6 270
Subscribers
+224 hours
-27 days
+10030 days
Posts Archive
Grade_12_Agriculture_unit_12_Nursery_and_Plantation_Technology.pptx1.79 MB
+9
ተማሪዎች: የተማሪ ወላጆች መምህራንና የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!!
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የትምህርት ቤቶች ውድድር በተለያዩ የውድድር አይነቶች ትምህርት ቤታቸውና የንፋስ ስልክ ክ/ከተማን ወክለው ሲወዳደሩ የነበሩት ተወዳዳሪ ተማሪዎቻችን
** በወንዶች ቼዝ 3ኛ ደረጃ(የነሃስ ሜዳሊያ ተሸላሚ)🥉🥉🥉
** በሴቶች ቼዝ 2ኛ ደረጃ (የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ) 🥈🥈🥈
** በሴቶች ቅርጫት ኳስ አንደኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ 🥇🥇🥇 🏆🏆🏆
** በወንዶች ቅርጫት ኳስ አንደኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ 🏆🏆🏆
በመሆን ትምህርት ቤታቸውና ክ/ከተማቸው አኩርተዋል።
ውድ ተማሪዎቻችን በስፖርት ሜዳ ላይ በእያንዳንዱ ውድድር ያደረጋችሁት ተጋድሎና የአሸናፊነት ፅና ለዚህ አንፀባራቂ ድል አብቅቷቸዋል። ትምህርት ቤታችሁን በመልካም ስምእንዲነሳና የዋንጫ ተሸላሚ ማድረግ በመቻላችሁ ት/ቤታችሁ አብዝቶ ያመሰግናችኋል።
** ከዚህ ሁሉ ድል ጀርባ ሰለቸኝ ደከመኝ ሳይል ያለውን ሁሉ ለተማሪዎቹ በመስጠት እንዲሁ በየጨዋታው ተማሪዎችን በመምራትና በማስተባበር ተማሪዎቻችን ውጤታማ እንዲሆኑ ከፍተኛውን አስተዋፅ ያበረከተው መምህር ፋሲል በተማሪቹ ስም እናሰግናለን።
+9
ተማሪዎች: የተማሪ ወላጆች መምህራንና የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!!
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የትምህርት ቤቶች ውድድር በተለያዩ የውድድር አይነቶች ትምህርት ቤታቸውና የንፋስ ስልክ ክ/ከተማን ወክለው ሲወዳደሩ የነበሩት ተወዳዳሪ ተማሪዎቻችን
** በወንዶች ቼዝ 3ኛ ደረጃ(የነሃስ ሜዳሊያ ተሸላሚ)🥉🥉🥉
** በሴቶች ቼዝ 2ኛ ደረጃ (የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ) 🥈🥈🥈
** በሴቶች ቅርጫት ኳስ አንደኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ 🥇🥇🥇 🏆🏆🏆
** በወንዶች ቅርጫት ኳስ አንደኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ 🏆🏆🏆
በመሆን ትምህርት ቤታቸውና ክ/ከተማቸው አኩርተዋል።
ውድ ተማሪዎቻችን በስፖርት ሜዳ ላይ በእያንዳንዱ ውድድር ያደረጋችሁት ተጋድሎና የአሸናፊነት ፅና ለዚህ አንፀባራቂ ድል አብቅቷቸዋል። ትምህርት ቤታችሁን በመልካም ስምእንዲነሳና የዋንጫ ተሸላሚ ማድረግ በመቻላችሁ ት/ቤታችሁ አብዝቶ ያመሰግናችኋል።
** ከዚህ ሁሉ ድል ጀርባ ሰለቸኝ ደከመኝ ሳይል ያለውን ሁሉ ለተማሪዎቹ በመስጠት እንዲሁ በየጨዋታው ተማሪዎችን በመምራትና በማስተባበር ተማሪዎቻችን ውጤታማ እንዲሆኑ ከፍተኛውን አስተዋፅ ያበረከተው መምህር ፋሲል በተማሪቹ ስም እናሰግናለን።
ለተማሪዎችና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
ውድ ተማሪዎችና ወላጆች ነገ ሰኞ የካቲት 02/2018ዓ.ም የ2ኛ መንፈቅ ዓመት(3rd Quarter) መደበኛ የሙሉ ቀን ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን እያሳወቅን የተከበራችሁ ወላጆች ተማሪዎች ለትምህርት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በሟሟላት እና የትምህርት ቤቱ መደበኛ አለባበስ(ዩኒፎርም ብቻ) በመልበስ በሰዓቱ ት/ቤት ቤት እንዲገኙ ክትትልና ድጋፍ እንድታደርጉ እያሳሰብን
Good Morning, Dear Students and Don Bosco School Community,
I am pleased to share with you the seventh week of our practice titled "Journey to Freed Yourself."
