6 270
Subscribers
+224 hours
-27 days
+10030 days
Posts Archive
Grade 11 Health Science Module IV - Unit 2, 2018.pdf1.24 MB
ውድ ተማሪዎቻችንና የተማሪ ወላጆች እንኳን ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ።
ነገ የዓድዋ ድል በዓል በመሆኑ ት/ቤት ዝግ መሆኑን እያሳወቅን ማክሰኞ የካቲት 24/2018ዓ.ም መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል በመሆኑ ተማሪዎች ት/ቤት በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
የ12ኛ ክፍል Online ምዝገባ ላከናወናችሁ ተማሪዎች በሙሉ
ውድ ተማሪዎች ከታች በተቀመጠው ሊንክ በመግባት የተሞላው መረጃ ትክክል ስለመሆኑ እንድታረጋግጡ እና ስህተት ካለው በአፋጣኝ ለምዝገባ አስተባባሪዎች እንድታሳውቁ እናሳስባለን።
@CRS_DonBosco_AA_bot
Grade_11_Agriculture_ppt_Introduction_to_Natural_Resources_unit.pptx2.50 MB
Grade 10 History Short Note Chapter 6 for Grade 10.docx0.84 KB
Grade_12_Agriculture_noteBasics_of_AgroForestry_unit_13_ok.pptx6.77 MB
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ
የ12ኛ ክፍል ለአገር አቀፍ ፈተና በበየነ መረብ ምዝገባ(online registration) ከነገ ሰኞ የካቲት 16 እስከ ዓርብ የካቲት 20/2018ዓ. ም የሚከናወን በመሆኑ ከታች በተቀመጠው ፕሮግራም መሰረት አስፈላጊውን መረጃ በሟሟላት ለምዝገባው ዝግጁ እንድትሆኑ እናሳስባለን።
* ሰኞ የካቲት 16/2018ዓ.ም 12ኛ A ክፍል
* ማክሰኞ የካቲት 16/2018ዓ.ም 12ኛ B ክፍል
* ረቡዕ የካቲት 16/2018ዓ.ም 12ኛ C ክፍል
* ሃሙስ የካቲት 16/2018ዓ.ም 12ኛ D ክፍል
** በወጣው የምዝገባ ቀን ተማሪዎች ፋይዳ መታወቂያ ሲያወጡ ያስመዘገቡትን ስልክ ይዘው መገኘት ይኖርባቸዋል።
* በምዝገባ ቀን ሁሉም ተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
* ለምዝገባው የአባት እና የእናት ወይም የአሳዳጊ ስልክ ቁጥር ስልክ ቁጥር ስለሚያስፈልግ ተማሪዎች በማስታወሻ ወረቀት ላይ ፅፋችሁ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
* ለመፈተኛ እና ለምዝገባ 750ብር የሚከፈል በመሆኑ በት/ቤቱ አካውንት የተጠቀሰውን የገንዘብ መጠን በመክፈል የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ካሸር ጋር በመቅረብ ማወራረድና ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል።
ማሳሰቢያ
* በቀኑ ከተጠቀሰው ክፍል ውጪ ስልክ ይዞ ትምህርት ቤት መምጣት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን
* ከት/ቤቱ እውቅና ውጪ በመቅረት በምዝገባው ሂደት ለሚፈጠር ማንኛውም ክፍተት ት/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን ።
ት/ቤቱ
Grade_12_Biology_Unit_4_Evolution_short_note_2018_E_C_new,_new.pptx11.00 MB
Grade_12_Agriculture_unit_12_Nursery_and_Plantation_Technology.pptx1.79 MB
