shorbajyi
44 @Zaki_Dagistan
45 @Ahmad_Al_Lahdan
46 @Abdullah_Xalif
47 @Yasser_Al_Qureshi
48 @Nabil_Al_Rifai
49 @Salah_Al_Hashem
50 @Shirazad_Taher
51 @Tawfeeq_As_Sayeghh
52 @Rashid_Al_Arkani
53 @Sheikh_Mustafa_Ismail
54 @Ali_Yakupovv
55 @Abdullah_Kamel
56 @Mahmud_Ali_Albanna
57 @Sheikh_Idris_Abkar
58 @Hassen_Saleh
59 @Moeedh_Al_Harthi
60 @Ahmed_Naina
61 @Waleed_Al_Naehi
62 @Saber_AbdulHakam
63 @Mohammad_Saleh_Shah
64 @AbdulMuhsin_Qasim
65 @Salah_Al_Budair
66 @Akram_Alalaqimy
67 @Jamaan_Alosaimii
68 @Abdulmohsen_Harty
69 @Abdul_Wadood_Haneef
70 @Mohammad_Al_Abdullah
71 @Yahya_Hawwa
© @Quran_Mp3_Collecten
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL
5110
We are back👳♀
አሚር ሁሴን//መዲና//አዲስ ነሺዳ እና መንዙማ 2016 /AMIR HUSSEN/MEDINA NEW NESHIDA&MENZUMA2024
በአንዳንድ ምክንያቶች ጠፍተን ነበር ተመልሰናል
ስለዘገየሁባቹ አፉ በሉኝ🤗
Medina Tube
https://t.me/medina_tube
4900
በኔ ላይ ሰለዋት ማውረድን የተዘናጋ(የረሳ) ሰው
በርግጥ የጀነትን መንገድ ስቷል”
💚🤍💚
ይላሉ #የኛ_ነብይﷺ
4600
ጀሀነም የሚገባው ወደ ጀሀነም ጀነት የሚገባውም ወደ ጀነት ከገባ በኋላ አንድ ተጣሪ እንዲህ ሲል ይጣራል!
አንተ ሙሐመድ! ተደሰተክ ወይ?
እርሳቸው እንዲህ ይለሉ«ጌታዬ! ወላሂ አልተደሰትኩም። ከኡመቶቼ እሳት ውስጥ የቀረ አለ»
አላህም ለመላኢኮች «ቅንጣት ታክል ኢማን በቀልቡ ያለውን ሁሉ ከእሳት አውጡ» በማለት ያዛቸዋል። ከዚያም ጀሀነም በሯ ይከፈትና የተወሰነው የሙስሊሙ ክፍል ወጥቶ ወደ ጀነት ይተማል።
አላህ በድጋሚ «ሙሐመድ ሆይ! ተደሰትክ?» ይላቸዋል።
«ጌታዬ ባንተ እምላለሁ! አሁንም ከህዝቦቼ የቀሩ አሉ» ብለው ያለቅሳሉ!
አላህም ለመላእክቱ «አይኑ የትንኝ ራስ የምታክል እንባም ብትሆን እኔን ፈርታ ያነባችን ሁሉ አውጡ» በማለት ያዛል። ከዚያም «ያ ሙሐመድ! አሁንስ ተደሰትክ?» ይላቸዋል።
«ወላሂ አልተደሰትኩም። አሁንም ከኡመቴ የቀሩ ሰዎች አሉ። ይላሉ ረሱላችን ﷺ »
አላህ ለመላኢኮች «ላኢላሀ ኢለላህ፣ ሙሐመዱን ረሱሉላህ ያለውን በጠቅላላ ከጀሀነም አውጧቸው» በማለት ያዛል። ጀሀነም በሮቿ ተከፍተው ሁሉም ወደ መስካሪዎች ጎራ ይነጉዳሉ።
ከወርቅና ከሉል በተሰራ ግንብ ውስጥ ይነዳሉ። ባማረ መዓዛ ይታወዳሉ። ውስጥ የነበሩት የጀነት ሰዎች የተበለጡ እስኪመስላቸው ድረስ እነዚህ ሰዎች ውብ ይሆናሉ። ከዚያም ወደ ጀናህ እንዲገቡ ይደረጋል። ይሄኔ ለመጨረሻ ጊዜና ለዘልዓለም ጀሀነም ትዘጋለች!!
በዚህ ወቅት ነው እንግዲህ፦
« ﺭُّﺑَﻤَﺎ ﻳَﻮَﺩُّ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻛَﻔَﺮُﻭﺍ ﻟَﻮْ ﻛَﺎﻧُﻮﺍ ﻣُﺴْﻠِﻤِﻴﻦَ
እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ ቀን) ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ፡፡ (ሱረቱ አል-ሒጅር- 2)
አላህ የርሳቸውን ሸፈዓ የምናገኝ ያድርገን!!
ሰሉ ዐለል ሐቢብ!!
✍ HASEN MANZUMA OFFICIAL
8710