Week Seven Theme: "Weakness of attitude becomes weakness of character." - Albert Einstein
1. Albert Einstein's assertion that "Weakness of attitude becomes weakness of character" serves as a profound reminder that our mindset significantly influences our identity. A negative attitude can lead to poor decision-making and a lack of resilience. Conversely, by cultivating a positive attitude, we not only strengthen our character but also enhance our ability to confront and overcome challenges.
2. Thomas Edison once stated, "Our greatest weakness lies in giving up." This quote underscores the notion that the most significant barrier to success is the act of quitting. Each setback presents an opportunity for learning and growth. By fostering perseverance and determination, we can navigate difficulties and ultimately achieve our goals.
3. The sentiment expressed in the phrase "Learn from yesterday, live today, and hope for tomorrow" encourages us to adopt a balanced perspective on life. It invites us to reflect on past experiences for wisdom, to fully engage with the present moment, and to maintain hope for the future. This holistic mindset is essential for personal growth and sustained motivation.
As you reflect on these insights, I encourage you to use them as a foundation for your personal development journey. Please note that we will hold a discussion regarding the past weeks of our "Journey to Freed Yourself" in the upcoming week.
Wishing you all the best, and may you stay blessed
ለተማሪዎችና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
የፋይዳ መታወቂያን ይመለከታል
ውድ ተማሪዎችና ወላጆች ሁሉም ተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ እንዲያወጡና ከማህደራቸው ጋር እንዲያያዝ ከትምህርት ቢሮ መመሪያ የተላለፈልን ስለሆነ የፋይዳ መታወቂያ ኮፒውን ለሪከርድ ክፍል እንድታስገቡ እያሳወቅን እስካሁን የፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ወይም ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ነገ (ረቡዕ) ሪከርድ ክፍል ቀርባችሁ ሪፓርት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
Grade_10_Economics handout_Theory of Production.docx5.26 KB
Grade_11_Biology_unity_3_note_factors_affecting_enzymes_2.docx4.42 KB
+9
ውድ ተማሪዎቻችን እና ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ!!
በክፍለ ከተማ ደረጃ በተካሄደው የተማሪዎች ስፖርታዊ ውድድር ትምህርት ቤታችን
* በወንዶች ቅርጫት ኳስ ሻምፒዮን 🏆🏆
* እንዲሁም በወንዶች መረብ ኳስ ሻምፒዮን 🏆🏆
በመሆን የ2 ዋንጫ አሸናፊ መሆን ችለናል። ለዚህ ድል ትልቁን አስተዋፅኦ ያበረከቱት የትምህርት ቤታችን የወንዶች የመረብ ኳስ ቡድን እና የወንዶች የቅርጫት ኳስ ቡድን እንዲሁም ተማሪዎችን በማስተባበርና በመምራት ትምህርት ቤቱ የ2 ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆን ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተው መምህር ፋሲልን በት/ቤቱ ስም እናመሰግናለን።
+9
የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች የአማሪኛ ትምህርት ትምህርታዊ ጉብኝት በቢሾፍቱ ከተማ ማድረግ ችለዋል።
ተማሪዎቹ በጉብኝታቸው የዶን በስኮ ይሳኮር ኪነጥበብ የዋጋ ልጆች ጋር በኪነ ጥበብ ስራዎች ላይ ልምድ ልውውጥ እና አጭር የተውኔት ስልጠና የወሰዱ ሲሆኑ በዕለቱ ከልምድ ልውውጡ እና ተውኔት ስልጠናው በተጨማሪ የለማ ጉያ አርት ጋለሪ መጎብኘት ችለዋል። ተማሪዎችን በማስተባበር ትምህርታዊ ጉብኝቱ የተሳካ እንዲሆን ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረከቱት መምህራኖቻችን(መምህርት እመቤት: መ/ር ሀፍቶም እና መምህር ሚሊዮን) በተማሪዎቹ ስም እናመሰግናለን።
